ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 337 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 647 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 350 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 337 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -108، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -4، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.62‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.61‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 538 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 808 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 337
المشتركون
-424 ساعات
-317 أيام
-10830 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

photo content

አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭ
አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭፍጨፋ የሚፈጽሙብንን የብአዴን ቡችሎች ወደ አምቦ የምንሸኝበት ቀን እየመጣ ነው።

እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።
እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።

ተናግረን ነበር 😂
ተናግረን ነበር 😂

ከማያቁት የሶማሌ ላንድ ምድር ውስጥ ገብቶ ቁርበት ስለተነጠፈለት ጅባችን የተሰጠ ማብራሪያ...😂

photo content

እይውልህ አማራዬ፦ ወደ አዲስ አበባ ከሚያስገቡና ከሚያስወጡ ስድስት መንገዶች መሀከል ጎንደርን እና ጎጃምን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘው መንገድ ብቻ ተደጋጋሚ እገታ የሚፈጸምበት #ገርበ_ጉራቻ ላይ ያለው አጋች ተጠሪነቱም ሆነ ታዛዥነቱ ለብልጽግና ስለሆነ ነው። ከደባርቅ ዩኒቨርስቲ ሲመጡ የነበሩ #100 ተማሪዎች ከታገቱበት ቦታ ላይ ፣ ከትናንት ወዲያ #60 ሰው የታገተው "በአየር ካልሆነ በቀር የአማራ ሕዝብ በኦሮሚያ ምድር አቋርጦ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ እገታው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት" ስለተባለ ነው። በተመሳሳይ መልኩም ፍጹም ሰላማዊ ከነበረው የአማራ ክልል ላይ አገዛዙ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ያወጀው ሕግን መጣስ፣ ስርዓትን ማፍረስና ክልሉን ማተራመስ ስለፈለገ ነው። በአማራ ክልል የሚፈጸመው እገታም ሆነ ግድያ የኦሮሙማ ፕሮጀክት አካል ነው። መፍትሔው ደግሞ በፋኖ ትከሻ ላይ የወደቀውን የሕልውና ትግል እንደ ሕዝብ ተጋርቶ ብልጽግናን እና ተላላኪውን ጠራ*ርጎ ማስወጣት ብቻ ነው።

ግድያን በማውገዛቸው የተገደሉ 😭
ግድያን በማውገዛቸው የተገደሉ 😭

photo content

በፋኖ ሥም አጋች አሰማርቶ፣ ይህቺን ብላቴና አሳግቶ፣ የእገታን ገንዘብ ከተቀበለ በኋላ ሕጻኗን ገድሎ ሕዝብን ለማስቆጣትና ፖለቲካ ለመሥራት የሚጋጋጥ አረመኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታይቶ ያው
በፋኖ ሥም አጋች አሰማርቶ፣ ይህቺን ብላቴና አሳግቶ፣ የእገታን ገንዘብ ከተቀበለ በኋላ ሕጻኗን ገድሎ ሕዝብን ለማስቆጣትና ፖለቲካ ለመሥራት የሚጋጋጥ አረመኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታይቶ ያውቅ ይሆን?? ነፍስሽን ይማረው የኔ ሕጻን!!

ለአቶ ወርቁ አይተነው... "ወርቁ አይተነው ገንዘብ ልኮልኻል" የሚል መልዕክት በተደጋጋሚ እየደረሰኝ ነው። እናም የሚባለው ነገር እውነት ከሆነ በየትኛው ባንክ ይሆን የላከው?😁
ለአቶ ወርቁ አይተነው... "ወርቁ አይተነው ገንዘብ ልኮልኻል" የሚል መልዕክት በተደጋጋሚ እየደረሰኝ ነው። እናም የሚባለው ነገር እውነት ከሆነ በየትኛው ባንክ ይሆን የላከው?😁