Exit Exam Preparation
Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot @Exit_Exam_preparationbot
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali Exit Exam Preparation analitikasi
Exit Exam Preparation (@exit_exam_prep) kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 50 801 obunachidan iborat bo'lib, Taʼlim toifasida 3 395-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 628-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 50 801 obunachiga ega bo‘ldi.
13 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 1 296 ga, so‘nggi 24 soatda esa -64 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 61.11% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 19.00% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 31 071 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 9 663 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 136 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot
@Exit_Exam_preparationbot”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 14 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Taʼlim toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 14 Iyul | 0 | |||
| 13 Iyul | 0 | |||
| 12 Iyul | 0 | |||
| 11 Iyul | +7 | |||
| 10 Iyul | 0 | |||
| 09 Iyul | 0 | |||
| 08 Iyul | 0 | |||
| 07 Iyul | 0 | |||
| 06 Iyul | 0 | |||
| 05 Iyul | 0 | |||
| 04 Iyul | 0 | |||
| 03 Iyul | +3 | |||
| 02 Iyul | 0 | |||
| 01 Iyul | 0 |
| 2 | የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል፡፡
አራተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከዛሬ ሐምሌ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።
በዚህም የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተናቸውን በጠዋቱ መርሐግብር እየወሰዱ ሲሆን፤ ከሰዓት የሒሳብ ትምህርት ፈተና የሚሰጥ ይሆናል፡፡
በዚህ ዙር ፈተና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት (PBE) እና በኦንላይን (CBE) ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።
ምስል፦ አክሱም፣ አሶሳ፣ ደብረ ብርሃን እና ቦረና ዩኒቨርሲቲዎች
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 8 917 |
| 3 | የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በክረምት ፕሮግራም ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ ተማሪዎች ጥሪ ማድረግ ጀምረዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ላለፉት ዓመታት አቋርጦት የቆየውን የመምህራን የክረምት ትምህርት ስልጠና ዘንድሮ መስጠት እንደሚጀምር መገለፁ ይታወቃል።
የስልጠና ፕሮግራሙ በዲግሪ ፕሮግራም በስምንት የትምህርት አይነቶች የሚሰጥ ነው። ዩኒቨርሲቲዎች በPGDT ፕሮግራም መማር ለሚፈልጉም ጥሪ እያደረጉ ነው።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 17 993 |
| 4 | ብርቱዎቹ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ እናቶች
እየተሰጠ በሚገኘው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል የጥንካሬ ማሳያ የሆኑ እነዚህ እናቶች ይገኙበታል።
የእናትነት ኃላፊነትና የትምህርት ጫና በአንድ ላይ ተጋፍጠው ጥንካሪያቸውን እያሳዩ የሚገኙ እናቶች 👏👏
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 16 118 |
| 5 | የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 22 277 |
| 6 | COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ COC ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ጥያቄዎቹ ለመስራት አመቺ ስለሆኑ የትም ቦታ ሆነው መስራት ይችላሉ
የተካተቱ Health Department
1, Pharmacy
2, Bsc Nursing
3, Medical Laboratory
4, Public Health HO
ለማግኘት👇
@Exit_Exam_Preparationbot | 19 145 |
| 7 | የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ተመዛኞች በሙሉ
____
የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ ጤና ባለሙያዎች በነሀሴ ወር 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
ስለዚህም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30/2018 እስከ ሃምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ይህንን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ/Link/ በመጫን የብሄራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (National ID FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
▪ ይህ መረጃን የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል እናሳውቃለን፡፡
▪ በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳስባለን።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 18 280 |
| 8 | የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለወሰዳችሁ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
በሰኔ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሄራዊ መለያ ቁጥር(FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከተገለጸበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት በስልክ ቁጥር 952 በስራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ሃምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ተኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 23 084 |
| 9 | የጤና ተመራቂዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በቅርቡ ይፋ የሚደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ ተመዛኞች (ከአንስቴዥያ በስተቀር) ውጤት በቅርቡ ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድትጠባበቁ ሚኒስቴር ጠይቋል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 30 741 |
| 10 | በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 95.85% ተማሪዎች ማለፋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በአዲስ አበባ የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
በመዲናዋ የ8ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁ ውጤታችሁን ለመመልከት 👇 https://aa.ministry.et/#/result
በአዲስ አበባ ከተማ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና፣ ከ86 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው ይታወሳል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 30 639 |
| 11 | #ESSLCE #ExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል።
ተፈታኞች ሊይዟቸው የሚገቡ
➻ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ
➻ የፋይዳ መታወቂያ/የቀበሌ/የትምህርት ቤት መታወቂያ
➻ እስክሪብቶ፣ እርሳስ እና ላፒስ
የተከለከሉ ነገሮች
➻ ስልክ፣ ታብሌት፣ ስማርት ሰዓት፣ ካሜራ፣ ስማርት ጃኬት
➻ ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች
➻ ማንኛውም አይነት ወረቀት፣ መጻሕፍት፣ የማስታወሻ ደብተር
ተፈታኞች ዛሬ የሚሰጠውን አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥ ገለጻ (Orientation) መከታተል ይጠበቅባቸዋል።
የፈተና አሰጣጥ መመሪያዎችን መጣስ ከፈተናው መሰረዝ ባለፈ ከባድ ሕጋዊ ቅጣት ያስከትላል ተብሏል።
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 26 524 |
| 12 | 35 A+ ያስመዘገበው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ
በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የሆነው አንቲ ምትኩ 35 A+ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ተማሪ አንቲ ምትኩ 3.99 አጠቃላይ ውጤት በማምጣህ በላቀ ማዕረግ የተመረቀ ሲሆን፤ 35 A+፣ 13 A እና 1 A- በማምጣት የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ በመሆን ተመርቋል። 👏👏
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 679 ተማሪዎች ትናንት አስመርቋል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 33 529 |
| 13 | #coc
coc ማለፊያ ነጥብ በየ አመቱ ወጥ አይደለም ይህም የሆነበት ምክንያት ማለፊያ ነጥቡ ሚወሰነው modified angoff method በመጠቀም ነው
modified angoff method ማለት በጤና ሚንስትር በተመረጡ subject experts ለያንዳንዱ ጥያቄ ከተማሪዎች ብዛት ስንቱን ይመልሳል ሚለውን ግምት በ% የሚያስቀምጡበት ነው
ለምሳሌ ሶስት የተመረጡ experts 100 የነርሲንግ ጥያቄን የወሰዱ ተማሪዎች ግምት ቢያስቀምጡ ለእያንዳንዱ ጥያቄ ከ100% ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ለምሳሌ ለአንደኛው ጥያቄ ክብደት 85,80,80 በተከታታይ % በያስቀምጡ 85+80+80/3=0.816 የመጀመሪያው ጥያቄ ነጥብ ይሆናል
የመጨረሻው ውሳኔ ሁሉም ጥያቄዎች በተመሳሳይ መልኩ ከተሰሩ በኋላ አማካይ ተወስዶ ማለፊያ ነጥቡ ይወሰናል።
ለዚህ ማንም የአመቱን ማለፊያ ነጥብ አሁን ላይ በእርግጠኛነት ሊናገር አይችልም
source moh exam development administration group
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 35 993 |
| 14 | #MoH
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል።
በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 32 463 |
| 15 | የ Exit Exam ማዘጋጃ Telegram ቦታችንን ሲጠቀሙ የነበሩ ተፈታኞች!
እኛ በስነስርዓት ያዘጋጀናቸውን Last Year Exit Exam፣ Model እና MCQ ጥያቄዎችን በመሥራት፣ እንዲሁም ዝርዝር ማብራሪያዎቹን በማንበብ ብቻ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ በቂ ዝግጅት በማድረግ ማለፍ ብቻ ሳይሆን የሚያኮራ ውጤት አስመዝግበዋል!
ብዉ ተጠቃሚዎች actively ብዙ ጥያቄዎችን በመስራት ፈተናውን አልፈው የምስጋና መልዕክት እየላኩልን ይገኛሉ።
ያላለፋቹም ካላቹ ለቀጣይ ዙር በተጣሩ ፈተና ተኮር በሆኑ ጥያቄዎች ብዙ ነገሮችን አሻሽለን እናቀርብላቹሀለን።
BOT :@Exit_Exam_preparationbot
Channel : @Exit_Exam_prep | 31 681 |
| 16 | ለብቃት ምዘና ፈተና ተመዛኞች በሙሉ
____
ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና በ28 የፈተና ጣቢያዎችመሰጠት ጀምሯል፡፡
ስለሆነም ነገ 18/10/2018 ዓ.ም የፈተናው መርሃ-ግብር Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing ሙያ ላይ የተመዘገባችሁ ተመዛኞች ምዘናው የጠዋቱ ከ1:30 ሰዓት እንዲሁም የከሰዓቱ ከ7:30 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ በፈተና ጣቢያ ተገኝታችሁ ምዘናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 30 461 |
| 17 | ለብቃት ምዘና ፈተና ተመዛኞች በሙሉ
____
ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች ብቃት ምዘና ፈተና በዛሬው ዕለት በ28 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ይጀምራል፡፡
ስለሆነም ዛሬ 17/10/2018 ዓ.ም የፈተናው መርሃ-ግብር Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing ሙያ ላይ የተመዘገባችሁ ተመዛኞች ምዘናው የጠዋቱ በ3 ሰዓት እንዲሁም የከሰዓቱ በ8 ሰዓት እንደሚጀመር አውቃችሁ ቀድማችሁ በፈተና ጣቢያ ተገኝታችሁ ምዘናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን::
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 32 844 |
| 18 | ቅሬታችሁን እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ከመውጫ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች፣ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ውጤት ያያችሁበትን ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/usernamepage በመጠቀም፣ በገፁ ላይ የሚገኘውን "Submit Complaint" የሚለውን አማራጭ በመጫን ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አስረድቷል።
ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ 👇
ከሰኔ 17-23/2018 ዓ.ም
ቅሬታ አቅራቢዎች በአካል ወደ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መሔድ ሳይጠበቅባችሁ በኦንላይን ብቻ ቅሬታችሁን እንድታቀርቡ ተብሏል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 33 403 |
| 19 | ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 33 673 |
| 20 | 📣 Exit Exam ውጤት ተለቋል
አሁን ላይ ሲስተሙ በመጨናነቁ ምክንያት ዌብሳይቱ not found ማለት ጀምሯል። ሰርቨሩ ዳግም መስራት እስኪጀምር በትግስት እንድጠብቁ አደራ እንላለን ሁልጊዜም ውጤት ሲለቀቀ መሰል ችግሮች እንደሚኖሩ ይታወቃል ።
Link = https://result.ethernet.edu.et
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 49 620 |
