UoG CMHS Students Union
Kanalga Telegram’da o‘tish
ይህ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህ/ጤ/ሳ/ኮ ተማሪዎች የቴሌግራም ቻናል ነው። ማንኛውንም ተማሪን👷👨🏫 👩🏫 የሚመለከት ጥያቄ እንዲሁም አስተያየት ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ማቅረብ ይችላሉ። @Blessed2018102 @ghoo3e 👉 ትኩረት ለተማሪዎች 👈
Ko'proq ko'rsatish5 196
Obunachilar
+224 soatlar
-17 kunlar
+9830 kunlar
Postlar arxiv
FYI and Actionየጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡ 🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል። ❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
‼️❗️ማስታወቂያ❗️‼️
ለተመረቃችሁ የካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ
በቅርቡ ለሚሰጠው የሙያ ብቃት ምዘና (CoC) ፈተና ለመቀመጥ የተመዘገባችሁ ነገር ግን እስካሁን ድረስ የመፈተኛ ወይም የመለያ ቁጥር (ID/Administration Number) ያልደረሳችሁ ተመራቂ ተማሪዎች፣ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በቀጣዮቹ 2 (ሁለት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች በአስቸኳይ እንድትልኩ በጥብቅ እናሳስባለን።
መላክ ያለባቸው አስፈላጊ መረጃዎች፡-
• ሙሉ ስም (የአያትን ስም ጨምሮ)
• የትምህርት ክፍል/Department
• የብሔራዊ መታወቂያ ቁጥር (FAN Number)
• ስልክ ቁጥር (በአሁኑ ጊዜ የምትጠቀሙበት ትክክለኛ ስልክ ቁጥር)
❗️▶️መረጃውን ከታች ባሉት username በመጠቀም በinbox መላክ ትችላላችሁ.
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
ውድ የነን ካፌ ተማሪዎቻችን በሙሉ፣ የሐምሌ ወር የወጪ መጋራት (Cost sharing) ክፍያ አዲሱ በጀት እስኪለቀቅ ድረስ መጠነኛ የጊዜ መዘግየት መኖሩን አውቃችሁ በጀቱ ተለቆ ክፍያው በስርዓቱ እስኪገባ ድረስ በትዕግስት እንድትጠባበቁ በትህትና እንጠይቃለን።
ለተፈጠረው መዘግየት ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን
ማንኛውንም አዲስ መረጃ ሲኖር ወዲያውኑ የምናሳውቃቹ ይሆናል።
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
ውድ የነን ካፌ ተማሪዎቻችን በሙሉ፣ የሐምሌ ወር የወጪ መጋራት (Cost sharing) ክፍያ አዲሱ በጀት እስኪለቀቅ ድረስ መጠነኛ የጊዜ መዘግየት መኖሩን አውቃችሁ በጀቱ ተለቆ ክፍያው በስርዓቱ እስኪገባ ድረስ በትዕግስት እንድትጠባበቁ በትህትና እንጠይቃለን።
ለተፈጠረው መዘግየት ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን
ማንኛውንም አዲስ መረጃ ሲኖር ወዲያውኑ የምናሳውቃቹ ይሆናል።
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
Room 21 charger የጣለ ከተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ስለሚገኝ የጠፋበት ቢሮ መጥቶ መውሰድ ይችላል።
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
"New Urgent Announcement"❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
"ማስታወቂያ"በቅድመ-ምረቃ ከተመረቁ ከ313 ምሩቃን መካከል 289 ለሚሆኑት በዛሬው ዕለት ብቻ Temporary degree, grade report, እና Cost sharing በማዘጋጀት መስጠት ችለናል። #የት/ት መረጃ ያልወሰዱ:- 1. Environmental health = 8 2. Midwifery = 4 3. Public health = 2 4. Surgical Nurse= 2 5. MLS= 2 6. Dietetics= 2 7. ECCN= 1 8. PCHN= 1 9. Optometry= 1 10. Comprehensive Nurse=1 ማሳሰቢያ:-የት/ት ማስረጃ ያልወሰዳችሁ ነገ እሁድ 21/10/2018 ከጠዋቱ 3:00-6:00 ሰዓት ድረስ ተባባሪ ሬጅስትራር ቢሮ በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ሰዓት ውጭ አገልግሎት መስጠት የማንችል መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። ❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
ውድ ተመራቂ ተማሪዎች
Tempo ለመቀበል የካምፓስ መታወቂያ(ID) አስረክባችሁ ከግቢው ለመውጣት እና ለመግባት እንዳትቸገሩ እጃችሁ ላይ ያለ የዩኒቨርስቲውን የሆነ ማህተም ያለው (Tempo,Recommendation Letter,Grade report...) እና ዲጂታል መታወቂያ (National ID) በመያዝ እና በማመሳከር እንድትወጡና እንድትገቡ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።
NB: ይህ የሚሆነው ለዛሬ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ተከታትላችሁ እንድታስጨርሱ እናሳስባለን።
የ መመረቂያ ሪቫን የጠፋበት ተማሪ ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ መጥተህ/ሽ መውሰድ ትችላለህ/ትችያለሽ::
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
"ማስታወቂያ"የጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የተቀጣሪነትና ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል (CEED) ከሰኔ 13-14 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረውን "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship" ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የምስክር ወረቀታችሁን አሁን ጀምሮ ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን። The Center of Employability and Entrepreneurship Development (CEED) at the University of Gondar is pleased to announce that all students who successfully completed the training on "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship", held from June 20-21, 2026 G.C, can now collect their certificates from the Student Union Office. ❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
❗️‼️ማሳሰብያ📣❗️
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የተቀጣሪነትና ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል (CEED) ከሰኔ 13-14 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲሰጥ የነበረውን "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship" ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የምስክር ወረቀታችሁን አሁን ጀምሮ የተማሪዎች ህብረት ጽህፈት ቤት በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን።
The Center of Employability and Entrepreneurship Development (CEED) at the University of Gondar is pleased to announce that all students who successfully completed the training on Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship, held from June 20-21, 2026, can now collect their certificates from the Student Union Office.
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
❗️‼️ማሳሰብያ📣❗️
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የተቀጣሪነትና ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል (CEED) ከሰኔ 13-14 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲሰጥ የነበረውን "Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship" ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የምስክር ወረቀታችሁን አሁን ጀምሮ የተማሪዎች ህብረት ጽህፈት ቤት በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን።
The Center of Employability and Entrepreneurship Development (CEED) at the University of Gondar is pleased to announce that all students who successfully completed the training on Purpose-Driven Life, Self-Awareness & Personal Development, Employability Skills, and Entrepreneurship, held from June 20-21, 2026, can now collect their certificates from the Student Union Office.
Would you like me to adjust the tone of this announcement or include any additional instructions for the students?
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
"New Urgent Announcement from CMHS Register Office"ነገ ማለትም ቅዳሜ ወደ ቤት ለመሄድ የBus እና የPlane Ticket ቀድማችሁ ለቅዳሜ የቆረጣችሁ፣ የመሄጃ ቀናችሁንም ከቅዳሜ ማራዘም ያልቻላችሁ እና ነገ ቅዳሜ Tempo መቀበል ያልቻላችሁ በጣም እየተቸገራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ! እዚህ መቆየት የሚችል፣ በጣም የምታምኑት፣ የዲግሪ ቴምፖዋችሁን በትክክል ለእናንተ ማድረስ የሚችል ታማኝ ጓደኞቻችሁን መወከል የምትችሉ መሆኑን እና ጋወናችሁንም ለእነርሱ በመስጠት በእነሱ በኩል ቴምፖዋችሁን መቀበል የምትችሉ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን።
NB:- ጓደኛችሁን በምትወክሉበት ወቅት ከተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ከማታ 1:00 ጀምሮ በመምጣት አንድ ባዶ ልሙጥ ወረቀት ላይ ከዚህ በታች በተቀመጠው Format መሠረት ጽፋችሁ፣ የወካዮን እና የተወካዮን ሰው ID Card ኮፒ አድርጋችሁ በአንድ ላይ አያይዛችሁ ሁለታችሁም ወካይ እና ተወካይ እየተፈራረማችሁ የውክልና ወረቀቱን በራሳችሁ ማዘጋጀት ትችላላችሁ።#Format👇 ለህጤሳኮ ተባባሪ ሪጀስትራር ጉዳዩ:- ውክልና መስጠትን ይመለከታል የህጤሳኮ የ2018 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን ሰኔ 18 በማስመረቅ ሰኔ 20 ከግቢ እንድንወጣ መልእክት በመተላለፉ ምክንያት ለቅዳሜ በ 20/10/18 በጧት ለመውጣት ትኬት የቆረጥን በመሆኑ ቴምፖየን እና ተያያዥ የክሊራንስ ሂደቶችን እንዲያስፈፅምልኝ/ እንድታስፈፅምልኝ ተማሪ ---------- የወከልኩ መሆኑን እየገለፅሁ ስለሚደረግልኝ ትብብር ከወዲሁ አመሰግናለሁ። - ውክልና ሰጪ ፊርማ ስም ID - ውክልና ተቀባይ ፊርማ ስም ID - ውሉን ያፈራረመው የተማሪዎች ህብረት ፕሬዜዳንት ስም ፊርማ የሃላፊነት ማህተም ❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
"New Urgent Announcement"
ዛሬ ከሳይንስ አምባ አዳራሽ አጃራሽ የተዘጋጀው ፕሮግራም አሁን እየተጀመረ ስለሆነ ሁላችሁም ተመራቂ ተማሪዎች ከቦታው አሁኑኑ በቶሎ እንድትመጡ ሲሉ የግቢያችን የሬጅስትራል ኃላፊ እና የጤና ትምህርት ኮርፖሬት ዳሬክተር መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
"New Urgent Announcement"ዛሬ ከሳይንስ አምባ አዳራሽ የተዘጋጀው ፕሮግራም አሁን እየተጀመረ ስለሆነ ሁላችሁም ተመራቂ ተማሪዎች ከቦታው አሁኑኑ በቶሎ እንድትገኙ ሲሉ የግቢያችን የሬጅስትራል ኃላፊ እና የጤና ትምህርት ኮርፖሬት ዳሬክተር መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። ❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
"New Urgent Announcement from CMHS Register Office"❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️ 📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት 👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫 #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️ 👉 @Blessed2018102 👉 @ghoo3e
ውድ ተመራቂ ተማሪዎች ዛሬ ጋወን የማይመለስ መሆኑን እና ጋወን ለመመለስ የምትሄዱ ተማሪዎች ሁሉም የትምህርት ክፍሎች እንዳትደክ, ዲፓርትመንቶች እና ሬጅስትራሉ ስለማይቀበሉዋችሁ ጋወን ለመመለስ ሄዳችሁ እንዳትደክሙ።
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
‼️❗️ተጨማሪ ማሳሰብያ‼️❗️
የትራንስፖርት መኪኖቹ ርጅስትራል ፊት ለፊት ቁመው ይገኛሉ!!
❗️ትኩረት ለተማሪዎች❗️
📌 የሕ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ተማሪዎች ኅብረት
👨🏫 @uogcmhsstudentunion 👩🏫
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ!
ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ⤵️
👉 @Blessed2018102
👉 @ghoo3e
Repost from University of Gondar Students' Union
🎓🎓🎓🎓ውድ እና እንቁ የሆናችሁ የትናንት ተማሪዎች የነገ ሀገር ተረካቢዎች የ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በቅድሚያ እንኳን ደስ ያላችሁ እያልን።የነገ ጉዟችሁ ያማረ እና ስኬትን የምትጎናፀፉበት ጊዜ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን❤️❤️❤️🌷🌷🌷🌷🌷Congratulations!!
