es
Feedback
UoG CMHS Students Union

UoG CMHS Students Union

Ir al canal en Telegram

ይህ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህ/ጤ/ሳ/ኮ ተማሪዎች የቴሌግራም ቻናል ነው። ማንኛውንም ተማሪን👷👨‍🏫 👩‍🏫 የሚመለከት ጥያቄ እንዲሁም አስተያየት ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ማቅረብ ይችላሉ። @Blessed2018102 @ghoo3e 👉 ትኩረት ለተማሪዎች 👈

Mostrar más
5 203
Suscriptores
+324 horas
-27 días
+330 días
Archivo de publicaciones
CH 21 ልብስ ማጠቢያው አካባቢ ላርጎ የጣለ ተማሪ ከ ተማሪዎች ሕብረት ቢሮ መጥቶ መውሰድ ይችላል። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

‼️❗️ማስታወቂያ❗️‼️ ውድ የካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ ከነገ  19/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ እሁድ እሁድ የነበረዉ ተጨማሪ የመግቢያ ሰዓት ባለው የተማሪ ብዛት እና የሰራተኛ አቅም ማስቀጠል ስላልተቻለ ማስተካከያ ተደርጎበታል። በዚህም መሰረት የእሁድ ቀን መመገቢያ ሰዓት እንደ ሳምንቱ ቀናት ሁሉ ከ1:00-2:00 ሰዓት  መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

You can Send it to the inbox using the username In both of the text...

🚨 URGENT ANNOUNCEMENT 🚨 To all CMHS students residing on campus during the summer session, We here by inform all students who are attending classes during this summer term and have not yet received this month's Non-Cafe cost-sharing allowance to submit the required details listed below as soon as possible. This is necessary to facilitate and process your payments promptly via bank transfer. Required Information: • Full Name (including grandfather's name) • Department • Commercial Bank of Ethiopia Account Number • Active and Valid Phone Number ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

❗️‼️አስቸኳይ የማስታወቂያ‼️❗️ ለህ.ጤ.ሳ.ኮ በበጋ ወቅት ግቢ ውስጥ ለምትገኙ ተማሪዎች በሙሉ፤ በክረምት ወቅት በትምህርት ላይ የምትገኙ እና የዚህ ወር የነን ካፌ (Non-Cafe) የኮስት ሼሪንግ አበል እስካሁን ያልተከፈላችሁ ተማሪዎች፣ ክፍያችሁ በባንክ በኩል በፍጥነት እንዲመቻች እና እንዲፈጸምላችሁ የሚከተሉትን አስፈላጊ መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንድታስገቡ እናሳውቃለን። የሚፈለጉ መረጃዎች፡ • ሙሉ ስም (ከነ አያት) • ትምህርት ክፍል • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር • ትክክለኛ እና የሚሰራ የስልክ ቁጥር ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

"ዜሮ ፎር" ምንድን ነው😀😀

‼️❗️አስቸኳይ ማሳሰብያ❗️‼️ የተከበራችሁ የካምፓሳችን ተማሪዎች፤ በመጀመሪያ የህ.ሴ.ጣ.ኮ ካምፓስ የተማሪዎች ህብረት የከበረ ሰላምታውን እያቀረበ፣ ለነገ ተይዞ የነበረው የ"ዜሮ ፎር የስጋ ሜንዩ" ከአቅም በላይ በሆኑ አስገዳጅ ምክንያቶች የተነሳ መሰረዙን በታላቅ አዘኔታ እናሳውቃለን። ይህ ድንገተኛ መስተጓጎል ሊፈጠር የቻለበት ዋና ዋና ምክንያቶች፡- • የስጋ አቅራቢው ግለሰብ ለዚህ ዓመት የነበረው የውል ጊዜ ሙሉ በሙሉ በመጠናቀቁ፣ እና • ከበጀት እጥረት ጋር በተያያዘ በተፈጠሩ ያልተጠበቁ ችግሮች ምክንያት ነው። ይህ እጥረት በተማሪዎቻችን ላይ የሚፈጥረውን ቅሬታ ህብረታችን በሚገባ የሚረዳ ሲሆን፤ በተፈጠረው ሁኔታ ከልብ እያዘንን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩና አፋጣኝ መፍትሄ እንዲገኝ ከሚመለከታቸው የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር አካላት ጋር በቅርበት እየሰራን መሆኑን እንገልጻለን።ስለ ትብብራችሁ እና ላላችሁ የላቀ ግንዛቤ ከልብ እናመሰግናለን። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

‼️❗️ማስታወቂያ❗️‼️ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ.ሴ.ጣ.ኮ ካምፓስ በክረምት ወራት ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ ተማሪዎች በሙሉ የተከበራችሁ የካምፓሳችን ተማሪዎች፤ ትምህርታችሁን ለማጠናቀቅ በክረምት ወራት በግቢ ውስጥ እንድትቆዩ ለተፈቀደላችሁ ተማሪዎች ። በዚህ የክረምት ቆይታችሁ ወቅት የካፌ ተጠቃሚነትን በተመለከተ፤ ከኖን-ካፌ (Non-Cafe) ወደ ካፌ ለመግባትም ሆነ፣ ከካፌ ተጠቃሚነት ወደ ኖን-ካፌ (Non-Cafe) ለመቀየር የምትፈልጉ ተማሪዎች ቅያሬ ማድረግ የምትችሉት ከእናንተ ጋር ለመቀያየር ፈቃደኛ የሆነ ሌላ ተማሪ አስቀድማችሁ ስታገኙ ብቻ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። (ማለትም ወደ ካፌ መግባት የሚፈልግ ተማሪ፣ ከካፌ መውጣት ከሚፈልግ ተማሪ ጋር ብቻ ነው መቀያየር የሚችለው።) ለተቀመጠው አሰራር ተገዢ በመሆን ለምታደርጉት ትብብር የተማሪዎች ህብረት በቅድሚያ ምስጋናውን ያቀርባል። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

ከካፌ ጀርባ በCH 20 እና 21 መሀል ከሚገኘው ዛፍ ላይ ጋውን የጣለ ከተማሪዎች ሕብረት ቢሮ መጥቶ መውሰድ ይችላል። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

FYI and Action
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡ 🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል።   ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

‼️❗️ማስታወቂያ❗️‼️ ለተመረቃችሁ የካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ በቅርቡ ለሚሰጠው የሙያ ብቃት ምዘና (CoC) ፈተና ለመቀመጥ የተመዘገባችሁ ነገር ግን እስካሁን ድረስ የመፈተኛ ወይም የመለያ ቁጥር (ID/Administration Number) ያልደረሳችሁ ተመራቂ ተማሪዎች፣ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በቀጣዮቹ 2 (ሁለት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች በአስቸኳይ እንድትልኩ በጥብቅ እናሳስባለን። መላክ ያለባቸው አስፈላጊ መረጃዎች፡- • ሙሉ ስም (የአያትን ስም ጨምሮ) • የትምህርት ክፍል/Department • የብሔራዊ መታወቂያ ቁጥር (FAN Number) • ስልክ ቁጥር (በአሁኑ ጊዜ የምትጠቀሙበት ትክክለኛ ስልክ ቁጥር) ❗️▶️መረጃውን ከታች ባሉት username በመጠቀም በinbox መላክ ትችላላችሁ. ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

 ​ውድ የነን ካፌ ተማሪዎቻችን በሙሉ፣ የሐምሌ ወር የወጪ መጋራት (Cost sharing) ክፍያ አዲሱ በጀት እስኪለቀቅ ድረስ መጠነኛ የጊዜ መዘግየት መኖሩን አውቃችሁ በጀቱ ተለቆ ክፍያው በስርዓቱ እስኪገባ ድረስ በትዕግስት እንድትጠባበቁ በትህትና እንጠይቃለን። ለተፈጠረው መዘግየት ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን ​ማንኛውንም አዲስ መረጃ ሲኖር ወዲያውኑ የምናሳውቃቹ ይሆናል። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

 ​ውድ የነን ካፌ ተማሪዎቻችን በሙሉ፣ የሐምሌ ወር የወጪ መጋራት (Cost sharing) ክፍያ አዲሱ በጀት እስኪለቀቅ ድረስ መጠነኛ የጊዜ መዘግየት መኖሩን አውቃችሁ በጀቱ ተለቆ ክፍያው በስርዓቱ እስኪገባ ድረስ በትዕግስት እንድትጠባበቁ በትህትና እንጠይቃለን። ለተፈጠረው መዘግየት ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን ​ማንኛውንም አዲስ መረጃ ሲኖር ወዲያውኑ የምናሳውቃቹ ይሆናል። ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

Room 21 charger የጣለ ከተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ስለሚገኝ የጠፋበት ቢሮ መጥቶ መውሰድ ይችላል።   ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

የመመገቢያ meal card የምትወስዱት ተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ሳይሆን የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ቢሮ ነው።

"New Urgent Announcement" ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነ
"New Urgent Announcement"
  ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

"ማስታወቂያ"
በቅድመ-ምረቃ ከተመረቁ ከ313 ምሩቃን መካከል 289 ለሚሆኑት በዛሬው ዕለት ብቻ Temporary degree, grade report, እና Cost sharing በማዘጋጀት  መስጠት ችለናል። #የት/ት መረጃ ያልወሰዱ:- 1. Environmental health = 8 2. Midwifery = 4 3. Public health = 2 4. Surgical Nurse= 2 5. MLS= 2 6. Dietetics= 2 7. ECCN= 1 8. PCHN= 1 9. Optometry= 1 10. Comprehensive Nurse=1 ማሳሰቢያ:-የት/ት ማስረጃ ያልወሰዳችሁ ነገ እሁድ 21/10/2018 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ሰዓት ድረስ ተባባሪ ሬጅስትራር ቢሮ በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ሰዓት ውጭ አገልግሎት መስጠት የማንችል መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን።   ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

ውድ ተመራቂ ተማሪዎች Tempo ለመቀበል የካምፓስ መታወቂያ(ID) አስረክባችሁ ከግቢው ለመውጣት እና ለመግባት እንዳትቸገሩ እጃችሁ ላይ ያለ የዩኒቨርስቲውን የሆነ ማህተም ያለው (Tempo,Recommendation Letter,Grade report...) እና ዲጂታል መታወቂያ (National ID) በመያዝ እና በማመሳከር እንድትወጡና እንድትገቡ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን። NB: ይህ የሚሆነው ለዛሬ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ተከታትላችሁ እንድታስጨርሱ እናሳስባለን።

የ መመረቂያ ሪቫን የጠፋበት ተማሪ ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ መጥተህ/ሽ መውሰድ ትችላለህ/ትችያለሽ:: ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e

"ማስታወቂያ"
የጎንደር ዩኒቨርሲቲየተቀጣሪነትና ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል (CEED) ከሰኔ 13-14 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረውን "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship" ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የምስክር ወረቀታችሁን አሁን ጀምሮ ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን። The Center of Employability and Entrepreneurship Development (CEED) at the University of Gondar is pleased to announce that all students who successfully completed the training on "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship", held from June 20-21, 2026 G.C, can now collect their certificates from the Student Union Office.   ❗️‎ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት ‎ 👨‍🏫 @uogcmhsstudentunion 👩‍🏫 ‎#ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️                 ‎👉 @Blessed2018102 ‎👉 @ghoo3e