en
Feedback
Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Open in Telegram

This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.

Show more
4 478
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+2730 days
Posts Archive
"ሐጃ አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብለው ከጅማ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር አስገብተዋል:: ዱዓ አድርጉላቸው ••• አላህ ሐጃቸውን ይሙላ:: ኸይር ጀዛቸውን በዱንያም በአኼራም ይክፈል::
"ሐጃ አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብለው ከጅማ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር አስገብተዋል:: ዱዓ አድርጉላቸው ••• አላህ ሐጃቸውን ይሙላ:: ኸይር ጀዛቸውን በዱንያም በአኼራም ይክፈል::

ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ ! አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው:: እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲ
ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ !   አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው:: እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው! አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

"ለእናቴ ዱዓ አድርጉ --- በእናቴ ስም ነይቻለሁ!" - ያለ ወንድም ከAAU 500 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ አስገብቷል! ዱዓ አድርጉለት አህባቢ ••• ለእናቱ ረጅም እድሜ ከ
"ለእናቴ ዱዓ አድርጉ --- በእናቴ ስም ነይቻለሁ!" - ያለ ወንድም ከAAU 500 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ አስገብቷል! ዱዓ አድርጉለት አህባቢ ••• ለእናቱ ረጅም እድሜ ከሙሉ ጤና ሙሉ ኢማንና ሰፊ ሲሳይ ጋር ይወፍቅ:: በአኼራ በጀነት ቤት ኢለል አበድ ይሰብስባቸው::

ወደ 50K ጉዞውን ከጅማ ጋር ጀምረናል ••• 100 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በኸይር ነገር በዱንያም በአኼራም ይሞሽራቸው::
ወደ 50K ጉዞውን ከጅማ ጋር ጀምረናል ••• 100 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በኸይር ነገር በዱንያም በአኼራም ይሞሽራቸው::

45ሺ ደፈንን! 200 ብር ከአርባምንጭ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው:: ደስታቸውን ስኬታቸውን ያብዛ:: ጉዞ ወደ 50K !
45ሺ ደፈንን! 200 ብር ከአርባምንጭ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው:: ደስታቸውን ስኬታቸውን ያብዛ:: ጉዞ ወደ 50K ! እንሳተፍ አህባቢ !!

ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ እየተደረገ ያለው ርብርብ እንደቀጠለ ነው! የሰጡትን አላህ በዱንያም በአኼራ መልካምን ነገር ይስጥ::
ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ እየተደረገ ያለው ርብርብ እንደቀጠለ ነው! የሰጡትን አላህ በዱንያም በአኼራ መልካምን ነገር ይስጥ::

የኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች ስንባል ክፍተታችን የበዛ -- ከውስጥም ከውጭም የፈተና ማዕበል የሚያናውጠን --- ትምህርትን ከእስልምና ጋር አዋዶ የሚገነባው የወል ቤታችን በሩ ክፍት -- መስኮቱ ክፍት
የኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች ስንባል ክፍተታችን የበዛ -- ከውስጥም ከውጭም የፈተና ማዕበል የሚያናውጠን --- ትምህርትን ከእስልምና ጋር አዋዶ የሚገነባው የወል ቤታችን በሩ ክፍት -- መስኮቱ ክፍት --- በወጉ ያልተመረገ --- ምንጣፉ ያን ያክል የሆነ ---- ጣሪያው የሚያፈስ --- ውሐ ልኩ በልኩ ያልተሰራለት ነን:: በዚህ አመት ብቻ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ አልፈናል:: እንድንማር የማይፈልጉ አካላት ልጆቻችንን ውጭ እንዲያድሩ አድርገዋል --- እስልምና ያዘዛቸውን ልብስ ስለለበሱ ብቻ:: የእኛ መንቃት የማይፈልጉ አካላት ልጆቻችን ከዩኒቨርሲቲ ውጭ ከበር እንዲቆሙ አድርገዋል --- ነፃነታችን ይከበር ስላሉ ብቻ:: ከዚያ ባሻገር ሳይማር ከደጅ የቀረ --- ሊማር ገብቶ ቸግሮት ጥሎ የወጣ --- እየተማረ በብዙ መልኩ የተሰናከለ ብዙ ነው:: ዲኑን መማሪያ ቦታ አጥቶ የአኼራ ቤቱን ከዩኒቨርሲቲ ደጅ ለመገንባት ደፋ ቀና ያለ ብዙ ነው:: ግን ክፍተቱ እንደተከፈተ አይቀርም:: እኛን ቀድመው የነበሩት ከእኛ በባሰ ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑም ከእነርሱ የተሻለውን ለእኛ አስረክበውን አልፈናል:: እኛም በተራችን የተሻለ ነገን ለነገው ትውልድ ማውራስ ተፈጥሯዊ ሀላፊነታችን ነው --- ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ተማሪ ስለሆንን የተቀበልነው:: ስለሆነም የእኛነት ቤታችንን በትምህርት እና በዲን ገንብተን ለነገው ትውልድ ማስተላለፍን ሌት ተቀን ልንሰራበት ይገባል:: ከዚህም መካከል ሐይማኖታችንን የምናጠናበት ተቋም በየዩኒቨርሲቲው መገንባት ሲሆን - አሁን ላይ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማሞመዘምር ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ለመገንባት ንቅናቄ ላይ ነን::ለዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ የመገንባትን ትርጉም በጥልቁ አስበን የተሻለ ነገን ለነገዎቹ እናስረክብ:: Acc; 1000699582976 - Bilal EHEMU @EHEMSU

የAASTU ጀመዓ ለአምቦው መስጂድ በሚያደርጉት አጋርነት እያስደመሙን ነው! መጀመሪያ 5K + ከዚያም 1200 + አሁን ደግሞ 2000 ብር አስገብተዋል --- በአጠቃላይ 8.2K ብር ማለት ነው! አላህ
የAASTU ጀመዓ ለአምቦው መስጂድ በሚያደርጉት አጋርነት እያስደመሙን ነው! መጀመሪያ 5K + ከዚያም 1200 + አሁን ደግሞ 2000 ብር አስገብተዋል --- በአጠቃላይ 8.2K ብር ማለት ነው! አላህ በኸይር ነገሮች ደጋግሞ ሰርፕራይዝ ያድርጋቸው:: እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: ዱንያ አኼራቸውን የኸይር ቋት ያድርግላቸው:: ይህ ከእነርሱ ለሁላችንም የሆነ መልካም አርዓያነት ነው:: ሌሎቻችንም ተነቃቅተን ስለወንድም እህቶቻችን መስጂድ እንረባረብ::

200 ብር ከAA + 100 ብር ከቡሌሆራ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን አብዝቶ ይስጣቸው:: 42240 ብር ደርሰናል አህባቢ --- ለመስጂዳችን
+1
200 ብር ከAA + 100 ብር ከቡሌሆራ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን አብዝቶ ይስጣቸው:: 42240 ብር ደርሰናል አህባቢ --- ለመስጂዳችን እንረባረብና ንቅናቄያችንን እናሟሙቀው::

ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ ! "EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል:: አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስ
ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር --- ለአምቦ ! "EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል::   አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው:: እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው! አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

ከጎንደር 100 ብር --- ለአምቦ ! "EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል::
ከጎንደር 100 ብር --- ለአምቦ ! "EXIT አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" - ብለዋል::

"Exit አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል --- ከሐዋሳ ለአምቦ 100 ብር!! አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው::
"Exit አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል --- ከሐዋሳ ለአምቦ 100 ብር!! አላህ ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: ፈተናውን በትልቅ ውጤት የሚያልፉ መልካም ስራንም ይወፍቀው::

ከጅማ 100 ብር --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው::
ከጅማ 100 ብር --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው::

"አላህ ዱዓ ባደረኩት መልካም ነገር እንዲያበስረኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለች እህት ከAAU 200 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! ዱዓ አድርጉላት አህባቢ --- አላህ ካደረገችው ከጠበቀች
"አላህ ዱዓ ባደረኩት መልካም ነገር እንዲያበስረኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለች እህት ከAAU 200 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! ዱዓ አድርጉላት አህባቢ --- አላህ ካደረገችው ከጠበቀችው በተሻለ እና ባማረ ኸይር ነገር surprise ያድርጋት:: ዱንያ አኼራዋንም በኸይራት ይሙላላት:: እንሳተፍ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው!

"እናት አባቶቼን ለቀጣይ አመት ሐጅ እንዲወፍቋቸው ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለ ወንድም ከአርሲ 58 ብር --- እንዲሁም 100 ብር ከወራቤ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ካሰቡ
+1
"እናት አባቶቼን ለቀጣይ አመት ሐጅ እንዲወፍቋቸው ዱዓ አድርጉልኝ!" --- ያለ ወንድም ከአርሲ 58 ብር --- እንዲሁም 100 ብር ከወራቤ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ካሰቡት በላይ ለእነርሱም ለቤተሰቦቻቸውም ለወላጆቻቸውም ይወፍቅ:: ኸይርን ነገር በዱንያም በአኼራም ይስጣቸው::

Hanga ammaatti masjiida barattoota Yunivarsiiti Amboo kaampaasi maammo mazzamiriif birri 39,242 Sassaabu dandeenyeerra. Niyyaan keenya har'a 40k galufi birrin hafee immoo baay'ee xiqqoodha. Kanaafu jabaannee itti haa hirmaannuu. Lakkofsa Akkaawumti :- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education institutions Muslim Students Union) $ galii eerga gootan booda screenshot @Abduw99 irratti nuf eergaa. https://t.me/EHEMSU

39242 ብር --- እስካሁን ተሰብስቧል --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ ማለት ነው:: ከምስራቅ እስከ ምዕራብ --- ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች በዚህ ንቅናቄ ላይ ተሳትፈዋል:: ተማሪ ያልሆኑ ወዳጆቻችንም የንቅናቄው አካል ነበሩ:: አሁንም ንቅናቄው እንደቀጠለ ነው!

አላሁ አክበርርር --- የAASTU ጀመዓ ትላንት ከለገሱት 5K በተጨማሪ 1200 ብር ጭማሬ አስገብተዋል --- ሌላ ወንድም ከመቱ ደግሞ 100 ብር ለግሷል! እንደ ጀመዓ ሪከርዱ 6200 ብር ሆነ ማለ
አላሁ አክበርርር --- የAASTU ጀመዓ ትላንት ከለገሱት 5K በተጨማሪ 1200 ብር ጭማሬ አስገብተዋል --- ሌላ ወንድም ከመቱ ደግሞ 100 ብር ለግሷል! እንደ ጀመዓ ሪከርዱ 6200 ብር ሆነ ማለት ነው --- የAASTU ጀመዓ! አሁን 38900 ብር ላይ ደርሰናል --- የዛሬ እቅድ የሆነውን 45K ለመሙላት 6.1K ብር ይቀረናል ማለት ነው:: የሰጡትን ሁሉ አላህ በዱንያም በአኼራም ኸይር ነገሮችን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይስጥልን::

ከሐረማያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ ! አላህ አብዝቶ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: በዱንያም በአኼራም ኸይርን ነገር ብቻ ይግጠማቸው::
ከሐረማያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ ! አላህ አብዝቶ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: በዱንያም በአኼራም ኸይርን ነገር ብቻ ይግጠማቸው::

200 ብር ከሐዋሳ + 100 ብር ከድሬ ዳዋ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው --- አላህ በዱንያም በአኼራም መልካምን ነገር ይግጠማቸው
+1
200 ብር ከሐዋሳ + 100 ብር ከድሬ ዳዋ --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው --- አላህ በዱንያም በአኼራም መልካምን ነገር ይግጠማቸው --- ከመጥፎ ነገር ሁሉ ይጠብቃቸው::