ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka
Mostrar más14 488
Suscriptores
Sin datos24 horas
+487 días
+24530 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ዘቢዳር ጠቅላላ ንግድ ኃ/የተ/የግል ማሕበር ስራ አስኪያጅ ፤አቶ ሀብታሙ ዳኜ እና አቶ ደረጀ ከድር (7) ሰዎች የሰ/መ/ቁ. 233838 ***
የክሱ ይዘት በአጭሩ ተጠሪዎች የማህበሩ መስራች አባላት ስንሆን ማህበሩ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የሚጠበቅብንን ግዴታዎች ስንወጣ ቆይተናል፣ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2012 መጀመርያ አካባቢ በማህበሩ ስራ አስኪያጅ 2ኛ አመልካች በኩል የማህበሩን ደንብኛ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ ህጎችን የሚቃረን ውሳኔዎች ተሰጥተዋል፤ በዚህም መሰረት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አለመጠራት፣የማህበሩን እንቅስቃሴ እና ሂሳብ ለማወቅ አለመቻል እና ሌሎች መብቶቻችንን መጠቀም አልቻልንም፤ ይህን መብታችን እንዲከበር በተለያየ ጊዜ በቃልና በጽሁፍ ለማህበሩ ማስጠንቀቂያ የሰጠን ቢሆንም ችግሩ ሊስተካከል አልቻለም፣ በመሆኑም የማህበሩ ሂሳብ በገለልተኛ ወገን ተጣርቶ እንዲቀርብና የትርፍ ክፍፍል ተደርጎም ከሆነ ድርሻችን እንድንካፈል እንዲሁም መብትና ግዴታችን ተለይቶ እንድንሰራ፤ የማህበሩ ሊቀመንበር ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ ባለመሆኑ በሌላ የማህበሩ አባል ወይም ከማህበሩ አባል ውጪ በሆነ ሶስተኛ ወገን እንዲተካ ይወሰንልን በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡
233838 .pdf6.90 KB
👍 11👏 3❤ 1
የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ ቁጥር 1336/2016 ሆኖ ጸድቋል፡፡
#Ethiopia 🇪🇹
Contact : 📱 @samuelgirma
📞 0911-190-299
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
Join us on 🔽
👉 @ethiopian_law
👉 @tebeka
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #law #samuelgirma
ለሕዝብ_ጥቅም_ሲባል_የመሬት_ይዞታ_የሚለቀቅበትን፣_ካሣ_የሚከፈል_ዎች_መ_አዋጅ_ቁጥር_1161_2011ን.pdf8.12 KB
👍 17❤ 1
Repost from ሕግ አገልግሎት/ Legal Services
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅን ለማስፈፀም የወጣ መመሪያ ቁ 7/2016
#Ethiopia 🇪🇹
Contact : 📱 @samuelgirma
📞 0911-190-299
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
Join us on 🔽
👉 @ethiopian_law
👉 @tebeka
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #law #samuelgirma
የመኖሪያ_ቤት_ኪራይ_ቁጥጥር_እና_አስተዳደር_መመሪያ_ቁጥር_7_2016_Addis_Ababa_City_New.pdf1.39 MB
👍 4
Repost from SAMUEL GIRMA - LAWYER 🇪🇹
በከተማችን አዲስ አበባ ከአከራይ ተከራይ የውል ስምምነት ጋር በተያያዘ ለሚገጥሞት ማንኛውም ችግር ጥቆማ መስጠት እንደሚችሉ ያውቁ ኖሯል?
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማንኛውም አከራይ ከመጋቢት 24/2016 ዓ.ም ጀምሮ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስወጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዘ የቤት ኪራይ ጭማሪ አልያም ቤቱን ይልቀቁልኝ የሚል ግፊት ከደረሰብዎ በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ጥቆማ መስጠት እና መብትዎን ማስከበር ይችላሉ።
የጥቆማ ስልክ ቁጥሮች 👇👇👇
+251118722917
+251118553820
👍 5❤ 3
#Dambii Misooma,Bulchiinsaa fi Dabarsa Manneenii Naannoo Oromiyaa Lakk. 246/2016.
#Qajeelfama Misooma, Bulchiinsaa fi Dabarasa Manneen Naannoo Oromiyaa Lakk. 28/2016.(Dambii Lakk. 246/2016 raawwachisuuf bahe).
Dambii fi Qajeelfama Ragga'an Magaalotaaf.pdf43.76 MB
Qajeelfama Deggersaa fi Hordoofii.....pdf5.81 MB
Qajeelfama Hojmaata Hooggansa BIIO.pdf6.58 MB
Qajeelfamaa Naamusaa fi Hojjettootaa BIIO 4-2016.pdf2.35 MB
Investment-Proclamation-No.-1180_2020-Copy (2).pdf1.88 MB
Compensation Regu 472-2012.pdf10.37 MB
Labsii 249 bara 2015 (2) (1).pdf3.40 MB
Dambii Bulchiinsa Investimentii Oromiyaa (2) (1).pdf17.83 MB
Labsii 254-2016 Kan dhaabbilee Hawaasaa Sivilii (1).pdf9.66 MB
Qaj. lakk. 19-2012 Waraqaa Ragaa Qulqullinaa0001.pdf6.68 MB
👍 5❤ 4
Repost from የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹
❗ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ እና የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ
የሰበር ውሳኔዎችን ለማውረድ 👉 Click
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #ወንጀል #AddisAbaba #samuelgirma
@SAMUELGIRMA
የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርአት ህግ.pdf4.39 MB
👍 10
ለሕዝብ_ጥቅም_ሲባሌ_የመሬት_ይዞታ_የሚለቀቅበት፣ካሣ_የሚከፈልበት_እና_ተነሺዎች_መልሰው_የሚቋቋሙበትን.pdf9.52 KB
ለሕዝብ_ጥቅም_ሲባል_የመሬት_ይዞታ_የሚለቀቅበትን፣_ካሣ_የሚከፈል_ዎች_መ_አዋጅ_ቁጥር_1161_2011ን.pdf5.09 KB
👍 4
ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ ስም የነበረን የግል ንብረት በጋብቻ ወቅት በንብረቱ ላይ መሰረታዊ መሻሻል ቢደረግበትና ይሄው መሻሻል የተደረገው የባለንብረቱ የግል ገንዘብ መሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ ህጉ ንብረቱ የጋራ ነው የሚል ግምት የሚወስድ ስለመሆኑ፣
የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁ. 213/1992 አንቀፅ 63(1)
ሰበር ቅፅ (17) መዝገብ ቁጥር 94952
👍 12❤ 4
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርኘራይዝ ማዕከላት አጠቃቀምና አስተዳደር
ደንብ
13REGULATION_NO_13_2009_ADDIS_ABABA_CITY_GOVERNMENT_USE_AND_ADMINISTERATION.pdf6.56 KB
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.