ኢስላማዊ ግጥም
Open in Telegram
telegram.me/abdul_fettah በአቡ ያሲር የተገጠሙ - የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች ወደ እናንተ የሚደርስበት ቻናል ነው"Join"አድርጋችሁ ተቀላቀሉኝ ማስተካከልን እንጂ አልሻም !! @islamicpoem_bot @abdulfettahjemal
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
3 153
Subscribers
No data24 hours
+717 days
+10530 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+48
in 0 channels
November '24
+45
in 0 channels
Get PRO
October '24
+62
in 12 channels
Get PRO
September '24
+396
in 50 channels
Get PRO
August '24
+64
in 3 channels
Get PRO
July '24
+7
in 0 channels
Get PRO
June '24
+44
in 5 channels
Get PRO
May '24
+133
in 17 channels
Get PRO
April '24
+11
in 17 channels
Get PRO
March '24
+9
in 3 channels
Get PRO
February '24
+81
in 10 channels
Get PRO
January '24
+11
in 3 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 1 channels
Get PRO
September '230
in 0 channels
Get PRO
August '230
in 0 channels
Get PRO
July '230
in 0 channels
Get PRO
June '230
in 0 channels
Get PRO
May '230
in 0 channels
Get PRO
April '230
in 0 channels
Get PRO
March '230
in 0 channels
Get PRO
February '230
in 0 channels
Get PRO
January '230
in 0 channels
Get PRO
December '220
in 0 channels
Get PRO
November '22
+35
in 0 channels
Get PRO
October '22
+46
in 0 channels
Get PRO
September '22
+59
in 0 channels
Get PRO
August '22
+55
in 0 channels
Get PRO
July '22
+55
in 0 channels
Get PRO
June '22
+61
in 0 channels
Get PRO
May '22
+56
in 0 channels
Get PRO
April '22
+74
in 0 channels
Get PRO
March '22
+86
in 0 channels
Get PRO
February '22
+58
in 0 channels
Get PRO
January '22
+38
in 0 channels
Get PRO
December '21
+59
in 0 channels
Get PRO
November '21
+67
in 0 channels
Get PRO
October '21
+91
in 0 channels
Get PRO
September '21
+108
in 0 channels
Get PRO
August '21
+72
in 0 channels
Get PRO
July '21
+131
in 0 channels
Get PRO
June '21
+111
in 0 channels
Get PRO
May '21
+78
in 0 channels
Get PRO
April '21
+117
in 0 channels
Get PRO
March '21
+103
in 0 channels
Get PRO
February '21
+87
in 0 channels
Get PRO
January '21
+83
in 0 channels
Get PRO
December '20
+4 447
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | +2 | |||
| 20 December | +3 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | +3 | |||
| 17 December | +2 | |||
| 16 December | +3 | |||
| 15 December | +2 | |||
| 14 December | +1 | |||
| 13 December | +4 | |||
| 12 December | 0 | |||
| 11 December | +5 | |||
| 10 December | +3 | |||
| 09 December | +1 | |||
| 08 December | +1 | |||
| 07 December | +2 | |||
| 06 December | +4 | |||
| 05 December | +3 | |||
| 04 December | +1 | |||
| 03 December | 0 | |||
| 02 December | +3 | |||
| 01 December | +5 |
Channel Posts
አሰላሙዐለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ
የመዲና ዩኒቨርሲቲ (ጃሚዓህ) ፎርም አሞላል የሚችል የሚተባበረኝ / ወደ ሚተባበረኝ ሰው የሚጦቅመኝ ሰው ካለ
በዚህ አድራሻዬ ያናግረኝ ጀዛኩሙላሁ ኸይር
👇👇👇
@abdulfettahjemal
| 2 | #የኢትዮጵያ_አህለሱና_ኢስላማዊ_ማህበር_ባ_ዳር | 587 |
| 3 | የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
በረመዷን ወር ቀን ክፍሉን ፁመው
በደማቅ ሁኔታ ለሊቱን ቆመው
ፈርድ ሶላቶችን በጀመዓ ሰግደው
ሰደቃን ሚሰጡ ለተቸገረ ሰው
ቁርዓንን የሚያነቡ በመስጂድ ሆነው
ለፈፀሙት ወንጀል ተውበት አድርገው
ምግብ ስለግሱ ለፆመኛ ሰው
በጣም አጂብ ነበር የወር ቆይታቸው
ሴትን ከመጨበጥ ከሙዚቃም ርቀው
ሰው ማማት ማጣለትን ሁሉንም ትተው
መስጂድ ያሳለፊ አብዘሃኛ ግዜያቸው
አሁን ወዴት ጠፉ ?ግን እኔ አጣሁዋቸው
መስጂዶች ፈዘዙ በየ አከባቢያቸው
➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛
ሲሰግዱ ሲፆሙ ወሩን ያሳለፉ
እነዚህ ሰዎች አሁን ወዴት ጠፉ?
አረ በአፋጣኝ አፋልጉኝ ለጠፉ!
✍አቡ ያሲር
✅ማሳሰቢያውን እነዚህን አካላትም አፈላልጎ ወደ ነበሩበት ያስመለሰ ሰው ወረታውን ከአሏህ ያገኛል!!
#ዳይ!!_ወደ_ፍለጋ
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 1 |
| 4 | የሸዋል ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ማለትም እሁድ ሚያዚያ 23–2014 የረመዷን 30ኛ ቀን ሆኖ ይውላል።
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة | 870 |
| 5 | ➪በሐቅ ላይ ስትሆን አብዘሃኛው ሰው አይደግፍህም!!
➮እመነኝ ብዙሃኑ የሚያወድስ ሐቅ ስትገጥም ሳይሆን ስሜቱን ስትገጥመው ነው።
وَإِن كَادُوا۟ لَيَفْتِنُونَكَ عَنِ ٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ لِتَفْتَرِىَ عَلَيْنَا غَيْرَهُۥ ۖ وَإِذًۭا لَّٱتَّخَذُوكَ خَلِيلًۭا
"እነሆ ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር፡፡"
ወሏሂ አለህ አውነት ኣለ
➛ተመልከቱማ በተውሂድ በሱና ጠንካራ አቀዋም በነበረው ግዜ ሪፍቅ፣ ሒክማ የለውም የመሳሰሉትን እያሉት ከርመው፤ ከአቅዋሙ ሲንሸራተት ግዜ ደዕዋ ማለት እንዲህ ነው እያሉ ይቆልሉታል።
ሱብሃነ አሏህ
ነገሩ በተገላቢጦሽ ሆኖዋል፤ መሆን የነበረበት ጡሩ በነበረ ግዜ አወድሶ ሲከረበት ደግቦ የኛ ልብ በርሱ መከርበት ነበር።
☑በዚህ ክስተተ የሁለቱንም
ውድቀት እንረዳለን (sadat & muride "no murade" )
🔶ሳዳት ከነበረው ከጣንካራ አቅዋም በይፍረከረክ እነዚህ የኢብኑ መስዑድ አቀንቃኞች ባላወደሱት።
ከድሮም ጀምሮ እስከ ዛሬ ወደፊት ቢሆን የሱናን ሰው ችግራለበት ሰው አለወደሰም፤ አሁንም እያወሰ አይደለም፤ ወደፊት አያወድስም።
♦murid"no murad"
ሰውን እሚያወድሰውም ሆና የሚዋርደው ስሜቱን ተንተርሶ መሆንን ተረዳ!!
➪ባይሆንም ድሮ አውግዞ ዛሬ ባላወደሰው!!
➛በመጨረሻ የነ እነዚያ ሙሪዶች ሆይ! በዚህ ጉዳይ ምን ትላላቹህ መቼም ሳዳት ድሮም ሆነ ዛሬ አልታሳሳተም ብላቹህ ነው እምታምኑት።
✅ ኣንድ ሰው ምንም የአቅዋም ለውጥ ሳያመጣ ኣንድ ሰው አውግዞ ከዚያ እንዴት ያወድሰዋል?
🖌አብዱል ሐሊም
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 1 201 |
| 6 | ``فَمَاذَا بَعْدَ ٱلْحَقِّ إِلَّا ٱلضَّلَٰلُ ۖ فَأَنَّىٰ تُصْرَفُونَ``
''ከእውነትም በኋላ ጥመት እንጂ ሌላ ምን አለ (ከውነት) እንዴት ትዞራላችሁ''
❶https://t.me/abdulhalimibnushayk/906
ሸይኽ አልባኒ በነሺዳ ለይ ያለቸውን አቅዋም ለማወቅ👆
❷https://t.me/abdulhalimibnushayk/907
ሸይኽ ኢብኑ በነሺዳ ያላቸው አቅዋም ለመረዳት 👆
❸https://t.me/abdulhalimibnushayk/908
ኢብኑ ኡሰይሚን በነሺዳ ያላቸውን አቅዋም ለማወቅ👆
❹https://t.me/abdulhalimibnushayk/909
ሸይኽ ሙቅቢል በነሺዳ ያላቸውን አቅዋም ለማወቅ
❺https://t.me/abdulhalimibnushayk/910
ሸኽ ፈውዛን በነሺዳ ያላቸውን አቅዋም ለማወቅ👆
❻https://t.me/abdulhalimibnushayk/912
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ አል_ለተሚይ በነሺዳ ያላቸውን አቅዋም ለማወቅ👆
بسم الله الرحمن الرحيم
🎻 ሙዚቃ አዳማጭ ወይስ ነሺዳ (መንዙማ) 🥁 አዳማጭ ነው በወንጀል ደራጃ የከፋው ❓
✾ قال الشيخ أحمد بن يحيى النجميّ رحمه ﷲ :
☜ إن الأغاني معصية والمصر عليها فاسق
ሙዚቃ ወንጀል ነው። የሚያዘወትረው ደግሞ ፋሲቅ [አመፀኛ] ነው።
☜ والأناشيد بدعة والمصر عليها مبتدع
ነሺዳ ግን ቢድዐ ነው። የሚያዘወትረው መብተዲዕ ነው።
☜ والفاسق أخف شرا من المبتدع
ፋሲቅ ከሙብተዲዕ ይልቅ ሸሩ የቀለለ ነው።
☜ لأن الفاسـق يعلم أنه على خطأ وربما عاد يوما ما
ምክንያቱም ፋሲቅ ስህተት ላይ እንደሆነ ያውቃል ምናልባትም የሆነ ጊዜ ይመለስ ይሆናል።
☜ أما المبتـدع
ሙብተዲዑ ግን
☜ فهو يظن أنه على حق وعلى خير فلذلك تجده مستمرا على ماهو عليه حتى الموت
ሐቅ ላይ፣ መልካም ነገር ላይ እንዳለ ነው የሚያስበው በዚህም ምክንያት አላህ የሻለት ሲቀር እስከ እለተ ሞቱ ድረስ ሲቀጥልበት ታገኘዋለህ።
☜ إلا من شاء ﷲ إنقاذه ويسر له من يُبصره
አላህ ሊያተርፈው የሻለት፣የሚያመላክተውን ያገራለት ስቀር።
☜ وهَداهُ للتوبة والرجوع إلى ﷲ فهو يتوب
ለተውባ እና ወደ አላህ ለመመለስ የመራው ግን ይመለሳል።
☜ و هذا الذي قلناه هو بحكم الغالب
و ﷲ من وراء القصد
አይመለስም ያልነው አብዛሀኛውን ከግምት በማስገባት ነው ከምናስበው ኋላ አላህ አለ።
🔍 الفتاوى الجلية ٥٤/١
✾ قال الإمام ابن القيم رحمه الله :
☜ « ولا ينبغي لمن شم رائحة العلم أن يتوقف في تحريم الغناء وآلات الملاهي فأقل ما يقال : إنها شعار الفساق وشربة الخمور »
«ሸሪኣዊ ዕውቀት ላሸተት ሙዚቃን ሐራም ነው ከማለት ግራ በመጋባት ሊቆም አይገባውም፣ በትንሹ እነኳ ሙዚቃ ላይ ሊባል የሚችለው እሱ የፉሳቆች(አመፀኞች) እና አስካሪ መጠጥ የሚጠጡ ሰዎች ( የሰካራሞች) መገለጫ ነው።"»
🔍 [ إغاثة اللهفان [( 1/228)]
✾ قال العلامة الألباني رحمه الله :
☜ أخشى أن يزداد الأمر شدة ، فينسى الناس حكم الغناء حتى إذا ما قام أحد ببيانه أُنكِر عليه ونُسِب إلى التشدّد"
« ነገሩ ብሶ ሰዎች የዘፈንን ሸሪዓዊ ፍርድ እራሱ ይረሱታል ብዬ እፈራለው ከዚያም አንዱ ተነስቶ ዘፈንን ቢቃወም ይቃወሙታል ሙተሸድድ ብለውም ይሉታል»
🔍 تحريم آلات الطرب" ص/16]
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 1 645 |
| 7 | 🔉 ረመዳንና ተቅዋ
ረመዳን የምህረት ፣ የእዝነት ፣ የቁርኣን ፣ የሶላት
የሰደቃ ፣ የዚያራ ፣ የዚክርና ባጠቃላይ የመልካም ስራ ወር ሲሆን ይህን ሁሉ አጠቃሎ የሚዘው ተቅዋ ነው ። ለዚህ ነው ረመዳንን አላህ የደነገገው ለተቅዋ ( አላህን ለመፍራት) መሆኑን በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሎ የነገረን : –
"يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ"
( البقرة 183 )
" እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነገገ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና " ፡፡
ተቅዋን ዓልይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ – ረዲየላሁ ዐንሁ –እንዲህ ብለው ገልፀውታል :–
التقوى هو " العمل بالتنزيل والقناعة بالقليل والإستعداد ليوم الرحيل " أو كما قال
ተቅዋ ማለት :–
" አላህ ባወረደው መስራት, በጥቂቱ መብቃቃት, ለመጨረሻው ቀን መሰናዳት "
እነዚህ ጥቂት ቃላቶች የያዙት እምቅ መልእክት የዚህ ወር መደንገግ ሚስጢር ናቸው ።
በንግግራችንም ፣ በስራችንም በማንኛውም ሁኔታችን አላህን መፍራት እንዳለብን ይጠቁማል ። ይህ ወር አላህን የምንፈራበት እንጂ የምናምፅበት መሆን የለበትም ። ከፆማችን የሚፈለገው ተቅዋ ነው ። ይህ ከሌለ ፆማች የጥያቄ ምልክት ውስጥ ነው የሚሆነው ። በተለይ ወጣቶች አላህን ልንፈራ ይገባል ። ብዙ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የረመዳንን ወር የአመፅ ወር ያደርጉትል ። በተራዊሕ ስም ከቤት ወጥተው አላህን ወደ ማመፅ ይሄዳሉ ። ይህ ትልቅ ኪሳራ ነው ልንጠነቀቅ ይገባል ።
አላህ ረመዳንን አግኝቶ ወንጀሉ ከሚማርለት ባሬያው ያድርገን ።
https://t.me/bahruteka | 1 |
| 8 | ግጥም በአቡ ያሲር
ስለ ረመዳን
ምክር ለእህቶች
በ2009 የተገጠመ | 1 550 |
| 9 | ግጥም ስለ ረመዳን
ምክር ለወንዶች
በ2009 የተገጠመ | 1 420 |
| 10 | مبارك عليكم شهر رمضان
وفقنا الله وإياكم لصيامه وقيامه | 1 426 |
| 11 | የኢትዮጵያው ጀግና
እውቀቱ ጥልቅ _ እንደ ቀይ በህር
የመረጃ አጣጣል ያበቃ በርሱ በር
=====================
ለሐቅ ፈላጊ ሐቅን አስተማሪ
አሻፈለኝ ላለ አውጋዥ ገፍታሪ
ሐቅን ከባጢል አብራርቶ ተናጋሪ
እውነትን መደበቅ አይደለም ከርሱ በህሪ
====================
ሱናን ለመርዳት ቆርጦ የተነሳ
የሱና አስተማሪ የቢዳዓ ነቀርሳ
ኣለልን ለተሚይ የሱናው አንበሳ
ባደረገው ጥልቅ የዒልም ደሰሳ
በርግጥም ተጎንጭቶዋል ከዑለማዕ ጣሳ
ብዙ ልፋት ኣለው በሺርክ ድምሰሳ
እንዲሁም በቢድዓ መቼም እማይረሳ
ለሙብተዲዕ እንቅልፍ፣መኝታ
ምቾትን የነሳ
አረ ስለሱማ ስንቱ ይነሳ
የተኛው ተወርቶ የተኛው የረሳ
=====================
ኣንዳዱማ ኣለ _አስተሳሰበ ሸውራራ
ኣለበት ይለዋል_የሐዳዲ ፊክራ
ማን ነው? ድባቅ የመታቸው _ እየተከታተለ ጭራ?
እውነቱ ፈንጥቆዋል በጁ_ እንደ ፀሓይ ጮራ
ተናጋሪ ተናግሮ _ እሚያወራ ቢያወራ
ብልጫው ይታወቃል_ሁሉም ጋራ
አሏህ ይጠብቀው_ ከጠላቶቹ ሴራ
=====================
✍ኡቡ አብደሏህ
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 2 576 |
| 12 | اللهم آمين!! اللهم آمين!!
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 2 178 |
| 13 | https://t.me/IbnuMunewor?livestream | 5 |
| 14 | በድሩ ሑሴን ሆይ! ምን እያልክ ነው?
~ ~ ~ ~ ~ ~ ~
በቅርቡ አንዱ “የአይነላህ ተቆርቋሪዎች” እያለ በነብዩ ﷺ ሐዲሥ እና በትልቅ የሙስሊሞች ዐቂዳ ላይ ሲሳለቅ አይተናል። ለዚህ አደገኛ ንግግር እርምት እንደመስጠት አንዳንዶች “ጣሊያን ነው የተማረው”፣ “የታሪክ መፅሐፍ ፅፏል”፣ “አንባቢ ነው”፣ “የሸይኽ ልጅ ነው” የሚሉ አስቂኝ መከላከያዎችን ሲያቀርቡለት ነበር። በጎን ትክክለኛውን ዐቂዳ የሚያስተምሩ ሰዎች ላይ በዚህ መልኩ የማሸማቀቅ ስራ ይሰራሉ። በዚህም ከቡድናዊ ሽኩቻ ውጭ የሆኑ በመምሰል የዋሃንን ይሸውዳሉ። በሌላ በኩል ደግሞ ከስር ተያይዞ እንደምታዩት አሕባሾች የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ለማስተባበል በሚሰብኩበት መልኩ ይሰብካሉ። ይሄ ሰውዬ ከዚህ በፊት “መውሊድ አይለያየንም” ሲል እንደነበር ይታወሳል። ያኔም ከ0ቂዳቸው ይልቅ ለግለሰቦች ይበልጥ የሚሟገቱ ሰዎች ሲከራከሩለት ነበር። ዛሬም ተመሳሳይ ጫጫታ እንደሚኖር እገምታለሁ። ቢሆንስ? መቼም “ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም።” ልክ እንዲሁ የነሱን ጫጫታ ፈርተን ከ0ቂዳችን ለመከላከል የምናፍርበት ምክንያት ሊኖር አይችልም። ይህንን ቪዲዮ ዉስጥ ላይ እንደምታዩት አሕባሾች እያራገቡት ነው። በድሩ ሑሴን የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ከአሕባሾች በተለየ የሚያፀድቅ ከሆነ አሻሚነት የሌለው፣ የሌሎች መጠቀሚያ ያልሆነ ግልፅ ምላሽ ሊሰጥ ይገባዋል። ያለበለዚያ "በቦታም፣ በጊዜም የተገደበ አይደለም ማለት ነው የፈለገው" የሚለው በቂ ማመሀኛ አይደለም። ምክንያቱም አሕባሾችም እንዲህ እያሉ ነውና ከዐርሹ በላይ መሆኑን የሚያስተባብሉት። እየተጠቀመበትም በገሃድ እያየን ነው።
በነገራችን ላይ “አላህ ከቦታም፣ ከጊዜም ወሰን ውጭ ነው” በሚል ሸዋጅ ቃል ጀርባ እያደፈጡ ከዐርሹ በላይ መሆኑን ማስተባበል የጥንቶቹ ጀህሚያዎች አካሄድ ነው። ጀሪር ብኑ ዐብዲል ሐሚድ (188 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
كَلَامُ الْجَهْمِيَّةِ أَوَّلُهُ عَسَلٌ وَآخِرُهُ سُمٌّ وَإِنَّمَا يُحَاوِلُونَ أَنْ يَقُولُوا لَيْسَ فِي السَّمَاءِ إِلَهٌ
“የጀህሚያ ንግግር መጀመሪያው ማር ነው። መጨረሻው ግን መርዝ ነው። የሚጥሩት በሰማይ አምላክ የለም ለማለት ነው።” [ደርእ፡ 6/265] [አልዑሉው፡ ቁ. 111] [አልጁዩሽ፡ 2/220]
“መጀመሪያው ማር ነው” ያሉበት ምክንያት ልክ ዛሬ አሕባሾች እንደሚያደርጉት በተውሒድና አላህን በማጥራት ስም ያቀርቡት ስለነበሩ ነው።
ለማንኛውም “አላህ ከዐርሹ በላይ ነው” የሚለው ዐቂዳ የቀደምት ታላላቅ ዑለማዎች ኢጅማዕ ያለበት እምነት ነው። ለናሙና ያክል የጥቂቶቹን ንግግር እንደሚከተለው አቀርባለሁ፦
1. ኢብኑል ሙባረክ (181 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
فَإِنَّ أَهْلَ الْإِثْبَاتِ مِنْ أَهْلِ السُّنَّةِ يُجْمِعُونَ ... وَأَنَّ اللَّهَ عَلَى عَرْشِهِ بَائِنٌ مِنْ خَلْقِهِ
“የአላህን መገለጫዎች የሚያፀድቁት የሱና ሰዎች … አላህ ከፍጡሩ ተለይቶ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ኢጅማዕ አድርገዋል።” [አልኢባና፣ ኢብኑ በጧህ፡ ቁ. 694]
2. ሰዒድ ብኑ ዓሚር አዱበዒ (208 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
الْجَهْمِيَّةُ أَشَرُّ قَوْلًا مِنَ الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى، قَدِ اجْتَمَعَتِ الْيَهُودُ وَالنَّصَارَى، وَأَهْلُ الْأَدْيَانِ أَنَّ اللَّهَ تَبَارَكَ وَتَعَالَى عَلَى الْعَرْشِ، وَقَالُوا هُمْ: لَيْسَ عَلَى الْعَرْشِ شَيْءٌ
“ጀህሚያዎች ከአይሁድና ከክርስቲያን ንግግራቸው የከፋ ነው። አይሁድ፣ ክርስቲያንና የሌሎችም ሃይማኖት ተከታዮች አላህ - ተባረከ ወተዓላ - ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ከሙስሊሞች ጋር ተስማምተዋል። ጀህሚያዎች ግን ‘ከዐርሽ ላይ ምንም የለም’ አሉ።” [ኸልቁ አፍዓሊል ዒባድ፡ 31]
3. ሐማድ ብኑ ሀናድ አልቡሸንጂይ (230 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
“ይሄ የተለያዩ ሃገራት ነዋሪዎችን ያገኘንበት፣ መዝሀቦቻቸውም በሱ ላይ ያመላከቱት፣ የዑለማዎች ጎዳና ግልፅ የሆነበት፣ የሱናና የባለቤቶቿ መታወቂያ የሆነው አላህ ከፍጡሩ ተለይቶ ከሰባቱ ሰማይ በላይ ከዐርሹ ላይ እንደሆነ ነው። እውቀቱ፣ ስልጣኑና ችሎታው ግን ከሁሉም ቦታ ነው።” [አልዑሉው፡ 527] [ጁዩሽ፡ 2/242]
4. ዐሊይ ብኑል መዲኒይ (234 ሂ.) የአህሉ ሱና ወልጀማዐ አቋም ምን እንደሆነ ሲጠየቁ እንዲህ ሲሉ መልሰዋል፡-
أَهْلُ الْجَمَاعَةِ يُؤْمِنُونَ ... وَأَنَّ اللَّهَ فَوْقَ السَّمَاوَاتِ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى
“የጀማዐ ሰዎች ... አላህ ከሰማያቱ በላይ በዐርሹ ላይ እንደሆነ ያምናሉ።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 5/49] [አልዑሉው፡ ቁ. 473]
5. ኢስሓቅ ብኑ ራሀወይህ (238 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
إِجْمَاعُ أَهْلِ الْعِلْمِ أَنَّهُ فَوْقَ الْعَرْشِ اسْتَوَى وَيَعْلَمُ كُلَّ شَيْءٍ فِي أَسْفَلِ الْأَرْضِ السَّابِعَةِ
“እርሱ ከዐርሹ በላይ ከፍ እንዳለና ከሰባተኛው ምድር ጀምሮ... ሁሉን ነገር እንደሚያውቅ የዑለማዎች ስምምነት አለ።” [ደርእ፡ 2/35] [አልዑሉው፡ ቁ. 487]
6. ቁተይባ ብኑ ሰዒድ (240 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
هَذَا قَوْلُ الْأَئِمَّةِ فِي الْإِسْلَامِ وَالسُّنَّةِ وَالْجَمَاعَةِ نَعْرِفُ رَبَّنَا سُبْحَانَهُ بِأَنَّهُ فِي السَّمَاءِ السَّابِعَةِ عَلَى عَرْشِهِ كَمَا قَالَ تَعَالَى: {ٱلرَّحۡمَٰنُ عَلَى ٱلۡعَرۡشِ ٱسۡتَوَىٰ}
“ይሄ በኢስላም የሱናና የጀማዐ ኢማሞች አቋም ነው። ጌታችንን ጥራት ይገባውና {አረሕማን በዐርሹ ላይ ከፍ አለ} እንዳለው ከሰባተኛው ሰማይ በላይ ዐርሹ ላይ እንደሆነ እናውቃለን።” [ሺዓሩ አስሓቢል ሐዲሥ፣ አቢ አሕመድ አልሓኪም፡ 34]
7. ኢማሙል ሙዘኒ (264 ሂ) የአህለ ሱናን አቋም ሲዘረዝሩ ቁጥር አንድ ያስቀመጡት የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ነው። ከዚያም ሌሎችም መሰረታዊ ነጥቦችን ከዘረዘሩ በኋላ እንዲህ ብለዋል፦
هَذِه مقالات وأفعال اجْتمع عَلَيْهَا الماضون الْأَولونَ من أَئِمَّة الْهدى
“እነዚህ የመጀመሪያዎቹ ቀደምት የቅኑ ጎዳና ኢማሞች የተስማሙባቸው ንግግሮችና ተግባራት ናቸው።” [ሸርሑ ሱና፣ ሙዘኒ፡ 75፣ 89]
8. አቡ ዙርዐ አራዚይ (264 ሂ.) እና ሓቲም አራዚ (277 ሂ.) የአህሉ ሱናን ዐቂዳ ሲተነትኑ እንዲህ ብለዋል፡-
أَدْرَكْنَا الْعُلَمَاءَ فِي جَمِيعِ الْأَمْصَارِ حِجَازًا وَعِرَاقًا وَشَامًا وَيَمَنًا فَكَانَ مِنْ مَذْهَبِهِمُ: … وَأَنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ عَلَى عَرْشِهِ بَائِنٌ مِنْ خَلْقِهِ كَمَا وَصَفَ نَفْسَهُ فِي كِتَابِهِ , وَعَلَى لِسَانِ رَسُولِهِ ﷺ بِلَا كَيْفٍ | 16 |
| 15 | ◾️ኢማም ኢብኑ ሲሪን አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
➡️ ባናግረው ከስህተቱ ይመለሳል ብለህ ተስፋ ከምታደርግበት ሰው ጋር ካልሆነ በቀር አትከራከር። ስታናግረው በባጢል የሚከራከርህ የሆነን ሰው ከማናገር ተጠንቀቅ።
📙 كتاب الحجة(2،/521)
♦️كان من دُعـاء بعضُ السَلف: اللهُم أعِـزني بطاعتِـك و لا تُذلَّني بمعصيتك
◾️ከከፊል ሰለፎች ዱአ ውስጥ አንዱ፦ አላህ ሆይ አንተን በመታዘዝ አልቀኝ። አንተን በማመፅ አታዋርደኝ የሚል ነበር።
📚الداء و الدواء| (٩٤) | 2 940 |
| 16 | #በስደት_ለሚሰቃዩ..
#እዕት_ወንድሞች_ይሁንልኝ!!
=========//=========/nuredinal_arebi | 55 |
| 17 | አዲስ መፅሐፍ
በአላህ ፈቃድ በቅርብ ቀን
"አልአርበዑነ አልተለሚየህ ፊልዓቃኢዲ ወልመናሂጂ አስሰለፊየህ"
በሸይኽ አቡዓብዲልሐሊም ዓብዱልሐሚድ አል`ለተሚይ ሃፊዞሁሏህ ተዘጋጅቶ
በአቡ ዓብዱልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዞሁሏህ ወደ አማረኛ የተመለሰ
በዚሁ ቻናል በPDF ተዘጋጅቶ ለአንባቢያን የሚተላለፍ ይሆናል
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة | 2 590 |
| 18 | ❪ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ❫
" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ " | 2 101 |
| 19 | ➡️ ሶላት ውስጥ ንያ መቀየር በተመለከተ
◾️هل يجوز. تغير النيه. في الصلاة
#الاجابة:
تغيير النية في الصلاة على 3 أقسام:
#الاولى: من معين لمعين #لايصح: ومثال على ذلك من أراد أن يصلي سنة الضحى فتذكر انه لم يصلي راتبة الفجر فحولها الى راتبة الفجر فهنا لايصح لان راتبة الفجر ينويها من اول الصلاة كذلك رجل دخل في صلاة العصر ثم تذكر في الصلاة انه لم يصلي الظهر فنواها الظهر وهنا لايصح لأن المعين يجب ان تكون نيته من اول الأمر.
#الثانية: من مطلق لمعين #لايصح: مثال ذلك من يصلي صلاة مطلقة اي نوافل ثم تذكر في الصلاة انه لم يصلي الفجر او سنة الفجر او اي صلاة مفروضة ثم حول نية النافلة الى صلاة الفجر فهذا لايصح ..
#الثالثة: من معين الى مطلق : #تصح : ومثال ذلك أن يبدا الصلاة على أنها راتبة الفجر وفي اثناء الصلاة تبين له أنه صلاها فهنا يحول نيته من الاولى الى الصلاة فقط (نافلة)..
#القاعدة: من معين لمعين لايصح / من مطلق لمعين لايصح / ومن معين لمطلق يصح .
📚[ ابن عثيمين رحمه الله 12/السؤال رقم 347]
Sadik_Ibnu_Heyru | 1 957 |
| 20 | ታላቅ የደዕዋ ዝግጅት
የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 12/214 ዓ.ል ታላቅ የደዕዋ ፖሮግራም ቀዴ ወረዳ ጭንጎ በሼኽ ሀምዛ መስጅድ ከጠዋቱ 3:00 ሳዓት ላይ በልዩ ዝግጅትና በተለያየ ርዕሰ ጉዳዮች ይጠብቆታል።
💎ተጋበዥ እንግዶቻችን
➣ሉዑላችን ሸይኽ አብዱል ሐሚድ እና
➣የሸይኻችን አንጋፋ ተማሪ የሆነው ኡስታዝ ሙሀመድ በረካ (አል_ኪርማኒ)
ማሳሰቢያ፦ እንግዶቻችን በሰዐቱ ከች ስለ ሚሉ ፈጥነው በቦታው በመገኘት የትምህርቱ ተቆዳሽ ይሁኑ።
https://t.me/abdulhalimibnushayk | 1 776 |
