fa
Feedback
HILLSIDE-GRADE12

HILLSIDE-GRADE12

رفتن به کانال در Telegram
792
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+67 روز
+4630 روز

در حال بارگیری داده...

کانال‌های مشابه
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+41
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+23
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+29
در 17 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+27
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+708
در 4 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
29 ژوئیه0
28 ژوئیه+1
27 ژوئیه+1
26 ژوئیه+1
25 ژوئیه+1
24 ژوئیه0
23 ژوئیه+3
22 ژوئیه0
21 ژوئیه+1
20 ژوئیه+2
19 ژوئیه0
18 ژوئیه+2
17 ژوئیه0
16 ژوئیه0
15 ژوئیه0
14 ژوئیه+2
13 ژوئیه+1
12 ژوئیه+1
11 ژوئیه+2
10 ژوئیه+2
09 ژوئیه+3
08 ژوئیه0
07 ژوئیه+4
06 ژوئیه+1
05 ژوئیه+1
04 ژوئیه+1
03 ژوئیه+1
02 ژوئیه+2
01 ژوئیه+8
پست‌های کانال
photo content

2
FOR GRATUATING STUDENTS.docx
469
3
بدون متن...
920
4
بدون متن...
1 169
5
ለሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረዉ ብሔራዊ ፈተና በዛሬው እለት በሰላም ተጠናቋል
1 490
6
የ12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎቻችን የ3ኛ ቀን የመጀመሪያ ፈተና ለመውሰድ ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል:: መልካም እድል እንዲገጥማቸዉ እንመኛለን::
1 495
7
بدون متن...
1 151
8
በ2019 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል እና12ኛ ክፍል ለምትገቡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትቢሮ በተዘጋጀው የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ መሰረት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መርሀግበር ላይ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸውማሳሰቢያ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ተጀምሯል፡፡ ሆኖም በመርሀግብሩመገኘት ያለባቸውን ቁጥር ያክል የት/ቤታችን ተማሪዎች አልተገኙም፡፡ ይህ ደግሞ የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴእንቅፋት ሆኗል፡፡ ስለሆነም በዚህ መርሀግብር እንዲሳተፉ የተመረጡ ልጆች ያላችሁ ወላጆች ቀድሞ በተላለፈው መልእክት መሰረት ልጆቻችሁየት/ቤቱን የደንብ ልብስ አድርገው ከነገ ማክሰኞ ሐምሌ 7 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርቱ በሚሰጥበት ት/ቤት እንዲገኙእንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተማሪዎች ባለመሳተፋቸው ለሚገጥማው ችግር ት/ቤቱ ኃፊነቱን የማይወስድ መሆኑንእናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ
1
9
The morning session has completed successfully
1 453
10
Our social science students are ready to start the first exam which is English. We wish the a good luck.
1 436
11
بدون متن...
1 401
12
👉እንዴት ቆያችሁ አጭር መልዕክት👈 👉 1ኛ:- የፊታችን አርብ አድዋ የተመደቡ ብቻ ተማሪዎች 4ኛ Round ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ Social ከሰዓት ደግሞ 6:30 5th Round የተመደቡ ተማሪዎች ኦረንቴሽን እንዲወስዱ ጥሪ ይተላለፍ 👉ከአድዋ ውጪ የሆኑት ቅዳሜ የሚወስዱ ሲሆን 👉2ኛ:- የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ /Social / 4th Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉3ኛ:- ቅዳሜ ከሰዓት 6:30 ማህበራዊ ሳይንስ /Social // 5th Round የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ:: 👉4ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽን የሚወስዱት በሁሉም መፈተኛ ጣቢያ መሆኑን አውቃችሁ ጥሪው ይተላለፍ ለምሳሌ:- በትምህርት ቤት፣በዩኒቨርሲቲዎች፣በአብርሆት፣በTVT ኮሌጅ ፣ በተግባረ ዕድ ሌሎችም በሁሉም መፈተኛ ጣቢያ 👉👉ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሱ ይነገር 2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት አለባቸው 3ኛ:- አድዋ የሚፈተኑ ተማሪዎች ብቻ አርብ ጠዋትና ከሰዓት በተባለው ሰዓት ኦረንቴሽን ይወስዳሉ
2 036
13
ከታች በተያያዘዉ መረጃ መሠረት ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚሰጠው ኦረንቴሽን ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም ጠዋት 2:30 ላይ መሆኑን እንገልፃለን::
1 221
14
بدون متن...
1 237
15
በት/ቤታችን ለ177 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በሁለት ዙር ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላምና በስኬት ተጠናቋል፡፡ ለተማሪዎቻችን የሰሩት ተባርኮላቸው መልካም ውጤት እንዲያስመዘግቡ እንመኛለን፡፡ ከሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ እንደሚከናወን ጽኑ እምነት አለን፡፡ ት/ቤቱ
1 315
16
የ2ኛ ዙር 3ኛ ቀን የከሰአቱ የባዮሎጂ ፈተና ተጀምሯል፡፡ መልካም እድል ለልጆቻችን፡፡
1 308
17
Chemistry 1st exam of the day is completed successfully
1 300
18
የ2ኛ ዙር 3ኛ ቀን የጠዋት ፈተናን ለመውሰድ ተማሪዎቻችን ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል፡፡ የጠዋቱ ፈተና ኬሚስትሪ ሲሆን ከምሳ በኋላ የባዮሎጂ ፈተና የሚወስዱ ይሆናል፡፡
1 284
19
2nd exam the day has completed successfully.
1 389
20
ተማሪዎቻችን የ2ኛ ዙር 2ኛ ቀን የከሰአት ፈተና ለመውሰድ ወደ መፈተኛ ክፍል ገብተዋል::መልካም እድል ለተማሪዎቻችን::
1 485