7 367
Subscribers
+224 hours
+2157 days
+33930 days
Posts Archive
7 368
እነዚህ የመንግስት አካላቶች ናቸው ጥንቃቄ አድርጉ በኮሜንት መስጫው ማንም አናግሩኝ ቢላቹ አትመልሱ
እኔ በዚህ አሳውቃቿለው ለስራ ስፈልጋቹ
ብዙ ናቸው ተደራጅተው እኛን መጥለፍ ይፈልጋሉ
7 368
+1
እነዚህ የመንግስት አካላቶች ናቸው ጥንቃቄ አድርጉ በኮሜንት መስጫው ማንም አናግሩኝ ቢላቹ አትመልሱ
እኔ በዚህ አሳውቃቿለው ለስራ ስፈልጋቹ
7 368
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
ይኽች እኽታችንን መምሰል ከቻልን ተጋድሎው ገብቶናል ማለት ነው። ትኅትና ትባላለች።
የምትኖረው አረብ ሃገር ነው። ጊዜና ሰዓት አልተረፋትም። ሠርታ ለፍታ የምትኖር ልጅ ናት። ግን ለግሏ የራሴ የምትለውን መስቀል ተሸክማለች። ነቅታ እያነቃች ነው። ሌላው ስማርት ፎን ይዞ ምን ልሥራ፣ መሪ አጣን፣ ግራ ገብቶኛል ይላል። በአጭሩ እሷን ኹኑ ነው።
https://vt.tiktok.com/ZSXtGArRT/
7 368
ገዳማት የሽፍቶች እና "የታጣቂዎች መደበቂያ ናቸው" የ ሚል ፕሮፓጋንዳ መነዛት የጀመረው በመንግሥት ደረጃ ነው።ይኽ ደግሞ ሆን ተብሎ ታቅዶበት የተደረገ ንግግር ነው። ምንም ዓይነት ታጣቂ በሌለበት ዓለምን የናቁ መነኮሳትን በድሮን መፍጀት ኦርቶዶክስን የማጥፋት አንዱ የፕሮጀክት አካል ነው
7 368
Repost from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
+2
➻ነገሩ እንዲህ ነው፦
ረቡዕ በ15/11/2018 ዓ.ም.ከሦስት ሰዓት ጀምሮ ድሮኗ በገዳሙ ዙሪያ ትዞር ጀመር።
➻በሰዓቱ የባይ ፈለገ ግዮን ገዳመ አስቄጥስ መነኮሳት ለቤተ እግዚአብሔር እና ለሐምሌ ቂርቆስ በዓል የሚሆን እህል እየለቀሙ ነበር።
➻ሦስት አራት ጊዜ ድሮኗ ስትዞራቸው ኧረ ዛሬስ መዞሯን አበዛችብን ወደ ቤት እንግባ ብለው ወደ ቤተ እግዚአብሔር ይገባሉ።
➻ትቂት ደቂቃ እንደቆዩ በድሮን ያዳፍናቸዋል።
➻በጊዜውና በቦታው ምንም አይነት ታጣቂ ኃይልም ሆነ የገዳሙ አካል ያልሆነ ሰው አልነበረም።
➻አሁን ካረፉ መነኮሳት ባሻገር አሥር መነኮሳት በጽኑዕ መቁሰል ላይ ይገኛሉ።
ቀሪዎቹ ግን ወዲያው በድሯኗ ተመተው አርፈዋል።
➻ፈለገ ግዮን ጋዳመ አስቄጥስ፦
በብፁዕ አባታችን አቡነ አትናቴዎስ ፍጹም ድካምና ጥረት የተሠራ ገዳም ነው።
➻ላረፉ መናንያን የሰማዕታትን ዋጋ ይስጣቸው፣ያሉትን በገዳማቸው ይጠብቃቸው።
➻ብፁዕ አባታችን ለገዳሙና ለመናንያን ልጆችዎ ፍጹም እንደሚያዝኑ አውቃለሁ ብፁዕነትዎን እግዚአብሔር ያጽናልን!!
➻ገዳሙን የማጽናት፣የመጠበቅ፣የመንከባከብ ሀላፊነት አለብን።
➻ይልቁንም ባጠገብ ያላችሁ የመካነ ሰላምና የመርጡለ ማርያም ምእመናን ከሞት ለተረፉ ከጥላ ላረፉ መናንያን የቅርብ ዘመድ ልትሆኗቸው ይገባል።
➻የሚሆነውና ሊሆን የታቀደው ግን ይሄው ነው።
7 368
አሳዛኝ ዜና‼️
ትናንት ሐምሌ 15/2018ዓ.ም በውድቅት ሌሊት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በ በታራ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሟል ።ሥርዐቱ ሀገራዊ ምክክር የሚል የማደንዘዣ አጀንዳ እያቀረበ በየ ቦታው ኦርቶዶክሳውያንን መጨፈጨፉን ሥራየ ብሎ ተያይዞታል።ጳጳሳቱም አብዛኞቹ ኦርቶዶክስ ስላልሆኑ ሞታችን አይገዳቸውም።
7 368
አሳዛኝ ዜና‼️
ትናንት ሐምሌ 15/2018ዓ.ም በውድቅት ሌሊት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በ በታራ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሟል ።ሥርዐቱ ሀገራዊ ምክክር የሚል የማደንዘዣ አጀንዳ እያቀረበ በየ ቦታው ኦርቶዶክሳውያንን መጨፈጨፉን ሥራየ ብሎ ተያይዞታል።ጳጳሳቱም አብዛኞቹ ኦርቶዶክስ ስላልሆኑ ሞታችን አይገዳቸውም።
7 368
ለታሪክ ይቀመጥ
በአርሲ ምድር በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ፦
👉 የገዛ አካላቸው እየተቆራረጠ እየተሰጣቸው እንዲመገቡ ይደረጋሉ።
👉ቶሎ አይገሏቸውም ዛሬ እግራቸውን ከቆረጡ ነገ ደግሞ እጃቸውን ፣ከዚያን ብልታቸው እንደዚያ እያሉ በመጨረሻ ላይ በዶለዶመ ብለዋ አንገታቸውን ይገሰግሳሉ(ይኽን የሚያደርጉት አንገታቸው ቶሎ ተቆርጦ ነፍሳቸው እንዳትወጣ ሲሰቃዩ እያዩ ለመደሰት ነው)
7 368
+4
ለገዳይ ሥርዐት እየታዘዘ የአብነት ተማሪዎችን በጅምላ የሚረሽን፣ከዓለም ጫጫታ ርቀው በገዳም የሚኖሩ መነኮሳትን የሚጨፈፍ ሴቶችን የሚደፍር ገዳማትን የሚያወድም ኦርቶዶክስ የሆነ ወታደር የቤተ ክርስቲያን ጠላት ነው
7 368
+4
በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የመሸገው የፖለቲካል ፕሮቴስታንት(ተሐድሶ) የእነ "የአቡነ ገብርኤል" (አትደንግጡ ማርያም ቤዛዊት አይደለችም)ቡድን ለምን በድሮን ስለተጨፈጨፉት ሴት መነኮሳት ትናገራላችሁ እያለ ነው።ፕሮፋይሉን ገብታችሁ እዩት ተሕድሶ ፕሮቴስታንት ነው።
7 368
+5
በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የመሸገው የፖለቲካል ፕሮቴስታንት(ተሐድሶ) የእነ "የአቡነ ገብርኤል" (አትደንግጡ ማርያም ቤዛዊት አይደለችም)ቡድን ለምን በድሮን ስለተጨፈጨፉት ሴት መነኮሳት ትናገራላችሁ እያለ ነው።ፕሮፋይሉን ገብታችሁ እዩት ተሕድሶ ፕሮቴስታንት ነው።
7 368
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
+2
“…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።”ዘዳ 28፥34 “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18 “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2 “…እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ” መዝ 67፥1
~ ለማንኛውም ግን እናንተ…
"…እንደምን አደራችሁ?
7 368
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ስለዚህ ጉዳይ ጥቂት ልናገር
1) በዓሉ የሚከበረው ሐምሌ 18 ዋዜማ ጀምሮ ነው ዛሬ ደግሞ ሐምሌ 16 ነው ሦስት ቀን ሙሉ እዚያ ሄደው ምን ሊሠሩ ነው? ወንጌል ሊያስተምሩ ነው እንዳይባል እነዚህ በፖለቲካና በዘር ኮታ የጳጰሱ ስለሆኑ የአንድ የሰንበት ተማሪ ያክል እንኳ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት አያውቁ ካድሬዊ ንግግር ማድረግ ካልሆነ በቀር።
2) እነዚህ ሰዎች ለበሸናና(ለመዝናናት) እንጂ ለሐዋርያዊ ጉዞ አይደለም ወደዚያ የሄዱት፥ሐዋርያዊነትን የካደ ሐዋርያዊ ጉዞ ሊያደርግ አይችልምና።
3)ሦስት ቀን እዚያ ሲያሳልፉ አዳራቸውም መመገቢያቸውም ሆቴል ነው በዚህ ላይ የሦስት ቀን አበል ነው የሚቀበሉት ።ይኽ ገንዘብ ደግሞ ከቤተ ክርስቲያን ካዝና ነው ሚወጣው።ቤተ ክርስቲያንቱን ማቆርቆዝ ይሉሃል ይኽ ነው
የእውነት በዚህ ዘመን እንደ ጳጳስ ተመችቶት የሚኖር የለም።አላሙዲን ራሱ የእነርሱን ግማሽ ኑሮ አይኖረውም።
7 368
በኢትዮጵያ ውስጥ ማንበር የሚፈለገው እንደዚህ ዓይነት ህግ ነው።የሸሪዓ ህግ።ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ ከምዕራባውያኑ ድጋፍ ለማግኘት ፕሮቴሴታንት ፕሮቴስታንት ያጫውታቸዋል እንጂ የአብዱልወሀብ አስተሳሰብ አራማጅ ናቸው።ዋና ዓላማቸው ኢትዮጵያን የእስላም ሀገር ማድረግ ነው።ለዚህ ደግሞ ቅድሚያ ኢስላማዊት ኦሮሚያን መፍጠር ነው።ሰሜኑን ክፍል የሚያደቁትም ከሙስሊም ሀገራት በተሰጣቸው የጦር መሳሪያ ነው።ለምሳሌ የትግራይ ገዳማትን ሲያወድሙ የነበሩ ድሮኖች ከእነ ተኳሾቹ ከቱርክ የመጡ ናቸው።አሁንም በአማራ ክልል ህግ ማስከበር በሚል ሽፋን እየተደረገ ባለው ጦርነት ድጋፍ የሚሰጡት ቱርክ፣ኤምሬትስና ሳዑዲ ዓረቢያ ናቸው።ለእነዚህ ሀገራት አማራና ትግራይን በጦርነት ማድቀቅ ማለት ነባር ክርስትናን(ኦርቶዶክሳዊነትን) ከስሩ መንቀል በመጨረሻም የሽሪዓን ህግ በሀገሪቱ ላይ መትከል ነው።
7 368
"ቀበሮ እና ጎሽ♧♧♧♧
:
ጎሽ በጉልበትም ሆነ አካላዊ ግዝፈቱ ከቀበሮ በአራት እጥፍ ይበልጣል፡፡ ታዲያ ለምን ይሆን ከጥንት ጀምሮ ጎሽ በቀበሮ እየታደነ የሚበላው? ጉዳዩ የኃይል ሳይሆን የስትራቴጂ ነው።
ይህ እንዲሆን ያደረገው ቀበሮው ስኬታማ ስትራቴጂ በመከተሉና ጎሽም ኃይል እያለው ከስህተቱ ለመማር ባለመቻሉ ነው፡፡ጎሽ ኃይል አለው። ቶሎ አይደክምም።ግና ይደነግጣል። ይበታተናል። ይታደናል።
አንዲት ቀበሮ ለብቻዋ አንድ ጎሽን ለመፋለም አትደፍርም፡፡ ቀበሮዎች አቅማቸው ከጎሽ እንደሚያንስ ስለሚያውቁ በአሸናፊነት ለመወጣት፣ በተናጠል ጎሽን ለመግጠም ከመሞከር ይልቅ በትብብር ላይ የተመሰረተ ስትራቴጂን ይከተላሉ፡፡
ቀበሮዎች በጉልበትም ሆነ በብዛት ከሚበልጧቸው ጎሾች መካከል ለማደን በቡድን ስሜት ወደ ጎሾቹ መንጋ ይጠጋሉ፡፡ ዕቅዳቸው እንዲሳካም በመጀመሪያ ሆን ብለው ጎሾችን ያስደነብራሉ፡፡
ጎሾች በሚያሳዝን ሁኔታ ከጥንት ጀምሮ በአባቶቻቸው ላይ ሲፈጸም ከነበረው ጥቃት ትምህርት ሳይወስዱ ሁሌም በተመሳሳይ መልኩ ስሜታዊ ምላሽ ይሰጣሉ፡፡
ከዚህ የጎሽና የቀበሮ ታሪክ የስትራቴጂን ወሳኝነት እንረዳለን፡፡ ከዚህ ታሪክ ውስጥ የሚከተሉትን አንኳር የህይወትና የትግል መርሆች እንገነዘባለን፡-
1) ጎሾቹ ከቀበሮዎች በዛ ባለ ስብስብ ቢገኙም አብረው ከመታየት ውጪ የሚያስተሳስራቸው ጠንካራ ቡድን አልመሰረቱም፡፡ለዚህ ነው ከይስሙላ ስብስብ ይልቅ እውነተኛ አንድነት እጅግ ወሳኝ የሚሆነው።
2) አካላዊ ቅርበት እንጂ መንፈሳዊና ዓላማ ተኮር አንድነት የሌለው ስብስብ በትንሽ ንፋስ ይበተናል፡፡ ጠላትን መመከት የሚቻለው አስቀድሞ የውስጥ አንድነትና አደረጃጀትን በማስተካከል ብቻ ነው። ለዚህም ነው የዓላማ አንድነት ወሳኝ የሚሆነው።
3) ጎሾች በሰላም ጊዜ አብረው ቆመው ይታዩ ነበር። የህልውና አደጋ መምጣቱን ባመኑ ጊዜ ግን በግል እንጂ በጋራ አላሰቡም።እውነተኛ አንድነት በሰላም ጊዜ አብሮ መቆምና መታየት የሚገለጽ አይደለም። እውነተኛ አንድነት የሚገለጸው ዋጋ ቢያስከፍል እንኳ በፈተናና በትግል ወቅት ሳይፍረከረኩ በጋራ አብሮ መቆም ነው።
4) የትኛውም አጥቂ አካላዊ ጥቃት ከማድረሱ በፊት የሰለባዎቹን ሞራልና ወኔ መስበር እንደ መጀመሪያ እርምጃ ይጠቀማል፡፡ የቀበሮዎቹ ጩኸት ብቻውን የሚያደርሰው ጉዳት ባይኖርም፣ ጎሾቹን ስሜታዊ አድርጎ ጥንካሬያቸውን (ቀንዳቸውን) እንዳይጠቀሙ አድርጓቸዋል። ለዚህም ነው የድንጋጤ እና የስሜታዊነት አደጋን ቀድሞ መረዳት እጅግ ወሳኝ የሚሆነው።
5) በስሜትና በድንጋጤ ውስጥ የሚሰጥ ምላሽ ለጠላት ስኬት መንገድ ያመቻቻል። እውነተኛውን አደጋ (መበተንና መነጠልን) ትቶ፣ ጊዜያዊውን ሽብር እንደ ዋና አደጋ አድርጎ መውሰድ ለጥቃት ያጋልጣል።ስሜታዊ ምላሽ ለጠላት መጋለጥ መሆኑን ሁሌም መዘንጋት የሌበት ጉዳይ ነው።
6) ቀበሮዎቹ ጎሽን የሚያስደነብሩት ሆን ብለው ወደ ዕቅድ መስመራቸው እንዲገቡላቸው ነው፡፡ ጠላት አቅጣጫ ለማስቀየር የሐሰት ጥቃት ሲሰነዝር፣ እውነተኛውን የጥቃት መስመር ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል። ከየትኛውም ጠላት ራሱን መታደግ የሚሻ ሁሉ የጠላትን ስውር ዓላማ መረዳት ግድ ይለዋል።
7) ጎሾቹ ከጩኸቱ ጀርባ ያለውን የመበታተን ዓላማ ቢረዱ ኖሮ፣ እንዳይሳካ በጋራ መቆም ብቻ ይበቃቸው ነበር።በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ በጋራ መቆም የመፍትሄው አካል መታየት ይገባዋል።
8) ጎሾች አንድ ሆነው ጠላታቸውን ከመመከት ይልቅ፣ ተበታትነውና እርስ በእርስ እየተገፋፉ በመሸሽ በየተራ ተለቅመው ለሞት ይዳረጋሉ፡፡ከዚህ የምንረዳው በተናጠል ማምለጥን እንደ ብልህነት መቁጠር እ
7 368
+6
ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!!
ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው
