Assaye Derbie
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览
频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 353 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 647,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 354 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 353 名订阅者。
根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -147,过去 24 小时变化为 -10,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.49%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.56% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 381 次浏览,首日通常累积 1 659 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 39。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。
14 353
订阅者
-1024 小时
-427 天
-14730 天
帖子存档
14 353
አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭፍጨፋ የሚፈጽሙብንን የብአዴን ቡችሎች ወደ አምቦ የምንሸኝበት ቀን እየመጣ ነው።
14 353
እይውልህ አማራዬ፦
ወደ አዲስ አበባ ከሚያስገቡና ከሚያስወጡ ስድስት መንገዶች መሀከል ጎንደርን እና ጎጃምን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘው መንገድ ብቻ ተደጋጋሚ እገታ የሚፈጸምበት #ገርበ_ጉራቻ ላይ ያለው አጋች ተጠሪነቱም ሆነ ታዛዥነቱ ለብልጽግና ስለሆነ ነው።
ከደባርቅ ዩኒቨርስቲ ሲመጡ የነበሩ #100 ተማሪዎች ከታገቱበት ቦታ ላይ ፣ ከትናንት ወዲያ #60 ሰው የታገተው "በአየር ካልሆነ በቀር የአማራ ሕዝብ በኦሮሚያ ምድር አቋርጦ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ እገታው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት" ስለተባለ ነው።
በተመሳሳይ መልኩም ፍጹም ሰላማዊ ከነበረው የአማራ ክልል ላይ አገዛዙ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ያወጀው ሕግን መጣስ፣ ስርዓትን ማፍረስና ክልሉን ማተራመስ ስለፈለገ ነው። በአማራ ክልል የሚፈጸመው እገታም ሆነ ግድያ የኦሮሙማ ፕሮጀክት አካል ነው።
መፍትሔው ደግሞ በፋኖ ትከሻ ላይ የወደቀውን የሕልውና ትግል እንደ ሕዝብ ተጋርቶ ብልጽግናን እና ተላላኪውን ጠራ*ርጎ ማስወጣት ብቻ ነው።
14 353
በፋኖ ሥም አጋች አሰማርቶ፣ ይህቺን ብላቴና አሳግቶ፣ የእገታን ገንዘብ ከተቀበለ በኋላ ሕጻኗን ገድሎ ሕዝብን ለማስቆጣትና ፖለቲካ ለመሥራት የሚጋጋጥ አረመኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታይቶ ያውቅ ይሆን??
ነፍስሽን ይማረው የኔ ሕጻን!!
14 353
ለአቶ ወርቁ አይተነው...
"ወርቁ አይተነው ገንዘብ ልኮልኻል" የሚል መልዕክት በተደጋጋሚ እየደረሰኝ ነው። እናም የሚባለው ነገር እውነት ከሆነ በየትኛው ባንክ ይሆን የላከው?😁
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
