en
Feedback
ሪሳለቱል ሂጃብمعرفة الحجاب☀️

ሪሳለቱል ሂጃብمعرفة الحجاب☀️

Open in Telegram

ስለ ሂጃብ እና መስፈርቶቹ ማወቅ ያለብን አስተማሪ ትምህርቶች የምንለቅበት ቻናል ነው ሀሳብ እና አስተያየት ካላቹ 👇 @Risaletulhijab_bot ኒቃቤን ስወዳት Join and Share 👇 @Risaletulhijab

Show more
8 237
Subscribers
-724 hours
-497 days
-14830 days
Posts Archive
Repost from N/a
🔵የቴሌግራም አካውንቶን ወደ 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤 ደረጃ ያሸጋግሩ!⭐ ⭐ቴሌግራም😉😌😍🥰በምን ይለያል?Exclusive Look: የፕሪሚየም ባጅ (💥, ⭐)፣ የፕሮፋይል አኒሜሽን እና ልዩ ስቲከሮች። ✅Ghost Mode: የእርስዎን 'Last Seen' ደብቀው የሌሎችን ሰዎች መቼ እንደገቡ ይመልከቱ! 😀 Maximum Speed: ፋይሎችን በፍጥነት ማውረድ፤ እስከ 4GB ፋይል መላክ ይችላሉ። 😀 Voice-to-Text: የድምጽ መልዕክቶችን  ወደ ጽሁፍ ቀይሮ ያንብቡ። 😀 No Ads: ምንም አይነት ማስታወቂያ በቻናሎች ላይ አይመጣም። 👈እና ሌሎም:-ያለው ፓኬጅ👇👇👇 🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤🔤🔤🔤💎 ⬅3⃣ 🔠🔠🔠🔠🔠➖2⃣4⃣0⃣0⃣ ⬅6⃣🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️ ➖3⃣2⃣0⃣0⃣ ⬅1⃣2⃣ 🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️5⃣2⃣0⃣0⃣ 😀 ማዘዝ የምትፈልጉ  አናግሩኝ👍          ⚰@HudHud_waver ✅ለራስዎ ወይም ለምትወዱት ሰው በስጦታ 🎁 መለክ ማዘዝ ይችላሉ። ✈️1k - 20k ቻናል ለመሸጥ/ለመግዛት ✅ ✅Content :Islamic ❤️USDT$:ለመሸጥ/ለመግዛት 🤩በተጨማሪ ጠቃሚ ኢስላማዊ 📣ለማግኘት ከታች ያለውን 💎𝐉𝐎𝐈𝐍 😀 ይጫኑ: 😀 🔠0️⃣🔠🔠 🎄Inbox me :@HudHud_waver

🔉 የዓሹራ ፆም የዘንድሮው የአሹራ ፆም (የሙሀረም 10ኛው) ቀን ሀሙስ ሰኔ 18 ላይ ይውላል የዓሻራ 9ኛው ደግሞ ነገ እሮብ ሰኔ 17 ማለት ነው ይህንን ታላቅ ቀን መፆም ያለፈውን የ365ቀናትን  ( የአንድን አመት)  ወጀልን ያስምራል ሀቂቃ ይሄቀን ሊያመልጠን አይገባም እና  ላልሰሙት ሼሪ አድርጉላቸው ። ባረከሏሁ ፊኩም

Repost from Faiz Digital Store
መልካም ዕድል የቻናል ባለቤቶች ቶሎ በሉ Wave መግባት የምትፈልጉ እስላማዊ ቻናል ብቻ በነፃ እናሳድጋለን ➪ 1k+ subscribers  ➪ 10k+ subscribers ➪ 15k+ subscribers ➪ 20k+ subscribers ➪ 50k+ subscribers  ➪ 100k+ subscribers  "⚠️ ከ1000 በታች ያላቹ እንዳትመጡ🚫 በቀን አንዴ ብቻ post ስለምናደርግ በጣም አሪፍ ነዉ ቻናል መግዛት የምትፈልጉም አናግሩን በርካሽ📥 🏷 DM @Abu_Nueym

🥣የአሹራ ቀን ፆም! 💎ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا ال
🥣የአሹራ ቀን ፆም! 💎ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾ “የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።” 📚ሙስሊም ዘግበውታል: 1134 በሌላ ሀዲሳቸው (📿)፦ ﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾ “የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162

🥣የአሹራ ቀን ፆም! 💎ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾ “የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።” 📚ሙስሊም ዘግበውታል: 1134 በሌላ ሀዲሳቸው (📿)፦ ﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾ “የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።” 📚 ሙስሊም ዘ

🥣የአሹራ ቀን ፆም! 💎ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾ “የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።” 📚ሙስሊም ዘግበውታል: 1134 በሌላ ሀዲሳቸው (📿)፦ ﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾ “የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 116

✍      ከዝያም አንድ ተጣሪ ይጣራል....   «የጀነት ሰዎች ሆይ: ትዘወትራላችሁ ሞት የለም!!» ይላቸዋል። 🤲አላህ ከእነርሱ ያድርገን🤲

እንኳን  የደረሰብን ፈተና ችግር እና እኛ ራሱ ለዚህች  ምድር  ጊዜያዊ መሆናችንን አንዘንጋ። ሊሄድ እንጂ ሁሌ እኛጋ አብሮን ሊዘወትር የሚሰጠን ምንም ነገር የለም። የሆነ ጊዜ ላይ ሩህ እንኳ ለአካላችን ትታን ትሄዳለች🥺 እናም አብሽሩ ተስፋ አትቁረጡ ሁሉም ለጊዜው ነው።

ቀንህን በስኬትና በሰላም ለመጀመር፤ ከጠዋት ዚክር የበለጠ ነፍስን የሚያድስ፣ ውሎንም የሚያሳምር ምንም መሣሪያ የለም።

አሹራ ማለት ቃላዊ ትርጉም፦ "አሸራ" ወይም 1ዐኛው ከሚል የመጣ ሲሆን ይህም ሊሆን የቻለው በሙሃረም ወር በ1ዐኛው ቀን ስለዋለ ነው። የሙሃረም ወር በሂጅራ አቆጣጠር የአመቱ የመጀመሪያ ወር ነው። --> የሙሀረምን ወር ረሱል (ሰ•ዐ•ወ) የአላህ ወር ነው ሲሉ አልቀውታል። --> ከረመዳን በመቀጠል አላህ (ሱ•ዐ) ዘንድ በላጩ ፆም የሙሀረም ፆም ነው። የአሹራን ቀን በተመለከተ፦ [ ከኪታብ እና ከሱና ] * ኢብን አባስ (ረ•ዐ) እንደተናገሩት፦ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ•ዐ•ወ) ወደ መዲና እየመጡ እያለ በአሹራ ቀን የሁዲዎች ሲጾሙ አይተው። ለምንድነው የምትጾሙት ብለው ጠየቋቸው። የሁዲዎቹም፦ አላህ (ሱ•ወ) ነቢ ሙሳን (ዐ•ሰ) እና የበኒ ኢስራኢል ልጆችን ከጠላቶቹ ነጃ ያደረጋቸው ቀን በመሆኑ እና ነቢ ሙሳም (ዐ•ሰ) ይህን ቀን በመፆማቸው ነው አሏቸው። ነብዩም (ሰ•ዐ•ወ) ነቢ ሙሳ (ዐ.ሰ) ከእናንተ ይልቅ ለእኛ የቀረበ ነው አሉ። ያንንም ቀን (የሙሃረም 1ዐኛውን ቀን) ጾሙ ሙስሊሞችም እንዲጾሙ አዘዘ። [ ሀዲሱን ሰሂህ አል ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ ] * የአሹራ ቀን ቅዱስ በሆነው በሙሀረም ቀን ውስጥ ያለች ቀን ናት ለዚህም ማስረጃው፦    ነብያችን (ሰ•ዐ•ወ) እንዲህ ብለዋል፦ "በአመት ውስጥ 12 ወራት አሉ፡፡ ከ12ቱ ውስጥ 4ቱ ወራት ቁድስ ናቸው፡፡ እነሱም ዙልቂዳ፣ ዙልሂጃ፣ ሙሃረም እና ረጀብ ናቸው።" [ሰሂህ አል ቡኻሪ] * በጃሂሊያህ ዘመን ቁራይሾች የአሹራን ቀን ይፆሙ ነበር፡፡ ይህንን የሚያደርጉትም የነብዩላሂ ኢብራሂም (ዐ•ሰ) ሱና ስለነበረ ነው፡፡ * የአሹራ ቀን ነቢ ሙሳ (ዐ•ሰ) እና የበኒ እስራኢል ልጆች ከፊርዓዎን ነጃ የወጡበት ቀን የአሹራ ቀን ነበር ለዚህም ማስረጃው በሱረቱል አሽ-ሹዓራህ የሰፈረው የአላህ ቃል ነው፦    63. ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ (መታውና) ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ 64. እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡ 65. ሙሳንም ከእርሱ ገር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳን፡፡ 66. ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን፡፡ * የአሹራ ቀን የነብዩላሂ ኑህ (ዐ•ሰ) መርከብ በጁዲ ተራራ ያረፈችበት ቀን ናት።    ኢማሙ አህመድ እንዘገቡት የነብዩላህ ኑህ (ዐ•ሰ) መርከብ በጁዲ ተራራ ላይ ያረፈችበት ቀን የአሹራ ቀን ነበር፡፡ * እናታችን አዒሻ (ረ.ዓ) እንደዘገቡት፦ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ•ዐ•ወ) የአሹራን ቀን መፆማቸውን ጠቅሳለች፡፡ [ ሰሂህ አል ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ ] * ከረመዷን ቀጥሎ የአሹራን ቀን መፆሙ ትልቅ አጅር ያላት ቀን መሆኗን በሀዲስ ተገልጾአል፡፡     ነብዩ ሙሀመድ (ሰ•ዐ•ወ) እንተናገሩት ከረመዷን ቀጥሎ የሙሀረም ወር 1ዐኛው ቀን መጾም ትልቅ ደረጃ አለው፡፡ [ሰሂህ ሙስሊም ] * ኢብኑ አባስ (ረ•ዐ) እንደተናገሩት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ•ዐ•ወ) ከረመዷን ወር ውጪ ለአሹራ ጾም ቅድሚያ ይሰጡ ነበር፡፡ [ ሰሂህ አል ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ ] * የአላህ መልዕክተኛ (ሰ•ዐ•ወ) እንደተናገሩት አንድ ሰው በአሹራ ቀን ቤተሰቡን ለማስደሰት ሰደቃ ከሰጠ አላህ (ሱ.ወ) አመቱን በሙሉ በሱ ላይ በረከቱን ያበዛለታል። [ አል በይሃቂ ዘግበውታል፡፡ ] * የአሹራን ቀን መጾም ትናንሽ ወንጀሎችን ሙሉ በሙሉ ያብሳል ለዚህም ማስረጃው፦    ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንደተናገሩት የአሹራን ቀን የጾመ ወንጀሉ ይማርለታል።[ በሰሂህ ሙስሊም ] * ኢማሙ ሻፊዕ፦ 9ኛው እና 1ዐኛውን  ቀን መጾም ተወዳጅ መሆኑን ገልጸዋል። ነብዩ (ሰ•ዐ•ወ) 1ዐኛውን ቀን ብቻ መጾማቸውንም አላህ ለቀጣዩ ካደረሷቸው 9ኛውንም እንደሚፆሙ ተናግሯል፡፡ ማሳሰቢያ፦ የአሹራን ፆም መፆም ግዴታ ባይሆንም 9ኛውን እና 1ዐኛውን ቀን መጾም ተወዳጅ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ አላህ አዋቂ ነው። ✍

ስናድግ ዝምታም አብሮን ያድጋል። ለሰዎች ከምናወራው በበለጠ ወደውስጥ የምናወራው መብዛት ይጀምራል። ከራሳችን ጋር የምንመላለሰው የውይይት ሀሳቦች መሀል የሚገራርሙ መመሰጦች ውስጥ እንገባለን። የመገለል ፍላጎት ይቆጠጠረናል። ለብቻ የመሆን። ብዙም ቅልቅል አለመውደድ። ጥሩ ስሜት አለው። ✍🏽بنت أبي

❪ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ❫ " اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "

🔆ቁርአን ከቃኢዳ ጀምሮ እንዲሁም አጫጭር 👉ኪታቦች መቅራት የምትፈልጉ ☑️በቴሌግራም ቀጥታ (live) እና ☑️በኢሞ በቀጥታ (live) በተጅዊድ ከፈተና  ጋር መቅራት የምትፈልጉ በዚህ አናግሩን 👇👇      👉@Umu_asiya65          👆በዚህ ኑ

ሰበብ ሳናደርስ ከአላህ የተሰጠን ነገር ዋጋው ትልቅ ነው ፤ መድፈሪያውም ነፍሳችን ናት ሌላ ዱንያዊ ነገር አይሸምተውም ። ምሳሌ ልስጥ!! ጤናችን እንመልከት፣ለሌላ ዱንያዊ ነገር የምንለፋውን ሩብ አን
ሰበብ ሳናደርስ ከአላህ የተሰጠን ነገር ዋጋው ትልቅ ነው ፤ መድፈሪያውም ነፍሳችን ናት ሌላ ዱንያዊ ነገር አይሸምተውም ። ምሳሌ ልስጥ!! ጤናችን እንመልከት፣ለሌላ ዱንያዊ ነገር የምንለፋውን ሩብ አንለፋም ለጤናችን ፤ ግን ጤነኛ ነን አይደል? የእርሱ ዋጋ እኛ ነን የሌለ ቀን የለንም እናመስግን ለማለት ነው الحمد لله

☀️ቁርአንን በመልካም ባህሪሽ እና ምግባርሽ ላይ አሳያቸው ! በመልካም ንግግርሽ ፣በአርቆ አሳቢነትሽ፣ በእርጋታሽ፣ በጥቡቅነትሽ ፣በልብሽ ንጹህነት……… የምትታወቂ ሁኚ "ቁርአንን የሃፈዘች" ብቻ ሳይሆን "የቁርአንን ያማሩ ባህሪያት የተላበሰች ምድር ላይ የምትንቀሳቀስ ቁርአን" የምትባይ ሁኚ

አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ! 🚨 ​ሰሞኑን በቴሌግራም ላይ እጅግ አደገኛ የሆነ የአካውንት ጠለፋ እና የማጭበርበር ድርጊት እየተፈጸመ ይገኛል። ​በጣም ፀያፍ የሆኑ ምስሎችን እና ቪዲዮዎችን እንደ ሽፋን በ
አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ! 🚨 ​ሰሞኑን በቴሌግራም ላይ እጅግ አደገኛ የሆነ የአካውንት ጠለፋ እና የማጭበርበር ድርጊት እየተፈጸመ ይገኛል። ​በጣም ፀያፍ የሆኑ ምስሎችን እና ቪዲዮዎችን እንደ ሽፋን በመጠቀም፣ ከስራቸው ሊንክ (Link) ያያይዛሉ።ሊንኩ የሚላክላችሁ ከማታውቁት ሰው ብቻ ሳይሆን፣ አካውንታቸው በተጠለፈ የቅርብ ጓደኞቻችሁ ወይም ዘመዶቻችሁ ስም ሊሆን ይችላል። ​ከዚያ ሊንኩን ልክ እንደነካችሁት የእናንተም የቴሌግራም አካውንት ወዲያውኑ በሰከንዶች ውስጥ ይጠቃል፣ ከቁጥጥራችሁ ውጪ ይሆናል። ከዚያም በእናንተ ስም ለሌሎች ሰዎች ተመሳሳይ ቫይረስ ይልካል። ​⚠️ስለዚህ ከማንኛውም ሰው (የምታውቁትም ይሁን የማታውቁት) የሚላክላችሁን ማናቸውንም አይነት ሊንክ በፍጹም አትንኩ! አትክፈቱ! ​እባካችሁ ይህንን መረጃ ለምትወዷቸው ሰዎች ሁሉ በማጋራት ከጠላፊዎች ይታደጓቸው። t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

📢 አስደሳች ዜና! ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ እና የተርቢያ መዕከል 💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛ
📢 አስደሳች ዜና! ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ እና የተርቢያ መዕከል 💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል። ☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦ 📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ) 📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት 📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ 📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ 📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው 📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል ☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦ 📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ) 📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ) 📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች 📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች ☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡ +251911171786 | +251910034682 +251947224231 | +251970092357 በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈 በዋትስ አፕ  ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈          የቴሌግራም አድራሻ፡ 🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial 🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial 🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ

ታድላ ብዬ የምቀናባ ሴት የለችም ምናልባት ከኔ በተሻለ መንገድ ለአላህ ባርያ በሆነች ሷሊህ ሴት ብቶን እንጂ..... አላህ ሆይ በፍቅርህ ሙላኝ በመንገድህ አፅናኝ
ታድላ ብዬ የምቀናባ ሴት የለችም ምናልባት ከኔ በተሻለ መንገድ ለአላህ ባርያ በሆነች ሷሊህ ሴት ብቶን እንጂ..... አላህ ሆይ በፍቅርህ ሙላኝ በመንገድህ አፅናኝ

በዚች ትንሿ እድሜዬ የተማርኩት ነገር ቢኖር ማግኘትን ማጣትን  የትኛውም ሰው፣ቀን ሁሉም ነገር ጊዜያዊ ነው ይተካካል ምሽቱ ይነጋል:: ዛሬ የኔ ነው ብለን የምናስበው ነገር ከደቂቃዎች በኋላ አቅጣጫውን ሲቀይር እናያለን🥹 በእርግጥም የዚህች አለም ባህሪዋ እሱው ነው ምንም ነገር ቋሚ የለም ደስታውም ማግኘትም ሆነ ማጣት ሁሉም ጊዜያዊና ተለዋዋጭ ናቸው:: የማይጠፋው የማይቀረው የማይለወጠው አላህ (ሱ.ወ) ብቻ ነው አልሀምዱሊላህ