Exit Exam Preparation
Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot @Exit_Exam_preparationbot
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram Exit Exam Preparation
El canal Exit Exam Preparation (@exit_exam_prep) es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 48 693 suscriptores, ocupando la posición 3 699 en la categoría Educación y el puesto 663 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 48 693 suscriptores.
Según los últimos datos del 11 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 8 493, y en las últimas 24 horas de 178, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 86.41%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 33.27% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 41 634 visualizaciones. En el primer día suele acumular 16 029 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 137.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“Exit Exam በከፍተኛ ውጤት ለማለፍ የሚረዳ ፣ ከዚ በፊት የነበሩ የExit Exam ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ Quiz Bot
@Exit_Exam_preparationbot”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 12 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 12 junio | +509 | |||
| 11 junio | +178 | |||
| 10 junio | +694 | |||
| 09 junio | +648 | |||
| 08 junio | +799 | |||
| 07 junio | +807 | |||
| 06 junio | +1 255 | |||
| 05 junio | +41 | |||
| 04 junio | +75 | |||
| 03 junio | +353 | |||
| 02 junio | +26 | |||
| 01 junio | +308 |
| 2 | የመውጫ ፈተና (Exit Exam) አኃዛዊ መረጃ፦
224,234 ➫ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች
287 ➫ የሚሰጡ የፈተና አይነቶች
88 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የመፈተኛ ማዕከላት
>5,000 ➫ የሚሳተፉ የፈተና አስፈጻሚዎች
(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 996 |
| 3 | የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡
ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ ለመውጫ ፈተናው የሚቀመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ፈተናውን ይወስዳሉ፡፡
ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እንደሚሰጡ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው መርሐግብር ያሳያል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 14 182 |
| 4 | Exit Exam ልስትፈተኑ ማወቅ ያለባቹ
የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 19 366 |
| 5 | #MoH
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተና ከሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና መርሐግብር፦
17/10/2018 ዓ.ም
Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing.
18/10/2018 ዓ.ም
Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing.
19/10/2018 ዓ.ም
Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing.
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 20 523 |
| 6 | የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
(ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።)
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 26 400 |
| 7 | የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 27 129 |
| 8 | #ExitExam
department ከታች የተጠቀሰላቹ ተፈታኞች ቦቱ ላይ በተዘጋጁ ከዚ በፊት የነበሩ ExitExam ጥያቄና መልሶቻቸው እራሳቹን ብቁ ማድረግ ትችላላቹ።
°Pharmacy
°BSC Nursing
°Computer science
°Marketing
°Accounting
°Economic
°Management
°Law
°Public Health HO
°Medical Laboratory
°Information Technology (IT)
ቦቱን ለማግኘት 👇
@Exit_Exam_preparationbot | 28 559 |
| 9 | የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) (Tentative)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 22 208 |
| 10 | 🏆በዚ ሳምንት ብዙ ጥያቄዎችን የሰሩ Top 25 ተጠቃሚዎቻችን🎉🎉🎉🎉🎉🎉
🥇 Hoo My God: 1947 pts
🥈 Banu_🦋: 1542 pts
🥉 Exit: 1468 pts
4. Mųler: 987 pts
5. Tige 👑👑👑 !!: 980 pts
6. Asl: 978 pts
7. Rabīrra: 948 pts
8. sol: 920 pts
9. hiwet: 900 pts
10. Mekedes: 742 pts
11. jejaw: 734 pts
12. Da Te: 692 pts
13. ሄለን❤: 681 pts
14. Dagim: 643 pts
15. Gmelak: 641 pts
16. Dagnu: 632 pts
17. Ab: 632 pts
18. 🇦 🇧 🇪 🇳 🇦💉: 628 pts
19. Ifa: 624 pts
20. Mebrahtu: 621 pts
21. Babulue: 613 pts
22. Kb: 610 pts
23. Murke: 601 pts
24. H A O: 599 pts
25. ˙·٠•●♥astu♥: 578 pts
📌ከ Exit Exam ልትገላገሉ ቢያንስ 15 ቀናቶች ነው የቀራቹ ።
ይቺን 15 ቀናት ብዙ ጥያቄዎችን በመስራትና ማወቅ ያለባቹን topic በማወቅ ራሳችሁን አዘጋጁ።
📚ራሳቹን ለማዘጋጀት የሚረዳቹን past exit exam እና የ university model ጥያቄዎችን ከታች ባለው የቴሌግራም bot አዘጋጅተንላቹሀል
Bot Link : @Exit_Exam_preparationbot | 38 511 |
| 11 | Exit Exam ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ጥያቄዎቹ ለመስራት አመቺ ስለሆኑ የትም ቦታ ሆነው መስራት ይችላሉ
👇
@Exit_Exam_Preparationbot | 35 601 |
| 12 | #MoE
ትምህርት ሚኒስቴር “ኤጀንቲክ መምህር ረዳት” የተሰኘ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አበልፅጎ በሙከራ ደረጃ ሥራ ላይ አውሏል።
Agentic AI Teacher Assistant የተባለው መተግበሪያው፣ ሙሉ በሙሉ ያለ ኢንተርኔት የሚሠራ፣ ራሱን ችሎ ውሳኔዎችን ማመንጨት የሚችል እና የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን የሥራ ጫና የሚቀንስ መሆኑ ተገልጿል፡፡
መተግበሪያው በውስጥ አቅም የበለፀገና በአካባቢያዊ ኮምፒውተር (Local Machine) ላይ በቀላሉ ተጭኖ የሚሠራ መሆኑን በሚኒስቴሩ የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
መተግበሪያው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉትን መፅሐፍቶች በሙሉ ዳታሴት አድርጎ በመውሰድ፣ መፃሕፍቱን ሙሉ በሙሉ እንዲመረምርና እንዲገነዘብ ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል።
መተግበሪያው ምን ምን ይሠራል?
➫ የትምህርት እቅድ (Lesson Plan) ያዘጋጃል፣
➫ የፈተና ጥያቄዎችና አሳይመንቶችን ያመነጫል፣
➫ ማስተማሪያ ስልቶችን (Pedagogical Strategies) በራሱ ማቀናጀት ይችላል።
መተግበሪያው በማንኛውም ላፕቶፕ ወይም ዴስክቶፕ ላይ ተጭኖ የሚሠራ ሲሆን፤ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ተሞክሮ አጥጋቢ ውጤት ማስገኘቱ ተመላክቷል፡፡
መተግበሪያውን ለመጠቀም ምንም አይነት ወርሃዊ የኢንተርኔት ካርድ፣ የኔትዎርክ ዝርጋታ ወይም የኤአይ አጠቃቀም ክፍያ እንደማይጠይቅ በሚኒስቴሩ የአይሲቲ አማካሪ ሙሉነህ አጥናፉ (ዶ/ር) አስረድተዋል።
ከሁሉም ክልሎች ለተውጣጡ መምህራን እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች በመተግበሪያው አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 37 059 |
| 13 | 🔔 የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ነዎት? መረጃዎችዎን አረጋግጠዋል?
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች በአስቸኳይ መረጃቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል ነው።
በመሆኑም #ለመጀመሪያ_ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትወስዱ ተፈታኞች የFAN ቁጥራችሁን በመጠቀምና የግል መረጃ በማሟላት የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል።
https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ ይግቡ፣ Exit Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Continue Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 34 359 |
| 14 | #Notice
Exit exam ፈተና ከሰኔ 4/2018 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል።
ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል።
https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide. | 44 426 |
| 15 | የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች የተቀመጠውን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን የመፈተኛ ጣቢያ እየመረጣችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ የፈተና ጣቢያ መረጣ እስከ ግንቦት 26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ምርጫችሁን እንድታገባድዱ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ምዝገባው የማይራዘም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 34 301 |
| 16 | የሪሚዲያል ፈተና የመግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) እስካሁን ላላገኛቹ
ተከታዮቹን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬትዎን ያውርዱ!
➫ https://verify.ethernet.edu.et ላይ ይግቡ
➫ 'Get your entrance ticket here' የሚለውን ይጫኑ
➫ የመለያ ስምዎን (Username) እና የይለፍ ኮድዎን (Password) ያስገቡ
➫ 'Download Entrance Ticket' የሚለውን ይጫኑ
(ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ፡፡)
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 40 390 |
| 17 | የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
__
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም በድጋሚ ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥራችሁ ጋር አስተሳሰራችሁ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች በሙሉ፤ ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት እየተዘጋጀ በመሆኑ ሁላችሁም ተመዛኞች ከግንቦት 20 – 26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን FAYDA and Password በማስገባት የፈተና ጣቢያ እንድትመርጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት የፈተና ጣቢያ ምርጫ ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።
ለብቃት ምዘና ፈተና የመፈተኛ ጣቢያ መምረጥ የምትችሉት ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች ብቻ ይሆናል፡፡
በምዝገባ ወቅት ለሚገጥማችሁ ማንኛውም ችግር በነጻ የስልክ መስመር 952 በመደወል ከዚያም 3 ቁጥርን በመጫን በቀጥታ እገዛ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 44 371 |
| 18 | 💡 Exit Exam Tip
✅ ለ Exit Exam ጥያቄ ስትለማመዱ ትክክለኛውን መልስ ብቻ አይታችሁ አትለፉ። ከዛ ይልቅ የቀረቡትን ምርጫዎች እያንዳንዳቸውን በደንብ ለመረዳት ሞክሩ፤ ምክንያቱም ጥያቄዎች የሚሽከረከሩት በእነዚሁ ምርጫዎች ዙሪያ ነው።
✅ ዛሬ ምርጫ ሆኖ ያያችሁት ነገር ነገ ራሱን የቻለ ጥያቄ ሆኖ ሊመጣ ስለሚችል፣ ምርጫዎቹን መረዳት ማለት ሌላ አራትና አምስት ጥያቄዎችን እንደመስራት ይቆጠራል።
💡ያለፉት ዓመታት የፈተና Pattern የሚያሳየውም ይሄንኑ ነው!
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 39 320 |
| 19 | ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል።
በዚህም፥
➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም
➫ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም
➫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመርሐግብር ለውጡን ከዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለማረጋገጥ ችሏል። የመርሐግብር ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻቸው እያጋሩ ይገኛሉ።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 56 906 |
| 20 | COC እና Exit Exam ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ጥያቄዎቹ ለመስራት አመቺ ስለሆኑ የትም ቦታ ሆነው መስራት ይችላሉ
👇
@Exit_Exam_Preparationbot | 43 571 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
