Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union
Open in Telegram
This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.
Show more4 478
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+2730 days
Posts Archive
"ሐጃ አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብለው ከጅማ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር አስገብተዋል::
ዱዓ አድርጉላቸው ••• አላህ ሐጃቸውን ይሙላ:: ኸይር ጀዛቸውን በዱንያም በአኼራም ይክፈል::
ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ !
አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው::
እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው!
አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን::
https://t.me/EHEMSU
"ለእናቴ ዱዓ አድርጉ --- በእናቴ ስም ነይቻለሁ!" - ያለ ወንድም ከAAU 500 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ አስገብቷል!
ዱዓ አድርጉለት አህባቢ ••• ለእናቱ ረጅም እድሜ ከሙሉ ጤና ሙሉ ኢማንና ሰፊ ሲሳይ ጋር ይወፍቅ:: በአኼራ በጀነት ቤት ኢለል አበድ ይሰብስባቸው::
ወደ 50K ጉዞውን ከጅማ ጋር ጀምረናል ••• 100 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ በኸይር ነገር በዱንያም በአኼራም ይሞሽራቸው::
45ሺ ደፈንን!
200 ብር ከአርባምንጭ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው:: ደስታቸውን ስኬታቸውን ያብዛ::
ጉዞ ወደ 50K !
እንሳተፍ አህባቢ !!
ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ እየተደረገ ያለው ርብርብ እንደቀጠለ ነው!
የሰጡትን አላህ በዱንያም በአኼራ መልካምን ነገር ይስጥ::
የኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች ስንባል ክፍተታችን የበዛ -- ከውስጥም ከውጭም የፈተና ማዕበል የሚያናውጠን --- ትምህርትን ከእስልምና ጋር አዋዶ የሚገነባው የወል ቤታችን በሩ ክፍት -- መስኮቱ ክፍት --- በወጉ ያልተመረገ --- ምንጣፉ ያን ያክል የሆነ ---- ጣሪያው የሚያፈስ --- ውሐ ልኩ በልኩ ያልተሰራለት ነን:: በዚህ አመት ብቻ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ አልፈናል:: እንድንማር የማይፈልጉ አካላት ልጆቻችንን ውጭ እንዲያድሩ አድርገዋል --- እስልምና ያዘዛቸውን ልብስ ስለለበሱ ብቻ:: የእኛ መንቃት የማይፈልጉ አካላት ልጆቻችን ከዩኒቨርሲቲ ውጭ ከበር እንዲቆሙ አድርገዋል --- ነፃነታችን ይከበር ስላሉ ብቻ:: ከዚያ ባሻገር ሳይማር ከደጅ የቀረ --- ሊማር ገብቶ ቸግሮት ጥሎ የወጣ --- እየተማረ በብዙ መልኩ የተሰናከለ ብዙ ነው:: ዲኑን መማሪያ ቦታ አጥቶ የአኼራ ቤቱን ከዩኒቨርሲቲ ደጅ ለመገንባት ደፋ ቀና ያለ ብዙ ነው::
ግን ክፍተቱ እንደተከፈተ አይቀርም:: እኛን ቀድመው የነበሩት ከእኛ በባሰ ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑም ከእነርሱ የተሻለውን ለእኛ አስረክበውን አልፈናል:: እኛም በተራችን የተሻለ ነገን ለነገው ትውልድ ማውራስ ተፈጥሯዊ ሀላፊነታችን ነው --- ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ተማሪ ስለሆንን የተቀበልነው:: ስለሆነም የእኛነት ቤታችንን በትምህርት እና በዲን ገንብተን ለነገው ትውልድ ማስተላለፍን ሌት ተቀን ልንሰራበት ይገባል::
ከዚህም መካከል ሐይማኖታችንን የምናጠናበት ተቋም በየዩኒቨርሲቲው መገንባት ሲሆን - አሁን ላይ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማሞመዘምር ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ለመገንባት ንቅናቄ ላይ ነን::ለዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ የመገንባትን ትርጉም በጥልቁ አስበን የተሻለ ነገን ለነገዎቹ እናስረክብ::
Acc; 1000699582976 - Bilal EHEMU
@EHEMSU
የAASTU ጀመዓ ለአምቦው መስጂድ በሚያደርጉት አጋርነት እያስደመሙን ነው!
መጀመሪያ 5K + ከዚያም 1200 + አሁን ደግሞ 2000 ብር አስገብተዋል --- በአጠቃላይ 8.2K ብር ማለት ነው!
አላህ በኸይር ነገሮች ደጋግሞ ሰርፕራይዝ ያድርጋቸው:: እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: ዱንያ አኼራቸውን የኸይር ቋት ያድርግላቸው::
ይህ ከእነርሱ ለሁላችንም የሆነ መልካም አርዓያነት ነው:: ሌሎቻችንም ተነቃቅተን ስለወንድም እህቶቻችን መስጂድ እንረባረብ::
+1
200 ብር ከAA + 100 ብር ከቡሌሆራ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን አብዝቶ ይስጣቸው::
42240 ብር ደርሰናል አህባቢ --- ለመስጂዳችን እንረባረብና ንቅናቄያችንን እናሟሙቀው::
ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ !
"EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል::
አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው::
እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው!
አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን::
https://t.me/EHEMSU
ከጎንደር 100 ብር --- ለአምቦ !
"EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል::
"Exit አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል --- ከሐዋሳ ለአምቦ 100 ብር!!
አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው::
ከጅማ 100 ብር --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው::
"አላህ ዱዓ ባደረኩት መልካም ነገር እንዲያበስረኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለች እህት ከAAU 200 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
ዱዓ አድርጉላት አህባቢ --- አላህ ካደረገችው ከጠበቀችው በተሻለ እና ባማረ ኸይር ነገር surprise ያድርጋት:: ዱንያ አኼራዋንም በኸይራት ይሙላላት::
እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው!
+1
"እናት አባቶቼን ለቀጣይ አመት ሐጅ እንዲወፍቋቸው ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለ ወንድም ከአርሲ 58 ብር --- እንዲሁም 100 ብር ከወራቤ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ ካሰቡት በላይ ለእነርሱም ለቤተሰቦቻቸውም ለወላጆቻቸውም ይወፍቅ:: ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራም ይስጣቸው::
Hanga ammaatti masjiida barattoota Yunivarsiiti Amboo kaampaasi maammo mazzamiriif birri 39,242 Sassaabu dandeenyeerra. Niyyaan keenya har'a 40k galufi birrin hafee immoo baay'ee xiqqoodha. Kanaafu jabaannee itti haa hirmaannuu.
Lakkofsa Akkaawumti :- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education institutions Muslim Students Union)
$ galii eerga gootan booda screenshot @Abduw99 irratti nuf eergaa.
https://t.me/EHEMSU
39242 ብር --- እስካሁን ተሰብስቧል --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ ማለት ነው:: ከምስራቅ እስከ ምዕራብ --- ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች በዚህ ንቅናቄ ላይ ተሳትፈዋል:: ተማሪ ያልሆኑ ወዳጆቻችንም የንቅናቄው አካል ነበሩ::
አሁንም ንቅናቄው እንደቀጠለ ነው!
አላሁ አክበርርር --- የAASTU ጀመዓ ትላንት ከለገሱት 5K በተጨማሪ 1200 ብር ጭማሬ አስገብተዋል --- ሌላ ወንድም ከመቱ ደግሞ 100 ብር ለግሷል!
እንደ ጀመዓ ሪከርዱ 6200 ብር ሆነ ማለት ነው --- የAASTU ጀመዓ!
አሁን 38900 ብር ላይ ደርሰናል --- የዛሬ እቅድ የሆነውን 45K ለመሙላት 6.1K ብር ይቀረናል ማለት ነው::
የሰጡትን ሁሉ አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይስጥልን::
ከሐረማያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ !
አላህ አብዝቶ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: በዱንያም በአኼራም ኸይርን ነገር ብቻ ይግጠማቸው::
+1
200 ብር ከሐዋሳ + 100 ብር ከድሬ ዳዋ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው --- አላህ በዱንያም በአኼራም መልካምን ነገር ይግጠማቸው --- ከመጥፎ ነገር ሁሉ ይጠብቃቸው::
