en
Feedback
BONGA FM 97.4

BONGA FM 97.4

Open in Telegram
1 142
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+1230 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+11
in 0 channels
August '26
+54
in 0 channels
Get PRO
July '26
+48
in 0 channels
Get PRO
June '26
+40
in 0 channels
Get PRO
May '26
+42
in 0 channels
Get PRO
April '26
+28
in 0 channels
Get PRO
March '26
+37
in 0 channels
Get PRO
February '26
+25
in 1 channels
Get PRO
January '26
+18
in 0 channels
Get PRO
December '25
+19
in 0 channels
Get PRO
November '25
+28
in 1 channels
Get PRO
October '25
+30
in 1 channels
Get PRO
September '25
+25
in 0 channels
Get PRO
August '25
+33
in 0 channels
Get PRO
July '25
+36
in 1 channels
Get PRO
June '25
+18
in 0 channels
Get PRO
May '25
+35
in 1 channels
Get PRO
April '25
+36
in 0 channels
Get PRO
March '25
+67
in 0 channels
Get PRO
February '25
+54
in 1 channels
Get PRO
January '25
+52
in 1 channels
Get PRO
December '24
+45
in 1 channels
Get PRO
November '24
+45
in 1 channels
Get PRO
October '24
+56
in 1 channels
Get PRO
September '24
+55
in 1 channels
Get PRO
August '24
+72
in 0 channels
Get PRO
July '24
+114
in 2 channels
Get PRO
June '24
+124
in 0 channels
Get PRO
May '24
+58
in 0 channels
Get PRO
April '24
+30
in 0 channels
Get PRO
March '24
+37
in 0 channels
Get PRO
February '24
+39
in 0 channels
Get PRO
January '24
+56
in 0 channels
Get PRO
December '23
+18
in 0 channels
Get PRO
November '23
+263
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 September0
09 September0
08 September0
07 September+2
06 September+2
05 September+4
04 September0
03 September0
02 September+3
01 September0
Channel Posts
ጳጉሜን 5- "የነገ ቀን"
ጳጉሜን 5- "የነገ ቀን"

2
“የዲጂታል ኢኮኖሚና መሰረተ ልማትን በማስፋት አንድነትንና ልማትን የሚያጠናክር ነገን እየገነባን ነው” - ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ጵጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የኢትዮጵያ
“የዲጂታል ኢኮኖሚና መሰረተ ልማትን በማስፋት አንድነትንና ልማትን የሚያጠናክር ነገን እየገነባን ነው” - ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ጵጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚና መሰረተ ልማት በማስፋት አንድነትና ልማትን የሚያጠናክር አውድ መፍጠር የሚያስችል ነገን እየገነባን ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሌሎች የፌዴራል ተቋማት ጋር በመተባበር ነገ ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከብረውን የ"ነገ ቀን" በማስመልከት መግለጫ ሰጥቷል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ መንግሥት የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ ስያሜዎች እያከበረ ይገኛል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሌሎች ተቋማት ጋር በመተባበር በዲጂታል ኢኮኖሚ የዳበረች ኢትዮጵያን ለማስረከብ የሚከናወኑ ተግባራትን የሚያሳየው የነገ ቀን ይከበራል ብለዋል። ኢትዮጵያ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በመቅረጽ የዲጂታል ኢኮኖሚ መገንባት የሚያስችል ሥራ እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። በዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅም የጎለበተ፣ ዘመኑን የዋጀ ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት፣ ፈጣንና ቀልጣፋ የመንግሥት አገልግሎት በመስጠት ምን ዓይነት ነገን እንገንባ በሚለው ላይ መሠረት እየጣልን ነው ብለዋል። ነገ ማለት ወጣቶች የሚረከቧት ኢትዮጵያ ማለት ነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ለትውልዱ የአንድነት፣ የሰላምና የልማት አውድ መፍጠር የሚያስችል ነገን ለመገንባት መሆኑን ገልጸዋል። አዲስ ዓመት አዲስ ተስፋና ሀሳብ መፈጠሪያ መሆኑን ገልጸው፤ ለሕዝባችን የገባነውን ቃል በተግባር መፈጸም ይገባናል ማለታቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው። አዲሱ ዓመት ፈተናዎችን አልፈን የተሳካ ሰላምና ልማት የምናስመዘግብበት እንዲሆን እመኛለሁ ብለዋል።
47
3
ጳጉሜን 4 የህብር ቀን “ የኢትዮጵያ ማንሰራራት” https://youtube.com/watch?v=thmhB7ePEjQ&si=UQwABsailYHFYA6Z
46
4
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለአፍሪካ ሕብረት ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለአፍሪካ ሕብረት ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ24ኛ የአፍሪካ ሕብረት ቀን  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ ከቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጀምሮ እስከ አሁኑ  የአፍሪካ ሕብረት ድረስ በአህጉሪቱ ጉዞ ውስጥ ጽኑ ድምፅ ሆና የቆየችና አሁንም ያለች ሀገር ነች፤ አዲስ አበባም የአህጉራዊ ሕብረታችን መኖሪያ ሆና ታገለግላለች ብለዋል። የተለያዩ ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ! ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/share/181X2irsqB/ ቴሌግራም፡ https://t.me/bongafm974radiostatio ቲክቶክ፡ https://www.tiktok.com/@bongafm97.4?_t=ZM-90PCjvnnVBz&_r=1 ዩቲዩብ፡ https://www.youtube.com/@BongaFM97.4
45
5
"በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል" አቶ ፍሬው አበበ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማው በ14 መስኮች ስኬታማ+4
"በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል" አቶ ፍሬው አበበ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማው በ14 መስኮች ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸውን የቦንጋ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍሬው አበበ ተናገሩ። በከተማው የ"ህብር ቀን"ን አስመልክቶ ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና የጽዳት ዕቃዎች ድጋፍ ተደርጓል። ቀኑን አስመልክቶ ለተማሪዎቹ የተሰበሰበውን ድጋፍ ያስረከቡት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊና የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍሬው አበበ ፤ ብልጽግና ፓርቲ በሰው ተኮር ተግባራት ያስጀመረው ኢንሼቲቭ ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ ነው ብለዋል። በከተማው በክረምት ወቅት በ14 መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወኑ መቆየታቸውን አንስተው ፤ በዚህም የማህብረሰቡን ችግር መፍታት የሚችሉ ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል። በጎ ተግባርን ማከናወን የአንድ ወቅት ስራ ብቻ አለመሆኑን የተናገሩት አቶ ፍሬዉ ማህበረሰቡ የርስበርስ መደጋገፍ ባህልን ማጠናከር እንደሚገባዉም አስገንዝበዋል። ለተጨማሪው ......https://www.facebook.com/share/p/1Aw533gUiE/
53
6
"ልከፋፍሉን ከሚችሉ አጀንዳዎች በመራቅ ህብረታችንን ማጠናከር አለብን"፦ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ልከፋፍሉን ከሚችሉ አጀንዳዎች በመራቅ ህብረታችንን ማጠ+2
"ልከፋፍሉን ከሚችሉ አጀንዳዎች በመራቅ  ህብረታችንን ማጠናከር አለብን"፦ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ጳጉሜን 4/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ልከፋፍሉን ከሚችሉ አጀንዳዎች በመራቅ  ህብረታችንን ማጠናከር አለብን ሲሉ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ። ጳጉሜን 4 የህብር ቀን “ የኢትዮጵያ ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ በኢትዮጵያ ያሉ የሃይማኖት፣ የቋንቋና የብሄር ብዝሃነት ውበታችን በመሆናቸው ልንጠብቃቸው እና ልንገጥባቸው ይገባል ብለዋል። እነኚህን እሴቶች የውቤታችን መገለጫ በመሆናቸው ልከፋፍሉን ከሚችሉ አጀንዳዎች በመራቅ ህብረታችንን ማጠናከር አለብን ሲሉ ገልጸዋል። ኢትዮጵያዊያን ከዉስጥና ከውጭ የሚገጥሟቸውን ችግሮች ለመሻገር ህብረታቸው ትልቁን ሚና ተጫውቷል ብለዋል። ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊነት የሚያረጋግጡ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ያሉት አቶ ደመላሽ ሀገራዊ ምክክር እና የህዳሴ ግድብን ለአብነት አንስተዋል። ለተጨማሪ .....https://www.facebook.com/share/p/1DggaoJPMq/
59
7
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪዉን አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክቶ፣ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪዉን አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክቶ፣ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል
60
8
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት መጪዉን የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክቶ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል:: እንዲሁ+3
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት መጪዉን የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክቶ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የበዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል:: እንዲሁም በጽ/ቤቱ ድጋፍ ለሚያድጉ ሕፃናት የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ አበርክተዋል።
59
9
ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ የፕሬስ መግለጫ ብዝኃነታችን የምንደምቅበት ጌጥ፣ የተደመረ ዐቅማችን ማሳያ ነው! ኢትዮጵያ የብዝኃ ማንነቶች ድምር ናት፡፡ ኢትዮጵያውያን ከሚኖሩበት የአየር ን
ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ የፕሬስ መግለጫ ብዝኃነታችን የምንደምቅበት ጌጥ፣ የተደመረ ዐቅማችን ማሳያ ነው! ኢትዮጵያ የብዝኃ ማንነቶች ድምር ናት፡፡ ኢትዮጵያውያን ከሚኖሩበት የአየር ንብረት እስከ አመጋገባቸው፤ ከአመራረታው እስከ አለባበሳቸው፤ ከሃይማኖታቸው እስከ ፖለቲካዊ አመለካከታቸው በርካታ ብዝኃነቶች ያስጌጧቸዋል፡፡ የእነዚህ ብዝኃነቶች ድምር ደግሞ የኢትዮጵያ የማድረግ ዐቅም ነው፡፡ የኢትዮጵያውያን ብዝኃነት ለዘመናት የማይታረቁ የልዩነትና ግጭት ምንጭ ተደርጎ እንዲታይ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ያለመታከት ሠርተዋል፡፡ በዚህም በየዘመኑ የታዩ ስኬታማ ድሎችን በአጭር እየቀጩ ኢትዮጵያን የማይገባት ደረጃ ላይ እንድትገኝ ለማድረግ ጥረዋል፡፡ ይህ ትውልድ ግን የጠላቶቻችን ምኞትና የብዝኃነትን ዐቅም የተረዳ፣ የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን የሚያደርግ ባለታሪክ ለመኾን የልዩነት ሰንኮፎቹን በምክክር ለመንቀል ወስኗል፤ የጋራ ዕጣ ፋንታዉን በጋራ ተልሟል፡፡ ዛሬ ላይ ኢትዮጵያውያን የከፍታ ጉዞን ነጠብጣብ እንዳይኾን መሥመር አስይዘነዋል፡፡ ችግሮቻችንን እና የግጭት ምንጭ ኾነዉ ለባዕዳ መግቢያ ቀዳዳ፣ ለባንዳ መሹለኪያ የነበሩ ክፍተቶችን ለመድፈን በጋራ መክረናለ፡፡ ኢትዮጵያውያን በሰላማዊ ትግል ያነበሩት የለውጥ መንግሥት ባለፉት የለውጥ ዓመታት እየደረጀ መጥቶ ኢትዮጵያን በጽኑ መሠረት ላይ መገንባት የሚያስችል ዓውድ ፈጥሯል፡፡ የመልክአ ምድር፣ የአመጋገብ፣ የአለባበስ፣ የቋንቋ፣ የሃይማኖት፣ የፖለቲካዊ አመለካከትና ሌሎች ልዩነቶቻችን የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም እንደኾኑ የጋራ አቋም ወስደናል፡፡ ብዝኃነታችን ውበት እና የካበተ ሥልጣኔያችን ማሳያ... ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://www.facebook.com/share/p/1DfEhKZHQJ/
63
10
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት፡- የኅብር ቀን ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች! በትውልድ ቅብብሎሽ ያገ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት፡- የኅብር ቀን ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች! በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ የሀገር በቀል እሴቶቻችንን በማጎልበት እና በመደመር ፍልስፍና በመመራት፣ ለጽኑ ኅብረብሔራዊ አንድነታችን የማይናወጥ መሠረት ጥለናል። ታሪካዊውን ሀገራዊ ምክክር የመጀመር የታሪክ እጥፋት ተነስተን፣ የሁሉም ዜጎቻችንን ሕይወት ከሚለውጡ ሰው-ተኮር የኮሪደር ልማታችን፣ የበጎ ፈቃድ ስራዎቻችን እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብርን በተግባር እውን እስከማድረግ ድረስ፤ ሁላችንም በአንድነት ስንቆም የጋራ ትርክቶቻችን ወደ ጋራ ስኬት እንደሚያሻግሩን በተግባር አሳይተናል። እኛ የምንገነባው አካታች የሆነች፣ በኢኮኖሚ ራሷን የቻለች፣ የአብሮነትና መረዳዳት ባህል የጎለበተባት ጠንካራ ሀገር ብቻ ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን የጋራ ታላቅነትና እምቅ አቅም በተግባር እያረጋገጥን እንገኛለን። በአንድነት ወደ ብልጽግና ጉዟችን እንቀጥላለን። አንድ ህዝብ፣ ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ!
62
11
ጳጉሜን 4 - የኅብር ቀን
ጳጉሜን 4 - የኅብር ቀን
60
12
ጳጉሜ 3- የጽናት ቀን አከባበር ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከተናገሩት የተወሰደ።
ጳጉሜ 3- የጽናት ቀን አከባበር ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከተናገሩት የተወሰደ።
80
13
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል በጋና በተደረገ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ ተሳተፉ። ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የደቡብ+6
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል በጋና በተደረገ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ ተሳተፉ። ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል በሀገረ-ጋና በተካሄደውና በአፍሪካ የወንድማማችነት እሳቤን ማጠናከርን ዓላማው ባደረገ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ ተሳተፉ። በጋና ዋና ከተማ አክራ የተካሄደው ይህ መርሃ-ግብር “Plant Africa Fraternity Initiative” የተሰኘ ሲሆን፤ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍና የጋና ወጣቶች በጋራ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። የኢትዮጵያ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍና የጋና NDC ፓርቲ የታላቋ አክራ ክልል ወጣቶች ክንፍ በ“Plant Africa Fraternity Initiative” ማዕቀፍ ነው የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብሩን ያካሄዱት። የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ሰባት ስራ አስፈጻሚዎችን ጨምሮ ከ150 በላይ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል። መርሃ-ግብሩ ከችግኝ ተከላ ባለፈ የሁለቱን ሀገራት ወጣቶች በማቀራረብ ወዳጅነታቸውን ለማጠናከርና ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓዴ ልማት ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት ለማሳየት ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን ብልጽግና ፓርቲ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል። ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://www.facebook.com/share/p/1ch26peZfF/
85
14
"በዓሉ በሰላም እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተጠናቅቆ ወደሥራ ተገብቷል" :- የካፋ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ሠላም ፀጥታ እና ሚሊሻ መምሪያዎች ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የ+1
"በዓሉ በሰላም እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተጠናቅቆ ወደሥራ ተገብቷል" :- የካፋ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ሠላም ፀጥታ እና ሚሊሻ መምሪያዎች ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) የካፋ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ሠላም ፀጥታ እና ሚሊሻ መምሪያ ኃላፊዎች በዓሉን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኢንስፐክተር ዳዊት ደሳለኝ፣ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ በሁሉም የዞኑ መዋቅሮች ፖሊስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ አጠናቅቆ ወደሥራ ገብቷል ብለዋል፡፡ ከበዓል በፊት እና ከበዓል ማግስት በሚል ልዩ ዕቅድ ተዘጋጅቶ በሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ላይ ሰፊ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በተለይ ከበዓላት ውቅት ጋር ተያይዞ ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን የመከላከል እና ከታሪፍ በላይ የማስከፈል ድርጊቶችን የመከላከሉ ሥራ መጀመሩን አስታውቀዋል፡፡ ለተጨማሪው .....https://www.facebook.com/share/p/18g5LwuoJm/
69
15
የጳጉሜ 3 የጽናት ቀን https://youtube.com/watch?v=oi8F-DAAoHc&si=hUv5xwLg0-5tKLJq
69
16
የጽናት ቀን "ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚ
የጽናት ቀን "ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚህም ነው በዚህ የጽናት ቀን፣ ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክረው፡፡ ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት ችላለች፡፡ ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን!" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
82
17
የጽናት ቀን "ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚ
የጽናት ቀን "ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚህም ነው በዚህ የጽናት ቀን፣ ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክረው፡፡ ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት ችላለች፡፡ ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን!" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
1
18
Andire nati baaree baallaafoche koti quyebiti
Andire nati baaree baallaafoche koti quyebiti
80
19
"ለሀገር መፅናትና ሠላም የፀጥታ ተቋማት ፅናት ያስፈልጋል" ርዕሰ-መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) "ለሀገር መፅናትና ሠላም የፀጥታ ተቋ+5
"ለሀገር መፅናትና ሠላም የፀጥታ ተቋማት ፅናት ያስፈልጋል" ርዕሰ-መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)  ጳጉሜን 3/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) "ለሀገር መፅናትና ሠላም የፀጥታ ተቋማት ፅናት ያስፈልጋል" ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ተናገሩ። የጳጉሜን 3 የጽናት ቀን የከተማ፣ የዞንና የክልል ከፍተኛ  አመራሮች በተገኙበት በቦንጋ ከተማ እየተከበረ ነው። እለቱ በቦንጋ ከተማ በአደባባይ በተከበረበት ሁኔት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሤ፤ ኢትዮጵያ ካሏት አስደናቂ ተፈጥሯዊና ሰው-ሰራሽ ሀብቶች መካከል የጳጉሜን ወር አንዷ ናት ብለዋል። ኢትዮጵያ ችግሮችን አልፋ አሁን ካለችበት የእድገት ደረጃ የደረሰችው በፅናት በመስራት መሆኑን ጠቁመው፤ ለዚህም የሠላምና ፀጥታ መዋቅሩን አመስግነዋል። የሚቀጥለው ዓመት በተለያዩ መስኮች በትኩረት የሚሰራበት ዓመት እንደሚሆን ገልፀው፤ በከተማና በገጠር የብልግና ጉዞን ለማረጋገጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። አባቶቻችን እና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች በደምና በነፍስ ዋጋ ያቆዩዋትን ሀገር በላብ ዋጋ ማፅናት ከአሁኑ ትውልድ ይጠበቃል ብለዋል። ለተጨማሪው ......https://www.facebook.com/share/p/1DYQ1aRGeZ/
88
20
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጽናት ቀን ያስተላለፉት መልዕክት፦ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ​​የሀገራችን በራስ የመቆም አቅም የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ+9
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጽናት ቀን ያስተላለፉት መልዕክት፦  ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም (ቦንጋ ኤፍ ኤም 97.4) ​​የሀገራችን በራስ የመቆም አቅም የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት ነው በጽናት ቀን ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ እንደማይቻል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አያይዘውም፣ በዚህ የጽናት ቀን ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር እንደምንዘክር አስታውቀዋል። ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት መቻሏን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቁመዋል። ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
84