en
Feedback
HILLSIDE-GRADE12

HILLSIDE-GRADE12

Open in Telegram
792
Subscribers
No data24 hours
+67 days
+4630 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+41
in 0 channels
June '26
+53
in 0 channels
Get PRO
May '26
+17
in 0 channels
Get PRO
April '26
+14
in 0 channels
Get PRO
March '26
+23
in 1 channels
Get PRO
February '26
+18
in 0 channels
Get PRO
January '26
+15
in 0 channels
Get PRO
December '25
+20
in 0 channels
Get PRO
November '25
+29
in 17 channels
Get PRO
October '25
+27
in 4 channels
Get PRO
September '25
+708
in 4 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
29 July0
28 July+1
27 July+1
26 July+1
25 July+1
24 July0
23 July+3
22 July0
21 July+1
20 July+2
19 July0
18 July+2
17 July0
16 July0
15 July0
14 July+2
13 July+1
12 July+1
11 July+2
10 July+2
09 July+3
08 July0
07 July+4
06 July+1
05 July+1
04 July+1
03 July+1
02 July+2
01 July+8
Channel Posts
photo content

2
FOR GRATUATING STUDENTS.docx
469
3
No text...
920
4
No text...
1 169
5
ለሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረዉ ብሔራዊ ፈተና በዛሬው እለት በሰላም ተጠናቋል
1 490
6
የ12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎቻችን የ3ኛ ቀን የመጀመሪያ ፈተና ለመውሰድ ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል:: መልካም እድል እንዲገጥማቸዉ እንመኛለን::
1 495
7
No text...
1 151
8
በ2019 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል እና12ኛ ክፍል ለምትገቡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትቢሮ በተዘጋጀው የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ መሰረት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መርሀግበር ላይ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸውማሳሰቢያ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ተጀምሯል፡፡ ሆኖም በመርሀግብሩመገኘት ያለባቸውን ቁጥር ያክል የት/ቤታችን ተማሪዎች አልተገኙም፡፡ ይህ ደግሞ የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴእንቅፋት ሆኗል፡፡ ስለሆነም በዚህ መርሀግብር እንዲሳተፉ የተመረጡ ልጆች ያላችሁ ወላጆች ቀድሞ በተላለፈው መልእክት መሰረት ልጆቻችሁየት/ቤቱን የደንብ ልብስ አድርገው ከነገ ማክሰኞ ሐምሌ 7 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርቱ በሚሰጥበት ት/ቤት እንዲገኙእንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተማሪዎች ባለመሳተፋቸው ለሚገጥማው ችግር ት/ቤቱ ኃፊነቱን የማይወስድ መሆኑንእናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ
1
9
The morning session has completed successfully
1 453
10
Our social science students are ready to start the first exam which is English. We wish the a good luck.
1 436
11
No text...
1 401
12
👉እንዴት ቆያችሁ አጭር መልዕክት👈 👉 1ኛ:- የፊታችን አርብ አድዋ የተመደቡ ብቻ ተማሪዎች 4ኛ Round ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ Social ከሰዓት ደግሞ 6:30 5th Round የተመደቡ ተማሪዎች ኦረንቴሽን እንዲወስዱ ጥሪ ይተላለፍ 👉ከአድዋ ውጪ የሆኑት ቅዳሜ የሚወስዱ ሲሆን 👉2ኛ:- የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ /Social / 4th Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉3ኛ:- ቅዳሜ ከሰዓት 6:30 ማህበራዊ ሳይንስ /Social // 5th Round የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ:: 👉4ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽን የሚወስዱት በሁሉም መፈተኛ ጣቢያ መሆኑን አውቃችሁ ጥሪው ይተላለፍ ለምሳሌ:- በትምህርት ቤት፣በዩኒቨርሲቲዎች፣በአብርሆት፣በTVT ኮሌጅ ፣ በተግባረ ዕድ ሌሎችም በሁሉም መፈተኛ ጣቢያ 👉👉ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሱ ይነገር 2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት አለባቸው 3ኛ:- አድዋ የሚፈተኑ ተማሪዎች ብቻ አርብ ጠዋትና ከሰዓት በተባለው ሰዓት ኦረንቴሽን ይወስዳሉ
2 036
13
ከታች በተያያዘዉ መረጃ መሠረት ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚሰጠው ኦረንቴሽን ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም ጠዋት 2:30 ላይ መሆኑን እንገልፃለን::
1 221
14
No text...
1 237
15
በት/ቤታችን ለ177 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በሁለት ዙር ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላምና በስኬት ተጠናቋል፡፡ ለተማሪዎቻችን የሰሩት ተባርኮላቸው መልካም ውጤት እንዲያስመዘግቡ እንመኛለን፡፡ ከሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ እንደሚከናወን ጽኑ እምነት አለን፡፡ ት/ቤቱ
1 315
16
የ2ኛ ዙር 3ኛ ቀን የከሰአቱ የባዮሎጂ ፈተና ተጀምሯል፡፡ መልካም እድል ለልጆቻችን፡፡
1 308
17
Chemistry 1st exam of the day is completed successfully
1 300
18
የ2ኛ ዙር 3ኛ ቀን የጠዋት ፈተናን ለመውሰድ ተማሪዎቻችን ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል፡፡ የጠዋቱ ፈተና ኬሚስትሪ ሲሆን ከምሳ በኋላ የባዮሎጂ ፈተና የሚወስዱ ይሆናል፡፡
1 284
19
2nd exam the day has completed successfully.
1 389
20
ተማሪዎቻችን የ2ኛ ዙር 2ኛ ቀን የከሰአት ፈተና ለመውሰድ ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል::መልካም እድል ለተማሪዎቻችን::
1 485