en
Feedback
Deacon Yakob Dereje

Deacon Yakob Dereje

Open in Telegram

ዲያቆን ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩንቨርስቲ በሶፍትዌር ትምህርት ምሩቅ ሲሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰባኪ እና ጸሐፊ ነው። እንኳን ደኅና መጣችሁ! እንደ እግዚአብሔር አምላካችን መልካም ፈቃድ ለነፍሳችን የሚሆኑ ትምህርቶችን እና ጽሑፎችን በዚህ ቻናል እናጋራለን።

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
293
Subscribers
No data24 hours
-17 days
No data30 days
Posts Archive
photo content

photo content

#ጸሎት
#ጸሎት

እንኳን ለበዓለ ጰራቅሊጦስ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን በዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 23/2018ዓ.ም
+7
እንኳን ለበዓለ ጰራቅሊጦስ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን በዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 23/2018ዓ.ም

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 🙏 ✍ በዓለ ዕርገት ከጌታችን 9 ዐበይት በዓላት የሚመደብ ሲሆን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን አጽናንቶ ፣ አበርትቶ ፣ አስተምሮ ፣ መንፈስ ቅዱስን እንደሚልክላቸው ተስፋ ሰጥቷቸው ወደ ሰማይ ያረገበት በዓል ነው። ✍ ጌታ ያረገው ከትንሣኤው በኋላ በ40ኛው ቀን ነወሰ።

photo content

😢⛪️ እንኳን አደረሳችሁ🙏 @Dn_yakob
😢⛪️ እንኳን አደረሳችሁ🙏 @Dn_yakob

✨ በየጥቂቱ አደገ መጋቢት 20/2018ዓ.ም ኒቆዲሞስ አዲስ አበባ @Dn_yakob
+9
✨ በየጥቂቱ አደገ መጋቢት 20/2018ዓ.ም ኒቆዲሞስ አዲስ አበባ @Dn_yakob

✨ ምንታዌ መጋቢት 13/2018ዓ.ም ገብር-ኄር አዲስ አበባ @Dn_yakob
+9
✨ ምንታዌ መጋቢት 13/2018ዓ.ም ገብር-ኄር አዲስ አበባ @Dn_yakob

✨ ቃለ እግዚአብሔር መጋቢት 06/2018ዓ.ም አዲስ አበባ @Dn_yakob
+9
✨ ቃለ እግዚአብሔር መጋቢት 06/2018ዓ.ም አዲስ አበባ @Dn_yakob