ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ
El canal ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 611 suscriptores, ocupando la posición 468 en la categoría Ley y el puesto 2 052 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 611 suscriptores.
Según los últimos datos del 27 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -66, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 0%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business)
CONTACT US
🌐 https://samuelgirma.com
☎️ +251-911-190-299
👉 @SAMUELGIRMA
#business #ንግድ #የንግድሕግ
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ
👉 @Tebekasamuelbot
#LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Ley.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 28 agosto | +1 | |||
| 27 agosto | 0 | |||
| 26 agosto | 0 | |||
| 25 agosto | +1 | |||
| 24 agosto | 0 | |||
| 23 agosto | +4 | |||
| 22 agosto | 0 | |||
| 21 agosto | 0 | |||
| 20 agosto | 0 | |||
| 19 agosto | 0 | |||
| 18 agosto | +2 | |||
| 17 agosto | +1 | |||
| 16 agosto | 0 | |||
| 15 agosto | +4 | |||
| 14 agosto | +6 | |||
| 13 agosto | +3 | |||
| 12 agosto | 0 | |||
| 11 agosto | +1 | |||
| 10 agosto | +3 | |||
| 09 agosto | 0 | |||
| 08 agosto | 0 | |||
| 07 agosto | 0 | |||
| 06 agosto | 0 | |||
| 05 agosto | 0 | |||
| 04 agosto | 0 | |||
| 03 agosto | 0 | |||
| 02 agosto | +3 | |||
| 01 agosto | 0 |
| 2 | Sin texto... | 14 900 |
| 3 | የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 (የኘላስቲክ አዋጅ)
‼️ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ከተጠቀመ ወይም ለመጠቀም ይዞ ከተገኘ ከ 2 ሺ ብር በማያንስና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤
‼️ ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ካመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ካስገባ፣ ለገበያ ካቀረበ ወይም ከሸጠ፡ ለንግድ አላማ ካከማቸ ወይም ይዞ ከተገኘ ከ #50 ሺህ ብር በማያንስና ከ #200 ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት አመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡
🔖 ሳሙኤልግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
📻 0911190299
Join us on ⬇️
👉 @tebekasamuel
👉 @tebeka
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law | 2 587 |
| 4 | 🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል
ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው።
ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ።
ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️
ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
መልካም ገና 🎁
2018 Addis Ababa Ethiopia 🇪🇹
#SamuelGirma #lawyer #Ethiopia #AddisAbaba | 2 017 |
| 5 | የታክስ ቅሬታ አጣሪ ጽ/ቤት አሰራር መመሪያ ቁጥር-171/2013 | 5 340 |
| 6 | የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር
የስፖርት ውርርድ ሎተሪ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 172/2013
ነሐሴ 2013 ዓም
አዲስ አበባ | 4 703 |
| 7 | +7 ኪሊራንስ ለመውሰድ.pdf | 103 544 |
| 8 | The Diredawa Administration Charter Proclamation. 416-2004
Tajaajila Abukaatummaa fi Gorsa seeraa Argachuuf
☎️ 0911932736 / 0927795673 | 6 595 |
| 9 | ⚜የገንዘብ ሚኒስቴር በዛሬው እለት ለጉምሩክ ኮሚሽን በፃፈው ደብዳቤ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር እንዲገቡ መፈቀዱን አሳውቋል፡፡
🏵ይህ መመሪያ ከወጣበት ቀን በፊት ወደ ሀገር እንዲገቡ ከተፈቀደላቸው እንዲሁም በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ሀገር ከሚገቡት በስተቀር በቤንዚን እና ናፍታ የሚሰሩ የጭነትና የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር እንዳይገቡ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግም አሳስቧል፡ | 7 083 |
| 10 | የመንግስት መስሪያ ቤቶች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ አፈፃፀም መመሪያ ቁ.1110/2018 | 8 079 |
| 11 | “የእምነት ማጉደል ወንጀልን የሚያቋቁሙ ህጋዊ ፍሬ ነገሮች እና የህግ ተጠያቂነት በኢትዮጵያ” | 9 383 |
| 12 | አንድን የወንጀል ጉዳይ በሚመለከት ተከሳሽ በሌለበት ሊታይ የሚችለው ከ12 ዓመት በማያንስ እስራት የሚያስቀጣ ሲሆን ነው የሚለውን ሊተረጎም የሚገባው ጣሪያውን ሳይሆን መነሻው የግድ 12 ዓመት ሲሆን ነው በማለት በአብላጫ ድምፅ ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔ የሰጠበት። | 8 985 |
| 13 | የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያ ደንብ ቁጥር 1_2017
https://t.me/abdurahmanlawinfocenter19792015
በቻላናችን የፌደራልና የደቡብ ምእራብ ክልል አዳዲስ ህጎችን፣ የህግ ትርጉሞችን፣ በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተፃፉ የህግ መጣጥፎችን እና መጽሃፎችን ያገኛሉ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ እና በየግዜው የምንለቃቸውን ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን ያግኙ። | 9 812 |
| 14 | የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈጻፀም ስርአት መመሪያ ቁጥር 26/2017
🌐 https://SamuelGirma.com
📱 https://fb.me/tebekasamuel
📱 https://t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel
Join Us 👇
👉 @ethiopian_law
👉 @tebeka
@samuelgirma
📞 0911190299
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law | 7 449 |
| 15 | መልካም አዲስ ዓመት! 🌼🌼🌼
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 2️⃣🔤1️⃣8️⃣
አዲሱ አመት የሰላም የደስታ እንዲሁም የእድገት አመት እንዲሆንልን እመኛለሁ🎊🎊🎊🇪🇹🇪🇹
መልካም በዓል
ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ
#Ethiopia
#HappyNewYear | 6 845 |
| 16 | Proclamation #1051/2017 Coffee Marketing & Quality Control
አዋጅ ቁጥር /01/209 የቡና ግብይት እና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ | 15 374 |
| 17 | Income tax explanation .pdf | 16 506 |
| 18 | 👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤት ወይም ስልጣን ባለው አካል ባልፀደቀ ውል ከውርስ የሚገኝ ንብረት የጋራ ነው በሚል ቢዋዋሉም ውሉ በፍርድ ቤት ካልተረጋገጠ በቀር ውጤት ስለሌለው በጋብቻ ወቅት በውርስ የተገኘ ንብረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ፣
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 26 በሰበር መዝገብ ቁጥር 198277 ላይ በተመሣሣይ ጉዳይ አስገዳጅነት ያለውን ውሣኔ ሰጥቷል። | 10 962 |
| 19 | በነሐሴ_ወር_2017_ዓ፣ም_የሚሸጡ_ንብረቶች_የሀራጅ_ሸያጭ_ማሽጻታቂያ_1.PDF | 7 662 |
| 20 | Civill Proceduer Code (amharic).pdf | 12 536 |
