en
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Open in Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Show more
7 367
Subscribers
+224 hours
+2157 days
+33930 days
Posts Archive
በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ   ጃዊ ዋጬ ቀበሌ ሐምሌ 22/2018ዓ.ም   9 የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች የተቃጠሉ ሲሆን 4 ቤቶች ፈራርሰው ተወስደዋል፦ ቤት የተቃጠለባቸው ፩ መምህሬ ንጉሡ መንግሥቱ ፪  አበበ መንግሥቱ ፫  ጅፋሬ ጥላሁን ፬ አምሳል ደለለኝ ፭ በሊሁ ለማ ፮  መኮንን ስሜ ፯ ንጉሡ ጥላሁን ፰ መኩሪያ ደገፋ ፱  የመምህራን ቤት(ኦርቶዶክሳውያን  የሚኖሩትበት ተለይቶ) ባለፈው የካቲት ወር  ተቃጥሎባቸው ተቃጥሎባቸው እንደገና ከሠሩት በኋላ ቆርቆሮአቸው ተነቅሎ የተዘረፈ፦ ፩ ማሾ ወዳጆ ፪ አዝብጤ ወደጆ ፫ ሀብቴ ዘውዴ ፬ አድማሱ

አርሲ ሀገረ ስብከት በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ መጭቱ ሌማን ቀበሌ ትላንት ሐምሌ 22 ቀን 2018ዓ.ም 5 ኦርቶዶክሳዉያን ታግተዋል። ከታገቱት ዉስጥ ሁለት የአንድ ቤተሰብ አባላት ዛሬ ሌሊቱን ሲለቀቁ ሶስቱ ግን እስካሁን ያሉበት አልታወቀም ። ስምዓ ተዋሕዶ

photo content
+6

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

Document from ፈሪ አይወለድ!!!

የመጀመሪያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን + የመጀመሪያው ጳጳስ:- አባ ሰላማ +የመጀመሪያው ኤጲስ ቆጶስ:- ሕዝበ ቀድስ (በኦሪት ስሙ እንበረም) + የመጀመሪያው ቄስ:- ቄስ ተክለ ሃይማኖት ( በኦሪት ስሙ ፊንሐስ) + የመጀመሪያ ምእመን:- ባኮስ (ጃንደረባው) + የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን:- አክሱም ጽዮን + የመጀመሪያው ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ንዋይ ካሳሁን

ዝኾኑን የመጣል ዘመቻ አንድ የኮሌጅ ጓደኛችን ነበር። በጣም ጥሩ አመለ ሸጋ አስተዋይ ጓደኛ ነበረን። ኹላችንም ታናናሾቹ ብንኾንም በመቀለድም፣ በምንም የምንመታው የምንቀልድበት ወንድማችን ነው። አይናደድ አይበሳጭ እንደውም አንድ አባባል ጣል አድርጎ ይበልጥ ያበሳጨን ነበር። ታድያ ኹላችንም አቅማችንን ስለማናሳይበት "በእኔና በጥምቀት የማይጨፍር የለም" ይል ነበር። እውነቱን ነው። አኹንም በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የማይጨፍር የለም። አቡበከርም፣ አሕመዲንም፣ ኢዩጩፋም፣ አስቴር በዳኔም ይኽ ታዬ ቦጋለም ቤተ ክርስቲያን ላይ እየጨፈሩ ናቸው።ይኽ ኹሉ ርብርብ ዝኾኑን (ውርዝው ነጌ) ለመጣል ነው።  ታዬ ቦጋለ እንደምንም ብሎ እስልምናም ኦርቶዶክስም ከውጭ ነው የመጡት ለማለት የገባበት ገደል መውጭ የለውም።  ከመደበኛ እውቀት ማለትም በትምህርት ቤት ከመምህራን ከመጽሐፍት የሚገኝ እውቀት ስትወድቅ የምታርፈው የፕሮፓጋንዳ እውቀት ላይ ነው። የፕሮፓጋንዳ እውቀት ምንጭ የለውም፣ ጫፍ ይዞ መሄድ ብቻ ነው። ግን አየሩን የሚሞላው እሱ ነው። ብዙዎቻችን የፕሮፓጋንዳ እውቀት ሰለባ ነን። ምንጩን መነሻውን ታሪኩንና የታሪኩን ምንነት አንድረዋው። ተንትነን አንገነዘብም። እንደ አብይ "አጼ ዮሐንስ በጎጃም ላይ ያደረጉትን አትረሱትም" ያለው ፕሮፓጋንዳ ነው። የኾነ ክስተት ተደርጓል። ግን ለውጦ ለሚፈልገው ማዋል ፈለገ። አደገኛ ነው።  ታዬ ኦርቶዶክስ በአምስተኛው ክፍለ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ ዘጠኙ ቅዱሳን ጋር የኦርቶዶክስ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ተናገረ። ይገርማል። ጃንደረባው ባኮስ ከዲያቆኑ ፊሊጶስ ጋዛ ተጠምቆ መምጣቱን አያውቅም። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በበዓለ ሃምሳ ኢትዮጵያውያን መኖራቸውን መጻፉን አያውቅም። ሐዋ.8 የመጀመሪያዎቹ ነገሥታት ኢዛናና ሳይዛና በክርስትና ስማቸው  አብርሃና አጽብሃ ስማቸው ክርስትናን መቀበላቸውን አያውቅም። ተስዓቱ ቅዱሳን ወንጌል አስፋፉ፣ ምንኩስናን አስፋፉ እንጂ ክርስትና ይዘው አልመጡም። የመጡትኮ በኬልቄዶን ጉባኤ ስደት ሲደርስባቸው የምትመስለን ሰላማዊ ክርስቲያን ሃገር አለች እዚያ እንጠለል ብለው ነው። ከነርሱ ቀድሞ እነ ቅዱስ ያሬድ ድርሰት ደርሰዋል። ክርስትና እየሰፋ መጥቷል ሰሜኑን አዳርሷል። ፍሬምናጦን የመጀመሪያው ጳጳስ እንጂ የመጀመሪያው ክርስቲያን አይደለም። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ክርስቲያን ባኮስ የመጀመሪያዋ ቤተክርስቲያን አክሱም ጽዮን፣ የመጀመሪያው ፣ ኤጲስ ቆጶስ ሕዝበ ቀድስ (እንበረም)፣ የመጀመርያው ጳጳስ ፍሬምናጦስ (ሰላማ) ነው። መቼ ከተባለ ከጰራቅሊጦስ በወረድ ማግሥት፣ በሠላሳ አራተኛው ዓመት።  ንዋይ ካሳሁን

+1

photo content

መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ ዞን አመካ ወረዳ ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣ
+5
መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ  ዞን አመካ ወረዳ  ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን  አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣናት፦ ፩  አቶ ደገፈ ሞላንጎ (የአመካ ወረዳ አስተዳዳሪ) 2)ኢ/ር እሸቱ አዳነ አሼቦ( የአመካ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ) 3)፶ አለቃ ጡምሲዶ ሞላጎ(የወረዳው ሰላምና ጸጥታ ሀላፊ) የጊዜ ጉዳይ ነው ሁሉም የዘራውን ነው የሚያጭደው አሁን ስልጣን ላይ ሆኖ ክርስቲያኖችን የሚያሳርደው

ወንድሜ ምን ማለት እንዳለብኝ አላውቅም ኋይለሚካኤል ብላችሁ በፀሎት አስቡት ድጋሜ ወንድሙን በሞት አቷል አፅናኝ መንፈስ ቅዱስ ያበርታህ
ወንድሜ ምን ማለት እንዳለብኝ አላውቅም ኋይለሚካኤል ብላችሁ በፀሎት አስቡት ድጋሜ ወንድሙን በሞት አቷል አፅናኝ መንፈስ ቅዱስ ያበርታህ

በአራጆች የሚመራው የምክክር ኮሚሽን
በአራጆች የሚመራው የምክክር ኮሚሽን

መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ ዞን አመካ ወረዳ ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣ
+2
መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ  ዞን አመካ ወረዳ  ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን  አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣናት፦ ፩  አቶ ደገፈ ሞላንጎ (የአመካ ወረዳ አስተዳዳሪ) 2)ኢ/ር እሸቱ አዳነ አሼቦ( የአመካ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ) 3)፶ አለቃ ጡምሲዶ ሞላጎ(የወረዳው ሰላምና ጸጥታ ሀላፊ) የጊዜ ጉዳይ ነው ሁሉም የዘራውን ነው የሚያጭደው

መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ ዞን አመካ ወረዳ ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣ
+2
መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ ዞን አመካ ወረዳ ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣናት፦ ፩ አቶ ደገፈ ሞላንጎ (የአመካ ወረዳ አስተዳዳሪ) 2)ኢ/ር እሸቱ አዳነ አሼቦ( የአመካ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ) 3)፶ አለቃ ጡምሲዶ ሞላጎ(የወረዳው ሰላምና ጸጥታ ሀላፊ) የጊዜ ጉዳይ ነው ሁሉም የዘራውን ነው የሚያጭደው

እነዚህ ናቸው የሀገርን ችግር የሚፈቱት? ቸርች ላይ እንደፈለገ መናገር የለመደ አፍ ሥልጣን ሲመጸወትለትም የመጣለትን ይናገራል