Deacon Yakob Dereje
الذهاب إلى القناة على Telegram
ዲያቆን ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩንቨርስቲ በሶፍትዌር ትምህርት ምሩቅ ሲሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰባኪ እና ጸሐፊ ነው። እንኳን ደኅና መጣችሁ! እንደ እግዚአብሔር አምላካችን መልካም ፈቃድ ለነፍሳችን የሚሆኑ ትምህርቶችን እና ጽሑፎችን በዚህ ቻናል እናጋራለን።
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
293
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-17 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 🙏
✍ በዓለ ዕርገት ከጌታችን 9 ዐበይት በዓላት የሚመደብ ሲሆን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን አጽናንቶ ፣ አበርትቶ ፣ አስተምሮ ፣ መንፈስ ቅዱስን እንደሚልክላቸው ተስፋ ሰጥቷቸው ወደ ሰማይ ያረገበት በዓል ነው።
✍ ጌታ ያረገው ከትንሣኤው በኋላ በ40ኛው ቀን ነወሰ።
