AASTU SES
Open in Telegram
Welcome to the AASTU Software Engineering Society, a vibrant community dedicated to innovation, creativity, and collaboration in the field of software engineering. Contact us: @aastuses_bot To boost this channel: https://t.me/boost/aastuses
Show more585
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
585
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+3
#MoE
በወጥነት ይተገበራል የተባለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምግብ ሜኑ ምን ይመስላል ?
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምግብ ሜኑም ሁሉም ጋር ወጥ እንዲሆንብ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለጹ አይዘነጋም።
ይህንን ተከትሎ ፤ የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ትምህርት ሚኒስቴር ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ልኳል።
የምግብ ሜኑው ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ መዘጋጀቱን የገለጸው ሚኒስቴሩ ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል እንዳለባቸው ማሳሰቢያ አስተላልፏል።
ለዩኒቨርሲቲዎች በተላከው የምግብ ሜኑ ከላይ የተያያዘ ሲሆን ፦
👉 ቁርስ ላይ ፦ እንጀራ ፍርፍር / ሩዝ + ዳቦ + በሻይ ፣ ቅንጬ ፣ ስልስ ፣ ማካሮኒ ተካተለዋል።
👉 ምሳ ላይ ፦ ምስር/አተር ክክ/ሽሮ / አተር / ባቄላ / ድንች / አትክልት ማለትም ጎመን ፣ድንች፣ ካሮት የመሳሰሉ / ፓስታ / + እንጀራ / ዳቦ ፣ ከዚህ በተጨማሪም በሳምንት 1 ቀን ስጋ በምስር/በድንች/ በክክ (በዳቦ ወይም በእንጀራ) ተካተዋል።
👉 እራት ላይ ፦ ምስር/ክክ/ፓስታ / ሽሮ + በእንጀራ/ዳቦ ፣ ከዚህ በተጨማሪ በሳምንት 1 ቀን ስጋ በምስር/በድንች/ በክክ (በዳቦ ወይም በእንጀራ) ተካተዋል።
🔵 ለበለጠ መረዳት ከሰኞ እስከ እሁድ የተከፋፈለውን የምግብ ሜኑ ከላይ መመልከት ይቻላል።
አጠቃላይ ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች በላከው የምግብ ሜኑ መሰረት ለቁርስ ፣ ለምሳ፣ ለእራት ለአንድ ተማሪ የተመደበው 100 ብር ነው።
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት / ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሽፍን ባለመቻሉ መንግሥት በፊት የነበረውን ዕለታዊ የተማሪ ምግብ ወጪ 22 ብር ወደ 100 ብር ከፍ አድርጎታል።
(በትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ሰርኩላር ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
585
#MoE
በወጥነት ይተገበራል የተባለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምግብ ሜኑ ምን ይመስላል ?
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምግብ ሜኑም ሁሉም ጋር ወጥ እንዲሆንብ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለጹ አይዘነጋም።
ይህንን ተከትሎ ፤ የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ትምህርት ሚኒስቴር ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ልኳል።
የምግብ ሜኑው ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ መዘጋጀቱን የገለጸው ሚኒስቴሩ ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል እንዳለባቸው ማሳሰቢያ አስተላልፏል።
ለዩኒቨርሲቲዎች በተላከው የምግብ ሜኑ ከላይ የተያያዘ ሲሆን ፦
👉 ቁርስ ላይ ፦ እንጀራ ፍርፍር / ሩዝ + ዳቦ + በሻይ ፣ ቅንጬ ፣ ስልስ ፣ ማካሮኒ ተካተለዋል።
👉 ምሳ ላይ ፦ ምስር/አተር ክክ/ሽሮ / አተር / ባቄላ / ድንች / አትክልት ማለትም ጎመን ፣ድንች፣ ካሮት የመሳሰሉ / ፓስታ / + እንጀራ / ዳቦ ፣ ከዚህ በተጨማሪም በሳምንት 1 ቀን ስጋ በምስር/በድንች/ በክክ (በዳቦ ወይም በእንጀራ) ተካተዋል።
👉 እራት ላይ ፦ ምስር/ክክ/ፓስታ / ሽሮ + በእንጀራ/ዳቦ ፣ ከዚህ በተጨማሪ በሳምንት 1 ቀን ስጋ በምስር/በድንች/ በክክ (በዳቦ ወይም በእንጀራ) ተካተዋል።
🔵 ለበለጠ መረዳት ከሰኞ እስከ እሁድ የተከፋፈለውን የምግብ ሜኑ ከላይ መመልከት ይቻላል።
አጠቃላይ ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች በላከው የምግብ ሜኑ መሰረት ለቁርስ ፣ ለምሳ፣ ለእራት ለአንድ ተማሪ የተመደበው 100 ብር ነው።
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት / ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሽፍን ባለመቻሉ መንግሥት በፊት የነበረውን ዕለታዊ የተማሪ ምግብ ወጪ 22 ብር ወደ 100 ብር ከፍ አድርጎታል።
(በትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ሰርኩላር ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
585
📍Location and time ⏰ have been changed, tachgnaw (setoch dorm gar yalew) Futsal ena 9:30 honual
⚽️⚽️⚽️⚽️ 3rd years Software cup : ⚽️⚽️⚽️⚽️
Section B Vs Section D
Location: Futsal setoch dorm gar yalew
Time: 9:30 LT
585
Repost from AASTU Software Engineers Association
🏆 We are launching MADE IN AASTU.
Showcase your innovations and entrepreneurial spirit with Made in AASTU!
Why Attend?
- Gain knowledge in blockchain and decentralized systems.
- Experience the Learn2Earn approach.
- Get involved in Made in AASTU.
🗓 Wednesday, December 11, 2024 at 8:00 LT
📍 Blue Carpet, AASTU
Don’t miss this opportunity to grow and connect with the AASTU community!
@AASTUSEA aastu.software
585
ተማሪ ሆናችሁ ገቢ ስለማግኘት አስባችሁ ታውቃላችሁ?#CHIP-CHIP will be on our campus 🎉 የዚህ እድል ተጠቃሚ ይሁኑ። ማክሰኞ እና ረቡዕ በሚዘጋጀው የግንዛቤ ማስቀመጫ ላይ ይሳተፊ። የተለያዩ እድሎችን ያገኛሉ። Be ready and stay tuned! 🖇️ LinkedIn 📨 Telegram "If Opportunity Doesn't Knock, Build a Door" 💯 💬 If you have any inquiry drop down👇 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 Career Club 💼💼💼💼💼💼💼💼💼💼💼💼 #Dereja #career_club #CDC #AddisAbabaScienceandTechnologyUniversity #CareerOpportunities #chip_chip
585
🚀 Join our Application Party! 🎉Need help with your ALX tech program application? We’ve got you covered! 🤝 Join us for an in-person support session. 🗓When: Friday, Dec 13, 2024 🕔Time: Afternoon 📍Where: ALX Ethiopia |22 Mazoria Hub, 6th Floor 👉 Fill out this form to secure your spot This is your chance to get personalized support and make connections with fellow students who share your passion for tech! 💻✨
585
We have launched a website and application for you.
Used for posting like fb, and as a Marketplace(anyone sell and buy) on our platform in AASTU.
aastuvoice.vercel.app
👨💻Developer: Seyfedin
585
We have launched a website and application for you.
Used for posting like fb, and as a Marketplace(anyone sell and buy) on our platform in AASTU.
aastuvoice.vercel.app
585
🎓 Study Smart, Not Hard with YouLearn AI! 🤖
YouLearn AI is your ultimate study companion, designed to make learning easier, faster, and smarter. Forget long hours of tedious studying—our AI-powered tools and resources help you learn efficiently and effectively.
🌟 How YouLearn AI Helps You Study Smart:
📚 Tailored Learning Paths: AI curates content based on your level, helping you focus on what truly matters.
📊 Efficient Study Plans: Create personalized schedules and track your progress effortlessly.
🧠 Simplified Concepts: Complex topics are broken down into bite-sized, easy-to-digest lessons.
🛠 Practical Assistance: Solve problems, generate notes, or prepare for exams with AI-guided tools.
💡 Learn Anytime, Anywhere: Access materials 24/7 to fit your study routine.
585
https://www.turing.com/blog/programmer-imposter-syndrome-tips#_why_are_developers_prone_to_imposter_syndrome?
#tips #advice #programming
585
Repost from AASTU POLL AND QUIZ QUESTIONS
ሰላም የአአስቱ ተማሪዎች እንደምን አላችሁ🙏
የሚድ ፈተናዎች ትንሽ እንዳጨናነቃችሁ እናውቃለን💔 እየተፈተናችሁ ላላችሁ መልካም ምኞታችንን እየገለጽንላችሁ፥
በባለፈው የመጀመሪያውን ዙር "መሥራት ፕሮጀክት" ካዌ ኢትዮጵያ እና ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ወደ 500 በላይ ተማሪዎች ኮርሱን በመውሰድ ወደ ዳታ ቤዝ ውስጥ ገብተዋል። በርካታዎችም ሁለተኛውን ዙር መቼ እንደምንጀምር ስትጠይቁን የነበረ ሲሆን፣ ዳግመኛ ለሁለተኛው ዙር ለአንድ ሳምንት ብቻ ቆይታ የሚኖረው ሲሆን በዚህ ዙር 1000-1500 በላይ ሰልጣኞች ወደ ሲስተም ለማስገባት አቅደናል።
ስለሆነም ከዚህ ጽሑፍ ጋር የተያያዘውን ቪዲዮ በደንብ በመመልከት ያልተመዘገባችሁ ሁላችሁም ድጋሚ እድሉን እንድትጠቀሙበት እና ሰርተፊኬት እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን🤗
ኮርሱን ለመጀመር @Mesirat_academy_bot ላይ ይመዝገቡ🙏
ከዛም ተምራችሁ ስታጠናቅቁ ሰርተፊኬቱን @MesratAastu_bot በዚህ ላይ መላክ ነው🙏🏾
ለሚከብዳችሁ ጥያቄም መልስ ከፈለጋችሁ
ማስታወሻ፦
🖌 ክልል፦ አዲስ አበባ
🖌 መረጃ የሚለው ላይ፦ CAWEE
🖌 ሪፈራል ኮድ የሚለው ላይ፦ CAW05 መሆኑን ልብ ይበሉ!!!
⏰ እስከ ቅዳሜ ማታ 6:00 ሰዓት ብቻ ነው ጊዜ ያላችሁ ⏰
መልካም እድል🙏🙏🙏
585
Repost from AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL
The NiquDev Club is officially launching, and we’re inviting all aspiring developers and tech enthusiasts to join us for this exciting journey! 🚀
Our grand opening is more than just an event—it’s the start of something amazing on campus. At NiquDev Club, we aim to create a space where students can learn, collaborate, and innovate through coding and technology.
📍 Location: Red Carpet
📅 Date: Today, December 2, 2024
⏰ Time: 7:30 PM
Come and discover how you can be part of the next generation of developers. Together, we’ll code, create, and make an impact. Don't miss out on this incredible opportunity to connect, learn, and grow. Let’s make history at the NiquDev Club! 🌟
