ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Open in Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Show more2 941
Subscribers
+224 hours
+3727 days
+36730 days
Posts Archive
አቶ ናቃቸው ጫኔ የሉማሜ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት የግብር ሰብሳቢ ቡድን መሪ በሉማሜ ከተማ በተደረገው ኦፕሬሽን በ34ኛ ክ/ጦር ተማርኳል። ናቃቸው ጫኔ የሉማሜ ከተማ ነዋሪዎችን በግብር ጫና ያሰደደ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ በማህበረሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሏል።
እኔ የሚገርመኝ እኔን ለማሸማቀቅ የሚትሮጡበት መንገድ ያስገርመኛል አርፋችሁ ተቀመጡ እኔ የአማራ ልጅ ፋኖ ነኝ ዋ ዝምታ መልስ እንደሆነ ይግባችሁ ምድር ድኩማን ተውኝ እንደ አማራ በሆዳም አማራዎችና በብልፅግና የተገፋሁ ልጅ ነኝ ተውኝ ተውኝ ተውኝ
+5
የአማራ_ጭፍጨፋ_በጉራጌ_ዞን‼️
በምስል የሚታዩት የአማራ ተወላጅ
1. ተመስገን ጌታቸው
2. ይታገሱ አሰግደው
3. ግዛው ግርማዬ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ላይ ፋኖ ናቹህ በማለት ከተሳፈሩበት መኪና ላይ በማስወረድ ልዩ ስሙ #አገና ከተማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቀን 24/11/2018 ዓ.ም በግፍ እጃቸውን በገመድ ወደኋላ አስረው ከረሸኗቸው በኋላ ወደ ትውልድ ቀያቸው #ናቻ ቀሊት ቀበሌ አስከሬናቸውን በመጣል ማንም ሰው አንስቶ እንዳይቀብር በማለት 3 ቀን ሙሉ ቆይቶ አስከሬናቸው በጅብ,በአሞራ እና በውሻ እንዲበላ ተደርጓል ፣ይህ አፀያፊ ተግባር የተፈፀመው የአብይ አህመድ ስልጣን አስጠባቂ በሆነ የመከላከያ ሰራዊትና በቀጠናው ባለው ፅንፈኛ አካሎች ነው እባካቹህ ድምፅ ሁኑን በደላችንን አለም ሁሉ ይስማው ሲሉ የአይን እማኞች ገልፀዋል።
በአሁኑ ሰዓት የቢዛሞ ወለጋ አማራን በየከተማው እና በየሰፈሩ ህፃን ፣ ነፍሰ ጡር ፣ አዛውንት ፣ ወጣት ሳይቀራቸው ህዝቡን በሙሉ እየጨፈጨፉ ያሉ የኦህዴድ ኃይሎች እነዚህ ናቸው።
⚡️ የኦህዴድ መሩ የብልግና ወንበር አስጠባቂ መከላከያ ተብዬ
⚡️ የኦሮሚያ ፖሊስ ተብየ–
⚡️ የክልል 4( ኦሮሚያ) የፀረ ሽምቅ ተዋጊ ተብዬ (Oromia Anti-Guerrilla Police )
⚡️ የሰፈር ሚሊሻ (Local militia )
⚡️ ለኦህዴድ እጁን የሰጠው እና በጃል ሰኚ የሚመራው የOLF-Shene ክፋይ እና
⚡️ ገዳ ኮማንዶ ተብዬ ናቸው ። .....እነዚህ በሙሉ ተሰብሰሰበው የአማራ ንፁሃንን መንገድ በመዝጋት እየጨፈጨፉ ይገኛሉ።
የቢዛሞ አማራ ሆይ ይሄንን ሁሉ ኃይል በማሰማራት ከምድረ ገፅ እያጠፋህ የሚገኘውን አረመኔውን የኦህዴድ ኃይል በብላሽ ከመሞት ጥሎ መሞት ክብር አለው እና ለነፃነትህ ታገል።
ይሄ ኃይል ጀኖሳይድ ፈፃሚ አረመኔ ስብስብ ነውና ጥርስህን ነክሰህ ታገለው።
ሰርተህ እንዳትበላ ፣ በላብህ እንዳትኖር ሀብትህን እያወደሙት ፣ ህይወትህን እየነጠቁህ ነውና በእልህ ታገላቸው‼️
+2
የንፁሃንን ሃብት ንብረት ሲዘረፍና ንፁሃንን ሲረሽን የነበረው ባንዳ በ64ኛ ክ/ጦር በቁጥጥር ስር ዋለ!!
~~~~~~~
ሚሊሻ ገዛኸኝ ቸሬ ይባላል በእነማይ ወረዳ ማህበረብረሃን ቀበሌ ጎኛም ጎጥ ተወላጅ ሲሆን በወይራ ጠልማ ቀበሌ የሚገኘው የሚሊሻ መዋቅር ተቀላቅሎ ለብልፅግና አገዛዝ ቅጥረኛ በመሆን ሲያገለግል ቆይቷል።
አማራነቱን በተራ ጥቅማ ጥቅም በመቀየር ለአብይ አህመድ አገዛዝ መንገድ መሪ በመሆን በእነማይ ወረዳ የሚገኙ የንፁሃንን ሀብት ንብረት በመዝረፍ፣ ንፁሀንን በመረሸንና የእምነት ተቋማትን በማውደም ከአገዛዙ የዝሪፊያ ቡድን ጋር በመሆን ህዝባችንን ለከፍተኛ ስቃይና በደል ሲያደረግ ቆይቷል።
በመጨረሻም የአማራን ህዝብ በመክዳት ለአገዛዙ ቅጥረኛ ሰራዊት አስፈፃሚ የነበረው የሚሊሻ አባሉ በእማይ ወረዳ ማህበረብረሃን ቀበል ጎኛም ጎጥ ነሀሴ 02/2018 ዓ.ም በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር በቁጥጥር ስር ውሏል።
አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ነሀሴ 03/2018 ዓ.ም
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
አድማ ብተና አባሉ ከነ ሙሉ ትጥቁ እስቴ ዴንሳ ብርጌድን ተቀላቀለ!
ነሐሴ 03/12/2018 ዓ.ም
በየቀኑ በመፍረስ ላይ የሚገኘው የአገዛዙ ብልፅግና ስርዓት አገልጋይ አድማ ብተና አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ ፩ ኮር ጉና ክፍለ ጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድን ተቀላቅሏል።
ህዝብን ለማገልገል እንጂ ለመጨፍጨፍ አልተቀላቀልንም ነበር ያሉ አምስት የሚሊሻ አባሎች ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም ከመካነየሱስ ከተማ አቀባበል ያደረገው ክፍለ ጦሩ በዛሬው ዕለትም በቀን 03/2018 ዓ.ም ደግሞ አንድ የአድማ ብተና አባል ከስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ ከነ ሙሉ ትጥቁ በሰላም እንዲቀላቀል ተደርጓል ።
1.ሐብታሙ ሙሉጌታ
በተደረገለት አቀባበል ደስተኛ የሆነው አባሉ ሌሎች የአገዛዙን ዕድሜ ለማራዘም ህዝባቸው ላይ ግፍ እየፈጸሙ ያሉ አካላት እኛን በማየት እንዲቀላቀሉን መልዕክቱን አስተላልፏል ሲል መረጃውን ያደረሰን የክፍለ ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ነው።
ህልውናችን በተባባረ ክንዳችን!
አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ!
የዓለምን ሚዲያ ቀልብ የሳበው የአርበኝነት ገድል፡ ጀግናው ፋኖ አሳልፍ ደስታ (ቀጭን)
በአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ውስጥ ስማቸው በወርቃማ ፊደላት ከሚፃፉት የታሪክ ባለቤቶች መካከል የዛሬው የትግል አበጋዝ ፋኖ አሳልፍ ደስታ (በቀጣፊ ስሙ "ቀጭን") አንዱ ነው:: በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት በአሳምነው እዝ የዘመቻ መምሪያ ውስጥ በፅናትና በቆራጥነት የሚያገለግለው ይህ ጀግና፣ በኤፍራታና ግድም ወረዳ በይሁኑ፣ ማጀቴ፣ ገምዛና አጣዬ ቀጠናዎች ባደረጋቸው የጦር ሜዳ ውሎዎች የዓለምን ትኩረት መሳብ ችሏል::
በተለይም ታዋቂው ዓለም አቀፍ የዜና ተቋም The Globe and Mail ያወጣው ዘገባ፣ የፋኖ አሳልፍን እውነተኛ የውጊያ ፅናትና የህዝብ ወገንተኝነት ለአለም በማሳየት፣ የአረመኔው አብይ አህመድን የውሸት ትርክትና አሳሳች ባለው መልኩ እርቃኑን አውጥቶታል።
ይህ በአይበገሴነቱና በቁርጠኝነቱ የሚታወቀው የቁርጥ ቀን ልጅ፣ ቀደም ሲል የነበረውን የታዋቂው አርበኛና ደራሲ አሰገድ መኮንን ፈለግ በመከተል በአካባቢው አዲስ የፅናት ምዕራፍ እየጻፈ ለነገው የአማራ ህዝብ የነፃነት ጉዞ ላይ ይገኛል::
ከጀግኖቹ የሰባት ለሰባ ክፍለ ጦር ወንድሞቹ እና እርሱ ከወጣበት ታሪካዊው የይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦር ጋር አብሮ በመሰለፍ፣ በተመደበበት የግዳጅ ቀጠና እና በአውደ ውጊያዎች ላይ ድንቅ የሆነ የጦር ታክቲክ፣ የጀግንነትና የፅናት ገድል ፈፅሟል::
በተሰጠው የዘመቻ መምሪያ ኃላፊነትና በግዳጅ ቀጠናው ባካሄዳቸው በርካታ አውደ ውጊያዎች፡ የጠላትን ግስጋሴ በመግታትና በማፍረስ፦ በደፈጣና በፊት ለፊት ውጊያዎች ላይ ድንቅ የአመራር ብቃት በማሳየት የጠላትን ሀይል አቅጣጫ ማስሳትና መደምሰስ ችሏል::
የህዝብ ደህንነትን በማስከበር፦ የወገንን ህይወትና ንብረት ከአጥቂዎች በመጠበቅ ረገድ በግንባር ቀደምትነት ተሰልፎ መስዋዕትነት እየከፈለ ይገኛል::
ፋኖ አሳልፍ ደስታ (ቀጭን) የሜዳውን እውነት ለዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በመሳብ አብይ አህመድ በአማራ ህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን እውነተኛ ሁኔታና የህዝቡን ምሬትና ትግል ለዓለም ህብረተሰብ በማድረስ ረገድ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ የሚገኝ የህዝብ አለኝታና እውነተኛ የሀገር ጀግና ነው:: የእኔ አባት ክበርልኝ ታናሽ ወንድምህ #Dave #Amhara
#ሰበር_ዜና‼️
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ከሌሊቱ 11:00 ጀምሮ አዋበል ወረዳ ሉማሜ ከተማን ተቆጣጥሯል። የጠላት አስክሬን ተደራርቧል። የወገን ኃይል በርካታ ወታደራዊ ድል ተቀናጅቷል።
በዚህ አስደማሚ ተጋድሎ የአዋበል ወረዳ የሉማሜ ከተማ #ሰላምና_ደህንነት_ኃላፊ #ተመስገን_ምስክር በሉማሜ ከተማ ተደምስሷል።
ዝርዝሩ መረጃ ተጋድሎው እንዳለቀ ይዘን የምንመለስ ይሆናል!
ነሐሴ 3/2018 ዓ.ም
መረጃው የ206ኛ ኮር ህ/ግንኙነት ነው!
#የአማራ_ባንዳ_አለበት_ዕዳ‼️
03/12/2018 ዓ.ም
ሰበር ዜና
206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ከሌሊቱ 11:00 ጀምሮ ሉማሜ ከተማን ተቆጣጥሯል። የጠላት አስክሬን ተደራርቧል ። የወገን ኃይል በርካታ ወታደራዊ ድል ተቀናጅቷል ዝርዝሩ ይቀጥላል-----
ነሐሴ 3/2018 ዓ.ም
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት አውራጃዎች የተሰማራው የአገዛዙ ጠባቂ ጥምር ጦር እየፈረሰ መሆኑ ተገለጸ!
ነሐሴ 03/2018 ዓ.ም
የአማራን ሕዝብ ለመጨፍጨፍና ለመዝረፍ ሥርዓታዊ ተልዕኮ የተሰጠው የአገዛዙ ኃይል መበተን ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ ይገኛል። በአራት ቀናት ውስጥ ብቻ 11 የጠላት ኃይሎች የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝን ተቀላቅለዋል። «እኛ የሠለጠንው ሕዝብና ሀገርን ለመጠበቅ እንጂ ወገንን ለማሰቃየትና ለማጥፋት አይደለም» በማለት ፋኖን ለመቀላቀል ችለዋል።
1. የኔሰው ምሳየ – የ6ኛ ዕዝ 605ኛ ኮር መረጃና መሐንዲስ ኃላፊ (ፍቼ)፤ 1 ጥቁር ክላሽ
2. ገዳሙ በለጠ – የ6ኛ ዕዝ 605ኛ ኮር መረጃና መሐንዲስ አባል (ፍቼ)፤ 1 ጥቁር ክላሽ
3. ዓለማየሁ ሳሙኤል – የ6ኛ ዕዝ 605ኛ ኮር መረጃና መሐንዲስ አባል (ፍቼ)፤ 1 ጥቁር ክላሽ
4. ፲ አለቃ ደስታ ደርቤ – ከገርባ ቀበሌ [ሚሊሻ]፤ በጀሌ
5. ብርሃን ግዛው – ከገርባ ቀበሌ [ሚሊሻ]፤ 2 እግር ክላሽ
6. ፀጉ ማሞ – ከገርባ ቀበሌ [ሚሊሻ]፤ 2 እግር ክላሽ
ከላይ የተጠቀሱት አባላት አፄ አምደጽዮን ኮር ራስ አበበ አረጋይ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል ሲቀላቀሉ፡
7. *** አንድ(1)ብሬን እና 2 ባለመቶ ሸሸል በመያዝ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር አስቴጎማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅሏል።
8. አራት(4) የሚሊሻ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ከሠም ፪ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
" ክብር ለትግሉ ሦማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ዚገም ወረዳ በተደረገ ውጊያ ከ20 በላይ ባንዳ የሚኒሻ አባላት መደምሰሳቸው ታወቀ‼️
ዚገም ወረዳ በመመሸግ የአገውን ማህበረሰብ ሲዘርፍና ሲያሰቃይ የነበረውን ሚሊሻ በትናንትናው ዕለት በቀን 01/12/2018 የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 88ኛ ክ/ጦር ወርቅ አባይ ሻለቃ ከሶሪትና ከዚገም ማህበረሰብ ጋር በመቀናጀት በወሰደችው ፈጣን የማጥቃት ኦፕሬሽን በርካታ የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ ተደመሰሰ።
በተደረገው አውደ ውጊያ በዚገም ወረዳ አገዛዙ ተቆጣጥሯቸው የነበሩ ዚገም ፊለም፣ጉሀ፣አሀቲ፣ኮሸይ፣ዳዳን ቲትም የተባሉ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል።
በክንደ ነበልባሎቹ የተገኙ ድሎች:-
1.ክላሽንኮቭ-12
2. ወታደራዊ ሻንጣ- 15
3. ከ10 በላይ ሚኒተሪ
4. ካዘና 08 የክላሽ ካዝና
5. ከ500 በላይ የክላሽ ተተኳሽ
6. ከ20 በላይ ሚሊሻ የተደመሰሰ ሲሆን
የዚገምና አካባቢው ማህበረሰብ በአገዛዙ ቅጥረኞች መዘረፋቸውን፣ሴቶች መደፈራቸውን እንዲሁም ይደርስባቸው የነበረውን መከራና ሰቆቃ በጣም ከባድ እንደ ነበር የገለጹ ሲሆን ከፋኖ ጋር በመቀናጀት ይህን ጨቋኝ ስርአት እስከመጨረሻው እንደሚፋለሙት ተናግረዋል።
ከበባ ውስጥ የገባውን ኃይል ለማትረፍ ከእንጅባራ ወደ ቻግኒ በፍጥነት ሲጓዝ የነበረ አድማ ብተና የጫነ አንድ የጭነት መኪና ገምባሀ የተባለ ቦታ ላይ በመገልጡ በርካታ የአገዛዙ ቅጥረኛ አድማ ብተና መሞቱ ተረጋግጧል።
©አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት!
02/12/2018 ዓ.ም
"እውነተኛ የአማራ ፋኖ ታጋይ በትከሻው ላይ ያረፉ ሁለት ታላላቅ የታሪክና የትግል አደራዎች አሉበት!
1. የሰማዕታት አደራና የትግል ግብ፦ ለአማራ ሕዝብ መብት፣ ክብርና ደህንነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የገበሩ፣ መስዋዕትነት የከፈሉ እና የደሙ ጓዶችን የተቀደሰ የትግል አደራ በጽናት መጠበቅ፤ እንዲሁም የጀመሩትን ትግል ሳይታክቱና ወደኋላ ሳይሉ እስከ መጨረሻው ጫፍ ማድረስ።
2. የሕዝብ ህልውናና ነፃነት አደራ፦ በአሁኑ ወቅት የመኖርና ያለመኖር ከፍተኛ የህልውና አደጋ የተጋረጠበትን መላውን የአማራ ሕዝብ ከጨፍጫፊው የአብይ አሕመድ የብልፅግና ሥርዓትና ከሚደርስበት ግፍ ነፃ የማውጣት ታሪካዊ አደራ አለብን።
ስለሆነም፣ እነዚህን የተቀደሱ አደራዎቻችንን በታማኝነት ከተወጣንና ከጠበቅን፣ የተቀመጠውን ዓላማና ያሰብነውን ግብ እናሳካለን፤ በፍጹም አሸናፊነትም እንወጣለን! #Dave #Amhara
ሰበር ዜና!
የፋሽስቱ ብልፅግና 802ኛ ኮር የ47ኛ ክፍለጦር የሎጅስቲክ መምሪያ ሀላፊ እና የ48ኛ ክፍለጦር የሰራዊት አባላት ከየአቅጣጫው በመፍረስ ወደ ምኒልክ ዕዝ 102ኛ ኮር ተቀላቀሉ።
ዛሬ ነሐሴ 02/2018ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ የአገዛዙ 47ኛ እና 48 ክፍለጦር 10 የሰራዊት አባላት ከስምሪት ቀጠና በመጥፋትና ሙሉ ትጥቃቸውን ከተተኳሽ ጋር በመያዝ ወደ 102ኛ ኮር 49ኛ እና 65ኛ ክፍለጦር ተቀላቀሉ።
ከመጡት የጨፍጫፊው እና የእብሪተኛው አገዛዝ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ የ802ኛ ኮር የ48ኛ ክፍለጦር የተዋጊ መሀንድስ ወታደሮች እንደተናገሩት ከሆነ በአሁኑ ሰዓት በሰራዊቱ መካከል የእርስ በእርስ አለመተማመን እና ከፍተኛ የሆነ መጠራጠር ፣ ዘር ተኮር ግድያ እንድሁም አድሏዊ አሰራር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን ገልፀዋል።
የጠላት 47ኛ እና 48ኛ ክፍለጦር የሰራዊት አባላት አያይዘው እንደተናገሩት ከሆነ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተለመደ የመጣው ሰዎች ብቃት ሳይኖራቸው በኮታ ምደባ የስርዓቱ ሰዎች በመሆናቸው ብቻ ማለትም የኦሮሞ የበላይነት በግልፅ የሚታይበት እና ሌላው የሰራዊት አባላት የሀገር ባለቤት የማይሆንበት መንገድ እየሰፋ በመምጣቱ ለመታገል ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናግረዋል።
በተጨማሪም የሰራዊት አባላቱ በገለፁት መሰረት በሀገሪቱ ተከታታይ የእርስ በእርስ ጦርነትና የአማራ ህዝብ የሚያሳየን ጥላቻና መሰላቸት በተለይ ህዝቡ የፖለቲካ፣ የህገ መንግስት፣የዴሞክራሲ፣ የእኩልነትና ነፃነት ግልፅ የሆነ ጥያቄ ያለው በመሆኑ ጦርነቱን ማሸነፍ እንደማንችል በማወቃችን የሚከፈለው ህይወት ከንቱ መሰዋትነት መሆኑን በመረዳት የበደልነውን የአማራ ህዝብ ይቅርታ በመጠየቅ ወደ ሀገራችን መግባት እንፈልጋለን ሲሉ ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
እንድሁም የ47ኛ እና 48ኛ ክፍለጦር የሰራዊት አባላት ሀሳባቸውን ሲገልፁ የጠላት ሀይል የሚይዘውን የሚጨብጠውን በማጣቱ ሁሉም የአገዛዙ የሰራዊት አባላት የመዋጋት ስነ-ልቦና የሌለው በመሆኑ በአገኘው አጋጣሚ ህይወቱን ለማትረፍ ስለሚፈልግ አንደ ህዝብ የአማራ ህዝብ እንደ ፋኖ የአማራ ፋኖ ከአገዛዙ ከድተው የሚመጡትን የሰራዊት አባላት በሰላማዊ መንገድ አቀባበል እንድታደርጉላቸው ሲሉ የማጠቃለያ ሀሳባቸውን አስቀምጠዋል።
በመጨረሻም የአብይ አህመድ የብልፅግና ጨፍጫፊውና አማራ ጠሉ አገዛዝ በ2010ዓ/ም በትረ ስልጣኑን ከተቆጣጠረ በኋላ በአማራ ህዝብ ላይ ታይቶ የማይታወቅ ጭፍጨፋ በማድረጉ ምክኒያት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራር እና የሰራዊት አባላት ጭቆናን በመቀዋወማችን ተገፍተን የወጣን መሆኑን በመረዳት አምባገነኑን ስርዓት ለማስወገድ ከምን ጊዜውም በላይ የአማራ ወጣቶችና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ከጎናችን እንድሰለፉ ሰንል ጥሪ እናስተላልፋለን።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
"ክብር ለትግሉ ሰማዕታት"
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ወሎ(ቤተ-አማራ) ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም
እኛ በታሪካችን በሰዎች ላይ ግፍና በደል መስራት አንፈልግም። የታሪክ ድርሳናችን የሚያስተምረን የሰውን የመፈለግ፣ የሌላውን የመመኘት ወይም የሰላማዊ ሰዎችን መብት የመግፋት ልማድ እንደሌለን ነው። እኛ የሰውን አንፈልግም፤ ነገር ግን የእኛ የሆነውን፣ ማንነታችንን፣ ክብራችንንና ታሪካችንን ሲነኩብን ደግሞ በዝምታ ማየት አንወድም።
ታሪካችንን፣ ሀገራችንንና ማንነታችንን ተዳፍረው ለሚመጡ፤ በየትኛውም ዘመን የሚነሱ የጥፋት ኃይሎችን አንታገስም። ትላንት ሀገር ለማፍረስና ማንነታችንን ለማጥፋት እንደተነሱት እንደ ታሪካዊው ግራኝ አህመድ ያሉ፣ ዛሬ ደግሞ በዘመናዊ መልክ ማንነታችንንና ህልውናችንን አደጋ ላይ ለጣሉት ለአብይ አህመድና መሰሎቻቸው በጭራሽ እጅ አንሰጥም።
ምክንያቱም እኛ በደም ስራችን ውስጥ የታላላቅ አባቶቻችን የጽናትና የጀግንነት አጥንት የተገነባብን፣ የታሪክ አደራ የተቀበልን፣ መብታችንንና ሀገራችንን ለማስከበር የተነሳን የአዲሱ ትውልድ የአማራ ልጅ ፋኖዎች ነን! የቴዎድሮስ አናብስት ፋኖዎች ከጎጃም ሰማይ ስር!! #Dave #Amhara
