en
Feedback
Princ faysel

Princ faysel

Open in Telegram

➜ ከዚህ ቻናል አንብባችሁ በተጠቀማችሁ ቁጥር፤ይህን ደካማ እና ስህተቱ ብዙ የሆነውን ወንድማችሁን በመልካም ዱዓችሁ አስታውሱት https://t.me/princfaysel

Show more
2 640
Subscribers
-324 hours
-217 days
-9730 days
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+1
in 0 channels
August '26
+10
in 0 channels
Get PRO
July '26
+11
in 1 channels
Get PRO
June '26
+11
in 0 channels
Get PRO
May '26
+13
in 0 channels
Get PRO
April '26
+14
in 0 channels
Get PRO
March '26
+22
in 0 channels
Get PRO
February '26
+18
in 1 channels
Get PRO
January '26
+15
in 0 channels
Get PRO
December '25
+32
in 0 channels
Get PRO
November '25
+33
in 0 channels
Get PRO
October '25
+16
in 2 channels
Get PRO
September '25
+37
in 1 channels
Get PRO
August '25
+45
in 3 channels
Get PRO
July '25
+45
in 2 channels
Get PRO
June '25
+41
in 1 channels
Get PRO
May '25
+1 560
in 2 channels
Get PRO
April '25
+51
in 1 channels
Get PRO
March '25
+116
in 2 channels
Get PRO
February '25
+90
in 4 channels
Get PRO
January '25
+595
in 75 channels
Get PRO
December '24
+440
in 1 channels
Get PRO
November '24
+373
in 2 channels
Get PRO
October '24
+1 831
in 86 channels
Get PRO
September '24
+1 678
in 96 channels
Get PRO
August '24
+1 436
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 September0
08 September0
07 September0
06 September0
05 September0
04 September0
03 September0
02 September+1
01 September0
Channel Posts

2
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إذا قال العبدُ الحمدُ للهِ كثيرًا قال اللهُ تعالى اكتُبُوا لعبدي رحمتي كثيرًا﴾ “ባሪያው፦ ‘የበዛ ምስጋና ለአላህ ይሁን’ ሲል የላቀው አላህ ደግሞ እንዲህ ይላል፦ ‘የበዛ ራህመትን’ ለባሪያዬ መዝግቡለት።”
570
3
ረሱል (ﷺ)  እንዲህ ብለዋል፦ ﴿اقتربَتْ الساعةُ ولا يزدادُ الناسُ على الدنيا إلا حِرْصًا، ولا يزْدادُونَ من اللهِ إلا بُعدًا﴾ “ሰዓቲቱ (ትንሳዔ) ቀርባለች ሰዎች ግን በዱኒያ ላይ ጉጉትን (ፍላጎትን) እንጂ አይጨምሩም። ከአላህ መራቅን እንጂ አይጨምሩም።”
557
4
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ لو أنَّ ابنَ آدمَ هرب من رزقِه كما يهرُبُ من الموتِ، لأدركه رزقُه كما يُدرِكُه الموتُ “የአደም ልጅ ከሞት እንደሚሸሸው ሁሉ ከሪዝቁ (ከሲሳዩ) ቢሸሽ ኖሮ ሞት እንደሚያገኘው ሲሳዩም ያገኘው ነበር።”
578
5
ንግግርህ ያንተ እስረኛ ነው... ከአፍህ ከወጣ ቡሃላ ግን    የሱ እስረኛ ትሆናለህ!                                 🗣ኢብኑል ቀይም
650
6
:اللهم صلي وسلم وباريك على سيدنا محمد ﷺ🕊️
635
7
ጌታየ ሆይ ጉዳዬን ገር አድርግልኝ
856
8
ይህ ከዳሩል አርቀም የበጎ አድራጎት ማህበር የተላለፈ የበጎነት ጥሪ ነዉ ! 100+ project አባል በመሆን በምንሰራቸዉ የበጎ አድራጎት እና የወጣት ተኮር ስራዎች ላይ በቋሚነት ድጋፍ ያድርጉ ለመመዝገብ :-https://darulmemebrsfrom.netlify.app/ ለበለጠ መረጃ :- @abu_osman4 ወይንም 0939963771 ላይ አናግሩን
997
9
አንዳንድ ሰዎች ችግረኞችን፣ ለማኞችን፣ አካለ ስንኩላንን፣ የአዕምሮ በሽተኞችን፣ በረንዳ አዳሪዎችን ...ያዩና ምርር ብሏቸው አላህ ግን ለምን እንዲህ ያረጋል ብለው ሲጠይቁ እሰማለው እንዲህ ነው ብዬ
አንዳንድ ሰዎች ችግረኞችን፣ ለማኞችን፣ አካለ ስንኩላንን፣ የአዕምሮ በሽተኞችን፣ በረንዳ አዳሪዎችን ...ያዩና ምርር ብሏቸው አላህ ግን ለምን እንዲህ ያረጋል ብለው ሲጠይቁ እሰማለው እንዲህ ነው ብዬ በምሳሌ ባስረዳ አልረካም ። ግና እኔ የማውቀው አንድ ተራ የአላህ ፍጡር መሆኔን ነው። የኔ ሥራ በአላህ ማመን፣ እሱን ማምለክ፣ እሱ ሰጥ ለጥ ብሎ መታዘዝ፣ ሥራው ሁሉ ፍፁም ፍትሃዊ እንደሆነ በፀጋ መቀበል ፣ ክፍፍሉን መውደድ፣ በሚያደርገው ነገር ላይ ጥያቄ አለማንሳት፣ አለመጠራጠር፣ ቅር አለመሠኘት፣ አለማጉረምረም ነው። ሲሻው ይቆራርጠኝ፣ ሲሻው ይፍለጠኝ፣ ሲሻው ይበጣጥሰኝ፣ ሲሻው እንደሻው ያድርገኝ፣  ... ምንም ያድርገኝ ምን እኔ ባርያው ነኝ። የሱ ንብረት ነኝ። ገና ድሮ በአላህ አምኜያለሁ ስል ይህን ሁሉ አቋም ይዠ ነው ወዳጆቼ ። ምንን ለምን እንደሚሠራ እሱ ያውቃል ። በጥበቡ፣ በዕውቀቱና በፍትሁ ላይ ምንም ጥያቄ አናነሳም። ነፍሳችን ስለምታንሾካሹክልን መጥፎ ነገሮች ሁሉ አላህ ይቅር ይበለን አመስጋኝ መሆን ይሻለናል
933
10
«ኃጢኣት ውስጥ የሚጥሉህ መንስዔዎች ላይ ተቀምጠህ በኃጢኣት ውስጥ በመውደቅህ አትቆጭ! ቦታ ቀይር! ትድናለህ!»
«ኃጢኣት ውስጥ የሚጥሉህ መንስዔዎች ላይ ተቀምጠህ በኃጢኣት ውስጥ በመውደቅህ አትቆጭ! ቦታ ቀይር! ትድናለህ!»
681
11
በልብህ ውስጥ መቼም የማይተኙ 4 ሌቦች እንዳሉ ታውቃለህ? ኢማም አል-ገዛሊ (ራ. ዓ)እንዳብራሩት እነዚህ ሌቦች መሣሪያ አይታጠቁም፣ ነገር ግን የልብህን ብርሃን በዝምታ ይሰርቁታል። እነሱም: — 1.​ስሜት (ሻህዋ)፦ ደስታን ቃል ይገባል፣ ግን መቼም አይረካም። 2.​ቁጣ፦ በፍጥነት ካልጠፋች ቀድማ ያንተን ልብ የምታቃጥል እሳት ናት። 3.​የዝና ፍቅር፦ ለአላህ የሚሰራን ንጹህ ስራ ይሰርቃል፤ የሰዎችን አድናቆት ብቻ እንድትሻ ያደርጋል። 4.​የሀብት ፍቅር፦ ገንዘብን መሣሪያ ማድረግ ሲገባህ የልብህ ግብ ሲሆን ባሪያ ያደርግሃል። ★​መፍትሄው ​እነዚህ ሌቦች የውስጥ ሰላምን ያውካሉ፣ ኢባዳን የተራራ ያህል ያከብዳሉ። ፈውሳቸው ዘወትር ራስን መመርመር ሲሆን፥ ይህም ስሜትን በመቃወም፣ ቁጣን በትዕግስት በመስበር፣ ክብርን ለአላህ ብቻ በመስጠት እና ሀብትን በእጅ እንጂ በልብ ውስጥ ባለማስቀመጥ ይገለጻል። [በሰለዋት የደመቀ በመልካም ስራ የታጀበ ጁምዓ ይሁንልን
785
12
መንገድ ላይ ሰወችን የሚያሰቃዩ ችግሮችን ማስወገድ የኢማን ክፍል ከሆነ...የልቦችን ስቃይ ማቅለልና ማስወገድስ የትኛው ከፍ ያለ የኢማን ክፍል ሊሆን እንደሚችል አስብት ... የልብ ስሜት ከእግር ይበ
መንገድ ላይ ሰወችን የሚያሰቃዩ ችግሮችን ማስወገድ የኢማን ክፍል ከሆነ...የልቦችን ስቃይ ማቅለልና ማስወገድስ የትኛው ከፍ ያለ የኢማን ክፍል ሊሆን እንደሚችል አስብት ... የልብ ስሜት ከእግር ይበልጣልና
628
13
ዱንያ ምን ያህል ብጠብብህ አላህ በሮችን ያለ ቁልፍ እንዳልፈጠራቸው አትርሳ ባሪያወቹ በሩን እንዲያንኮኩ ሲፈልግ ይፈትናቸዋል አላህ ሱብሐነሁ ወተዓላም በባሪያው ልብ ውስጥ ከሱ የሚተልቅ ምንም ነገር
ዱንያ ምን ያህል ብጠብብህ አላህ በሮችን ያለ ቁልፍ እንዳልፈጠራቸው አትርሳ ባሪያወቹ በሩን እንዲያንኮኩ ሲፈልግ ይፈትናቸዋል  አላህ ሱብሐነሁ ወተዓላም በባሪያው ልብ ውስጥ ከሱ የሚተልቅ ምንም ነገር እንደሌለ ሲመለከት ፈረጃውን ይፈቅድለታል ። ልብህን በአላህ ላይ አንጠልጥል..
662
14
ልብህን ማን እንደሚገባው ማወቅ ከፈለክ ያንተን ደስታ በህይወቱ ላይ ቅድሚያ ለሚሰጥ አድርግ ልቦች በቆንጆ ቃላት አይወሰዱም ስሜትን ጠብቀው ለደስታችን ልቦችን ለሚጠብቁ ነው ። ውዴታውን ለሁሉም ሁኔታ
ልብህን ማን እንደሚገባው ማወቅ ከፈለክ ያንተን ደስታ በህይወቱ ላይ ቅድሚያ ለሚሰጥ አድርግ ልቦች በቆንጆ ቃላት አይወሰዱም ስሜትን ጠብቀው ለደስታችን ልቦችን ለሚጠብቁ ነው ። ውዴታውን ለሁሉም ሁኔታወች ላይ ዋጋ ያደርጋል 
658
15
ሰው ማለት ሌላ ነገር አይደለም ልክ እንደናንተው የሆነ ሌላ እናንተን ነው ! የሆነ ነገር ስታስቡ ለሀሳባችሁ መሳካት ውር ውር የሚል ሮቦት አይደለም ። በዚህ እሳቤ እየኖርን ነው የተቸገርነው ።
ሰው ማለት ሌላ ነገር አይደለም ልክ እንደናንተው የሆነ ሌላ እናንተን ነው ! የሆነ ነገር ስታስቡ ለሀሳባችሁ መሳካት ውር ውር የሚል ሮቦት አይደለም ። በዚህ እሳቤ እየኖርን ነው የተቸገርነው ።
700
16
ሽሮ ለመግዛት ወተህ ሽቶ አትግዛ አላማህን ትስታለህና
ሽሮ ለመግዛት ወተህ ሽቶ አትግዛ አላማህን ትስታለህና
806
17
ምስጋና ለእርሱ .... በውዱእ ውስጥ ወንጀል ማጥራትን ላደረገው ጌታ ፤ በሱጁድ ውስጥ ሀዘንን ማራገፍ ላደረገው አላህ ፤ በልብ ውስጥ ቁርአንን ብርሀን ላደረገው ዐዚዝ ፤ በመስጠት ውስጥ ደስታን ላደረገው ከሪም ፤ ከሀዘን በኋላ ደስታን ላደረገው ረሂም ምስጋና የተገባው ነው 🤲
816
18
ሀብት ማለት ነገ ጠዋት ተነስተህ ወደ ማትፈልገው ስራ ላለመሄድ ያለህ የመወሰን ነፃነት ነው!
ሀብት ማለት ነገ ጠዋት ተነስተህ ወደ ማትፈልገው ስራ ላለመሄድ ያለህ የመወሰን ነፃነት ነው!
1 137
19
ነገሮች ሁሉ በተወሳሰቡበት በዚህ ዘመን አንዳንድ ጊዜ ጥግ መያዝን የመሠለ ነገር ይሆን?! ከአብዛኛው ሰው ዉሎ መራቅ፣ መገለል። ጥግ ይዘህ ራስህን መገምገም። ስለ ጥፋትህ፣ ስለ ጉድለትህ፣ ስለ ድክመ
ነገሮች ሁሉ በተወሳሰቡበት በዚህ ዘመን አንዳንድ ጊዜ ጥግ መያዝን የመሠለ ነገር ይሆን?! ከአብዛኛው ሰው ዉሎ መራቅ፣ መገለል። ጥግ ይዘህ ራስህን መገምገም። ስለ ጥፋትህ፣ ስለ ጉድለትህ፣ ስለ ድክመትህ ከአላህ ጋር ማውራት፣ ማንሾካሾክ። ነገሮችን ቁጭ ብለን ስናስባቸው ይደክማል ። ከአላህ ጋር ስናንሾካሹክ ቀለል ይላል። አምላካችን ሆይ! አትተወን፣ አታርቀን፣ አትጥላን
1 076
20
:اللهم صل على سيدنا محمد عبدك ونبيك ورسولك، النبي الأمي، وعلى آله وأزواجه وذريته وسلم. عدد خلقك، ورضا نفسك، وزنة عرشك، ومداد كليماتك.
1 000