en
Feedback
Exit Exam Preparation

Exit Exam Preparation

Open in Telegram

Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot @Exit_Exam_preparationbot For legal promotions: @Exitexamhelp

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Exit Exam Preparation

Channel Exit Exam Preparation (@exit_exam_prep) is an active participant. Currently, the community unites 50 858 subscribers, ranking 3 433 in the Education category and 625 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 50 858 subscribers.

According to the latest data from 19 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 7 997 over the last 30 days and by 19 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 74.44%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 28.32% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 37 855 views. Within the first day, a publication typically gains 14 399 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 146.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot @Exit_Exam_preparationbot For legal promotions: @Exitexamhelp

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 20 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

50 858
Subscribers
+1924 hours
+1 8487 days
+7 99730 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '26
June '26
+7 858
in 10 channels
May '26
+4 461
in 18 channels
Get PRO
April '26
+656
in 5 channels
Get PRO
March '26
+3 313
in 14 channels
Get PRO
February '26
+22 779
in 2 channels
Get PRO
January '26
+12 680
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 June+6
19 June+19
18 June+47
17 June+84
16 June+155
15 June+667
14 June+328
13 June+548
12 June+820
11 June+178
10 June+694
09 June+648
08 June+799
07 June+807
06 June+1 255
05 June+41
04 June+75
03 June+353
02 June+26
01 June+308
Channel Posts
ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ተጠናቋል፡፡ ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደወሰዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች
+2
ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ተጠናቋል፡፡   ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደወሰዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡   ከነዚህ ተፈታኞች መካከል ግማሽ ያህሎቹ ፈተናውን በድጋሚ የወሰዱ (Re-sitters) መሆናቸው ተገልጿል፡፡   የመውጫ ፈተናው በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች ተሰጥቷል። ከፈተናው አሰጣጥ ጋር የሰዓት እጥረት ችግር፣ ከፋርማሲ ፈተና ጋር የተያያዘ ችግር፣ ከብሉ ፕሪንት ጋር ያልተጣጣሙ ፈተናዎች መኖር እና ሌሎችም ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል። በአጠቃላይ የፈተና አሰጣጡ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚያወጣውን መግለጫ የምናደርሳችሁ ይሆናል። ምስል፦ አክሱም፣ እንጅባራ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep

2
#ቅሬታ ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና
#ቅሬታ ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ተሰርቋል" ያሉት ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማብራሪያ እንዲሰጥም ጠይቀዋል። ለፈተናው ዝግጅት ሲያደርጉ ቢቆዩም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሷቸው ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። ጉዳዩ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም በኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር በኩል በአስቸኳይ ታይቶ፣ አስፈላጊው ማጣሪያ እንዲደረግና ተገቢው ምላሽ እንዲሰጣቸው ተፈታኞቹ ጠይቀዋል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበውን ይህንን ቅሬታ መነሻ በማድረግ፣ በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳገኘን የምናደርሳችሁ ይሆናል። ምስል፦ ተፈታኝ ተማሪዎች ወጥቷበማለት ያጋሩን የመልስ ማውጫ የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
15 326
3
የመውጫ ፈተና እየወሰዱ የሚገኙ እናቶች በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እጩ ተመራቂ የሆኑ ሴት ተማሪዎች ልጆቻቸውን ከወለዱ ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በመውሰድ ላይ ይ+3
የመውጫ ፈተና እየወሰዱ የሚገኙ እናቶች   በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እጩ ተመራቂ የሆኑ ሴት ተማሪዎች ልጆቻቸውን ከወለዱ ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ተማሪዎች የእናትነትን ኃላፊነት ከትምህርታዊ ግዴታቸው ጋር በማስታረቅ የመውጫ ፈተና በብርታት እየወሰዱ ይገኛሉ።   በተመሳሳይ ልጇን አዝላ የመውጫ ፈተና በመውሰድ ላይ የምትገኝ ብርቱ እናት በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ተመልክትናል፡፡   የፅናት ምሳሌ ለሆኑ ለእነዚህ ተፈታኝ እናቶች መልካም ዕድል እንመኛለን።   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
19 339
4
የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡ የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ
የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡   የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-4:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ጠዋት ከ5፡00-7:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ08:30-11:00 ሰዓት   የመውጫ ፈተና እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
21 532
5
ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ
ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡   የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 05/2018 ዓ.ም) ፈተናው በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦ ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ7:30-10:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ10:15-12:45 ሰዓት   የመውጫ ፈተናው እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
37 545
6
የመውጫ ፈተና (Exit Exam) አኃዛዊ መረጃ፦ 224,234 ➫ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 287 ➫ የሚሰጡ የፈተና አይነቶች 88 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የመፈተኛ ማዕከላት >5,000 ➫ የሚ
የመውጫ ፈተና (Exit Exam) አኃዛዊ መረጃ፦   224,234 ➫ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 287 ➫ የሚሰጡ የፈተና አይነቶች 88 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የመፈተኛ ማዕከላት >5,000 ➫ የሚሳተፉ የፈተና አስፈጻሚዎች   (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)   ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
33 170
7
የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ለመጀመ+2
የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡   ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡   ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ ለመውጫ ፈተናው የሚቀመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ፈተናውን ይወስዳሉ፡፡   ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እንደሚሰጡ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው መርሐግብር ያሳያል፡፡   የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ወራቤ ዩኒቨርሲቲ   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
31 618
8
Exit Exam ልስትፈተኑ ማወቅ ያለባቹ የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫
Exit Exam ልስትፈተኑ ማወቅ ያለባቹ የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
36 684
9
#MoH የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና
#MoH   የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተና ከሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡   የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና መርሐግብር፦   17/10/2018 ዓ.ም Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing. 18/10/2018 ዓ.ም Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing. 19/10/2018 ዓ.ም Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing. የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
36 870
10
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በ+2
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል። (ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።) የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
43 191
11
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
38 614
12
#ExitExam department ከታች የተጠቀሰላቹ ተፈታኞች ቦቱ ላይ በተዘጋጁ ከዚ በፊት የነበሩ ExitExam ጥያቄና መልሶቻቸው እራሳቹን ብቁ ማድረግ ትችላላቹ። °Pharmacy °BSC Nursi+1
#ExitExam department ከታች የተጠቀሰላቹ ተፈታኞች ቦቱ ላይ በተዘጋጁ ከዚ በፊት የነበሩ ExitExam ጥያቄና መልሶቻቸው እራሳቹን ብቁ ማድረግ ትችላላቹ። °Pharmacy °BSC Nursing °Computer science °Marketing °Accounting °Economic °Management  °Law °Public Health HO °Medical Laboratory °Information Technology  (IT) ቦቱን ለማግኘት 👇 @Exit_Exam_preparationbot
39 635
13
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) (Tentative) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
22 208
14
🏆በዚ ሳምንት ብዙ ጥያቄዎችን የሰሩ Top 25 ተጠቃሚዎቻችን🎉🎉🎉🎉🎉🎉 🥇 Hoo My God: 1947 pts 🥈 Banu_🦋: 1542 pts 🥉 Exit: 1468 pts 4. Mųler: 987 pts 5. Tige 👑👑👑 !!: 980 pts 6. Asl: 978 pts 7. Rabīrra: 948 pts 8. sol: 920 pts 9. hiwet: 900 pts 10. Mekedes: 742 pts 11. jejaw: 734 pts 12. Da Te: 692 pts 13. ሄለን❤: 681 pts 14. Dagim: 643 pts 15. Gmelak: 641 pts 16. Dagnu: 632 pts 17. Ab: 632 pts 18. 🇦 🇧 🇪 🇳 🇦💉: 628 pts 19. Ifa: 624 pts 20. Mebrahtu: 621 pts 21. Babulue: 613 pts 22. Kb: 610 pts 23. Murke: 601 pts 24. H A O: 599 pts 25. ˙·٠•●♥astu♥: 578 pts 📌ከ Exit Exam ልትገላገሉ ቢያንስ 15 ቀናቶች ነው የቀራቹ ። ይቺን 15 ቀናት ብዙ ጥያቄዎችን በመስራትና ማወቅ ያለባቹን topic በማወቅ ራሳችሁን አዘጋጁ። 📚ራሳቹን ለማዘጋጀት የሚረዳቹን past exit exam እና የ university model ጥያቄዎችን ከታች ባለው የቴሌግራም bot አዘጋጅተንላቹሀል Bot Link : @Exit_Exam_preparationbot
46 191
15
Exit Exam ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስ
Exit Exam ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው። ጥያቄዎቹ ለመስራት አመቺ ስለሆኑ የትም ቦታ ሆነው መስራት ይችላሉ 👇 @Exit_Exam_Preparationbot
43 247
16
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር “ኤጀንቲክ መምህር ረዳት” የተሰኘ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አበልፅጎ በሙከራ ደረጃ ሥራ ላይ አውሏል። Agentic AI Teacher Assistant የተባለው መተ+2
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር “ኤጀንቲክ መምህር ረዳት” የተሰኘ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አበልፅጎ በሙከራ ደረጃ ሥራ ላይ አውሏል። Agentic AI Teacher Assistant የተባለው መተግበሪያው፣ ሙሉ በሙሉ ያለ ኢንተርኔት የሚሠራ፣ ራሱን ችሎ ውሳኔዎችን ማመንጨት የሚችል እና የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን የሥራ ጫና የሚቀንስ መሆኑ ተገልጿል፡፡ መተግበሪያው በውስጥ አቅም የበለፀገና በአካባቢያዊ ኮምፒውተር (Local Machine) ላይ በቀላሉ ተጭኖ የሚሠራ መሆኑን በሚኒስቴሩ ‎የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ተናግረዋል። ‎ ‎መተግበሪያው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉትን መፅሐፍቶች በሙሉ ዳታሴት አድርጎ በመውሰድ፣ መፃሕፍቱን ሙሉ በሙሉ እንዲመረምርና እንዲገነዘብ ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል። ‎ ‎መተግበሪያው ምን ምን ይሠራል? ➫ የትምህርት እቅድ (Lesson Plan) ያዘጋጃል፣ ➫ የፈተና ጥያቄዎችና አሳይመንቶችን ያመነጫል፣ ➫ ማስተማሪያ ስልቶችን (Pedagogical Strategies) በራሱ ማቀናጀት ይችላል። መተግበሪያው በማንኛውም ላፕቶፕ ወይም ዴስክቶፕ ላይ ተጭኖ የሚሠራ ሲሆን፤ ‎በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ተሞክሮ አጥጋቢ ውጤት ማስገኘቱ ተመላክቷል፡፡ መተግበሪያውን ለመጠቀም ምንም አይነት ወርሃዊ የኢንተርኔት ካርድ፣ የኔትዎርክ ዝርጋታ ወይም የኤአይ አጠቃቀም ክፍያ እንደማይጠይቅ በሚኒስቴሩ ‎የአይሲቲ አማካሪ ሙሉነህ አጥናፉ (ዶ/ር) አስረድተዋል። ‎ ከሁሉም ክልሎች ለተውጣጡ መምህራን እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች በመተግበሪያው አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል። የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
46 122
17
🔔 የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ነዎት? መረጃዎችዎን አረጋግጠዋል? ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች በአስቸኳይ መረጃቸውን እንዲ+1
🔔 የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ነዎት? መረጃዎችዎን አረጋግጠዋል? ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች በአስቸኳይ መረጃቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል ነው። በመሆኑም #ለመጀመሪያ_ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትወስዱ ተፈታኞች የFAN ቁጥራችሁን በመጠቀምና የግል መረጃ በማሟላት የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ ይግቡ፣ Exit Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Continue Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ። የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
40 502
18
#Notice Exit exam ፈተና ከሰኔ 4/2018 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል። ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide.
47 513
19
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ___ ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች የተቀመጠው
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ___ ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች የተቀመጠውን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን የመፈተኛ ጣቢያ እየመረጣችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ የፈተና ጣቢያ መረጣ እስከ ግንቦት 26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ምርጫችሁን እንድታገባድዱ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ምዝገባው የማይራዘም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
35 995
20
የሪሚዲያል ፈተና የመግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) እስካሁን ላላገኛቹ ተከታዮቹን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬትዎን ያውርዱ! ➫ https://verify.ethernet.edu.e+1
የሪሚዲያል ፈተና የመግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) እስካሁን ላላገኛቹ   ተከታዮቹን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬትዎን ያውርዱ! ➫ https://verify.ethernet.edu.et ላይ ይግቡ ➫ 'Get your entrance ticket here' የሚለውን ይጫኑ ➫ የመለያ ስምዎን (Username) እና የይለፍ ኮድዎን (Password) ያስገቡ ➫ 'Download Entrance Ticket' የሚለውን ይጫኑ (ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ፡፡)   የ University  መረጃ የምታገኙበት  👉 @Exit_Exam_prep
40 962