es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 271 suscriptores, ocupando la posición 6 112 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 369 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 271 suscriptores.

Según los últimos datos del 05 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -16, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.47%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.83% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 351 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 261 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 06 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 271
Suscriptores
-124 horas
+147 días
-1630 días
Archivo de publicaciones
.....የምናደርገው ልክ ነውን⁉️ ---------------------------- ወንድነት አይደለም አቡ-ፉላን መባል፡ ሚስት ማግባት ብቻ ሁሌ አያደርግም ባል፡ መልክና ቁመና ሁሌ አይሰጥም ሀሴት፡ ፀባይሽ ከከፋ አንች አትባይም ሴት፡ እስኪ ቁም ለሰከንድ ራስህን ፈትሽ፡ ሐቁ ሲነገርህ ተጋፈጥ አትሽሽ፡ ራስሽን ተመልከች በይ አስተውይ አንችም፡ ነገር ከማቀበል ለዚችም ለዛችም፡ በሀይማኖትሽ ላይ ለምን አትበረችም.⁉️ ምን እንኳን ቢሟላ የማንነቱ አፅም፡ አሊም ዳዒ ሆኖ በስም ቢገለፅም፡ በክፋት ተክኖ ግፍ ስለሚፈፅም፡ በፕሮፋይል ውበት ሰው አይገለፅም‼️ ማንነታችን የገባን አልመሰለኝም፡ ለፆታዊ ልዩነታችን የምንሰጠው ትርጉም አልገባኝም። ወንድ ማለት አቡ-ፉላን መባል አይደለም። ሴት ማለት ውጫዊ ገፅታም አይደለም። ለሁሉም ግልፅ ነው ለፀሀይ ጨረቃው፡ ይታወቃል ሀቁ ለድንጋይ ለጭቃው፡ በፆታ አይለይም ሰው የመሆን ላንቃው፡ ሞራል ነው ሰውነት ይሄው ነው ሐቂቃው፡ الرجولة أدب وليس لقب والأنوثة حياء وليس أزياء ወንድነት በጎነት እንጂ ማዕረግ አይደለም። ሴትነት ጨዋነት እንጂ ፋሽን አይደለም። ......ኑር..... t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

አላህ ለወፈቀው ነጋዴ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል ﴿التاجرُ الأمينُ الصَّدوقُ المسلمُ: مع [النَّبِيِّينَ، والصِّدِّيقينَ، و] الشُّهَداءِ يومَ القيامةِ﴾ ~“ታማኝና እውነተኛ ነጋዴ በእለተ ትንሳዔ ከነቢያት ከእውነተኞችና ከሰመአታት ጋር ነው የሚሆነው።” ✅📚 ሲልሲለቱ አሰሂሃ: 3453 t.me/https_Asselfya

رضا النَّاس غايةٌ لا تُدرك، والسَّعي في هدايتهم حسنةٌ لا تُترك. #تغريد_العصيمي
رضا النَّاس غايةٌ لا تُدرك، والسَّعي في هدايتهم حسنةٌ لا تُترك. #تغريد_العصيمي

ثلاثةِ الأصولِ  وأدِلتِهَا الأصْلُ  الثاني ∶وَتَفْسِرُ الِّذِي يُوَضِّحُهَا .....   ∙ ክፍል  ❽ = t.me/https_Asselefya1/25946

እኔ ከ5ቱ 4ቱ አለብኝ ህእ መቸም መፍትሄ በቀጣይ አይተን እንገላገላለን ከሱስ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ¡

የስልክ ሱስ እንዳለብህ የሚያሳዬ 5 አደገኛ ምልክቶች ! ከ5 ስንት አገኛችሁ ¿¡ =

ከምላስ ይልቅ ተግባር ማንነትን ይገልፃል እዉነተኛ ባልሆነ ማንነታችን ሰዎች ዘንድ መልካም መስሎ ለመታየት ከመጣር ይልቅ እዉነተኛ ማንነትን አዉቆ ለለዉጥ መንቀሳቀስ ነዉ ምንም ጊዜ ቢረዝም ዉጤቱ ግን ታላቅ ነዉ። = t.me/https_Asselefya1

~ጥቂት ክብር የሰጠሀቸው ሰዎች ሥርዓት ስላጡ እስከ መጨረሻው በሌሎች ክብር ሊገባቸው በሚገባ ሰዎች ላይ ድንበር አትለፍ። አንዲት ያወቅካት ሴት ሁሉንም ፍጥረታት አትወክልም። ዋጋቸውን ያላወቁት ስለረከሱ ክብር ትርጉም የለውም ማለት አይደለም። ንፍጣምን ቆንጆ ካልከው ንፍጡን ማምለክ ይጀምራል። እውነቱን ስትነግረው ለመረረው አትጨነቅ። ሁሉም ሰው የኋላውን የሚረዳበት ወደፊት አለው። ስህተቱን መቀበል ካልፈለገ ጋር አትሟገት። ልክ ላደረገው ስህተቱ ተወውና መኖርህን ቀጥል! 

ቲክ-ቶክና ዳዕዋ! ~ ዛሬ ላይ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች የመረጃና የሃሳብ ልውውጥ ዋነኛ ስፍራ ሆነው ብቅ ብለዋል። ከእነዚህ መካከል ደግሞ ቲክቶክ (TikTok) በተለይ በወጣቶች ዘንድ ያለው ከፍተኛ ተደራሽነት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ነው። ይህ መድረክ ለዳዒዎችና ኡስታዞች ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል፤ ይህም ሱናን ለማሰራጨት፣ ቢድዓን ለማጥፋት፣ ተውሒድን ከፍ ለማድረግ፣ እንዲሁም የደረቁ ልቦችን  ለማርጠብ ትልቅ ዕድል ነው። እነዚህን ዘመናዊ መድረኮች ለአጥፊ ቡድኖችና የጥመት አንጃዎች ብቻ በመተው ዝም ማለት ተገቢ አይደለም። ይልቁንም፣ የእስልምናን ውብት የ ሰለፍያን ትምህርቶች ለሰው ልጆች ለማድረስ በንቃት መጠቀም ያስፈልጋል። ቲክቶክ ለዳዕዋ ያለው የላቀ ጥቅም፦ • ሰፊና ፈጣን ተደራሽነት: ቲክቶክ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች ያሉት ዓለም አቀፍ መድረክ ነው። በተለይ ወጣቶች ዘንድ ያለው ተመራጭነት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ መልእክትን ለብዙሃን የማድረስ ዕድል ይፈጥራል። ዛሬ ላይ ትኩረታቸው ለአጭር ጊዜ ብቻ በሚቆይበት ዓለም ውስጥ፣ ይህ እጅግ ጠቃሚ ነው። • አጭርና አሳታፊ ይዘቶች: የቲክቶክ ቪዲዮዎች አጭር በመሆናቸው በቀላሉ ትኩረትን ይስባሉ። መልእክቶችም ሳይሰለቹ በፍጥነት ይደርሳሉ። በዛሬው ፈጣን ዓለም ሰዎች ለረጅም ትምህርቶች ጊዜ ከሌላቸው አንፃር፣ ይህ ትልቅ ጠቀሜታ አለው። ቲክቶክን ጨምሮ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች መልካምን ለማሰራጨት ከተጠቀሙበት መልካም ናቸው፤ ለጥፋት ከተጠቀሙበት ደግሞ ጥፋት ናቸው። ወደ አላህ መጣራት በአንድ ዘዴ ብቻ የተወሰነ አይደለም፤ ይልቁንም እንደ ጊዜው፣ ቦታውና ሰዎች ይለያያል። ስለዚህ ዳዒዎችና ኡስታዞች ከዘመኑ ጋር የሚሄዱና ለተለያዩ ሰዎች የሚመቹ አዳዲስ ዳዕዋ መንገዶችን መጠቀም ይኖርባቸዋል። ዛሬ ላይ በ አንድ ትልቅ መስጁድ ላይ የማታገኘውን ስብስብ አንድ ሚድያ መድረክ ላይ በ 2 ዲቃቃ ውስጥ ተሰብስቦ ታገኘዋለህ። የጥንቃቄ አስፈላጊነት! • ምንም እንኳን ቲክቶክ ለዳዕዋ ትልቅ አቅም ቢኖረውም፣ ሱስ የመሆንና ጊዜን የማባከን አዝማሚያው ሊታሰብበት ይገባል። ስለዚህ ለዳዕዋ የምንጠቀምበትን ጊዜ መገደብና ለሌሎች ጠቃሚ ተግባራት ጊዜ እንዳይቀንስ ጥንቃቄ ማድረግ ወሳኝ ነው። በመሆኑም፣ ዳዒዎችና ኡስታዞች የዛሬን ዓለም ሁኔታ ተረድተው፣ ያሉትን ዲጂታል መድረኮች በመጠቀም የእስልምናንና የሰለፍያን ውበትና ትምህርቶች ማኅበረሰቡ ዘንድ ማድረስ አለባቸው። ቲክቶክም ሆነ ሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ለጥፋት ቡድኖች ብቻ ተደርጎ መተው የለባቸውም! በጥበብ፣ በጥንቃቄና በታሰበበት መንገድ ጥቅም ላይ ከዋሉ፣ ሱናን ለማሰራጨትና የሰዎችን ልብ ወደ ኸይር ለመሳብ ታላቅ መሳሪያ ሊሆኑ ይችላሉ። ዋናው ቁም ነገር ጊዜያችንን በአግባቡ በመጠቀምና የአላህን ዲን ለማገልገል በመነየት እነዚህን መድረኮች መጠቀም ነው። አላህ (ሱብሓነሁ ወተዓላ) ዲኑን ለመርዳት ለሚነሱ ሁሉ ብርታትን ይስጣቸው! -𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧- |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan

መልካም ስነ ምግባር.mp39.40 KB

ኡስታዝ_ሳዳት_ከማል_ሃፊዘሁላህ (1).mp31.42 MB

~ ተግባቢ እና ተናጋሪሰዉ ለመሆን 5 መንገዶች 1" አድማጭ መሆን 2" የሰዉነት ቋንቋ መልመድ 3" የምትናገረዉ ነገር ይኑርህ 4" የምትናገረዉ ነገር ግልፀ እና ቀላል መሆን 5" ስለምንግባባዉ ሰዉ የተወሰነ ነገር ማወቅ = t.me/https_Asselefya1

=ሁሉም ነገር አላፊ ነው ግን አይረሳም የትላንትና ማንነታችን ከለለ ዛሬ ላይ ምንም ነን ካለፈ ህይወታችንጋ ሠላም ፈጥረን ተምረንበት ለማለፍ መሞከር እንጅ ለመርሳት በመታገል ውስጥ እያስታወሡ ሁል ጊ
=ሁሉም ነገር አላፊ ነው ግን አይረሳም የትላንትና ማንነታችን ከለለ ዛሬ ላይ ምንም ነን ካለፈ ህይወታችንጋ ሠላም ፈጥረን ተምረንበት ለማለፍ መሞከር እንጅ ለመርሳት በመታገል ውስጥ እያስታወሡ ሁል ጊዜ ህመምተኛ መሆን ራስን ይጎዳል ራሳችንን የመጎዳት መብት የለንም ሀቋን እንጠብቅላት https://t.me/Sahabaa1344

አላህ ስለሌላዉ ሰዉ ምን እንዳደረገ አይጠይቅህም ይልቁንስ አንተ ምን እንዳደረክ ነዉ የሚጠይቅህ ። =

أسباب_ضياع_صلاة_الفجر_الشيخ_عبدالرزاق_البدر_حفظه_اللهM4A_128K.m4a7.47 MB

እኔ አሁን ድረስ የሚቆጨኝ ፦  ከቤተሰብ ስንጣላ እነሱን የጎዳን እየመሰለን ምግብ አንበላም የምለዉ ነገር......    እኔጋ ብቻ ነዉ ግን ? = منقول