ሪሳለቱል ሂጃብمعرفة الحجاب☀️
Open in Telegram
ስለ ሂጃብ እና መስፈርቶቹ ማወቅ ያለብን አስተማሪ ትምህርቶች የምንለቅበት ቻናል ነው ሀሳብ እና አስተያየት ካላቹ 👇 @Risaletulhijab_bot ኒቃቤን ስወዳት Join and Share 👇 @Risaletulhijab
Show more8 235
Subscribers
-424 hours
-487 days
-14130 days
Posts Archive
من ترك شيئاً لله عوضه الله خيراً منه 💭🎁
አንድን ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አላህ ከእሱ
የተሻለን ነገር ይተካለታል♕√
በጣም ከሚያስገርም ቂሷ ታሪክ ፦ Part 1
በጣም አስደናቂ ከሆነው ታሪክ ይህን ማዕና የሚያጠናክርልን አንድ ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አካል አላህ ከዛ የተሻለ ነገር
የሚተካለትን ከሚጠቁመን የአብደሏህ ኢብኑ ኡመር ጉዞ የተከሰተ ታሪክ ነው ከእሱ ጋር ከፊል ወንድሞቹ አሉ ከዛም አንድን ፍየል ጠባቂ አገኙት አብደሏህ ቢን ኡመርም አለው
ከነዚህ ፍየሎች ውስጥ አንዱን እንግዛህ አለው ይህች ፍየል የኔ ሳትሆን የአሳዳርዬ ናት
አለው ኢብኑ ኡመርም አለው፦ ለአሳዳሪህ ተኩላ በላችብኝ በለው።
እረኛውም ፦ አለ አላህስ አያየኝም አላህሳ?!!
ኢብኑ ኡመር ረዲየላሁ አንሁ አለቀሰ ይህን
ቃል እየመላለሰ አላህሳ ?!! እያለ ቆየ ከዛም
ወደ ፍየል እረኛው አሳዳሪው ሂዶ ነፃ አወጣው ከባርነት የፍየል መንጋውንም ገዛ ና ሰጠው ነፃ ለወጣው እረኛ ሱብሃን አላህ
ተመልከት ተደቡር تدبر እዚህ ጋር ልብህን ክፈትልኝ ከዛ አስተንትን ከአንድ ፍየል ጥቡቅ
ሆነ በዚህ ጥቡቅነት ከባርነት ነፃ ወጣ የፍየል መንጋው የሱ ሆነ አጂብ....
ሀቢቢ ተመልከት አሁን ነቃህ አንድ ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አካል አላህ ከዛ የተሻለ ነገር እንደሚተካለት ያ ደግሞ የሚተካልህ ነገር የተለያዩ መተኪያ ሊሆኑ ይችላል ልክ እንደዚህ እረኛ አይነት ላይሆን ይችላል ግን መረዳት ያለብህ ይህ እረኛ መሸወድ እየቻለ
ማጭበርበር እየቻለ አላህስ አለ አደል ብሎ
አላህን ፈራ። አላህ! አላህ! አየህ:
በተቀጠርክበት ስራ ታማኝ ሁነህ ቀጥል
አማናህን ጠብቅ አደራ ለጊዜያዊ ጥቅም ብለህ አደራህን እንዳትበላ አላህን ፍራ
አቡበከር ሲዲቅ ከአንድ ቀን ወደ መስጂድ
ሊሰግዱ ሲገቡ ግመላቸውን ለአንድ ወጣት
ልጅ በአደራ መልኩ እንዲጠብቅ ሰጡት
እሱ ግን አላህ ሳይፈራ እሳቸው ሲሰግዱ እሱ
የግመሉን ማሰሪያ ገመድ በ2 ብር ሸጠው
እሳቸውም አስኪ ለዚህ ለጠበቀልኝ ልጅ 2 ዲርሀም ብር ልስጠው ብለው ሲወጡ የለም
በሀላል ሊመጣ የነበረውን በሃራም ወሰደው።
ነገር ግን እንደ እረኛው አላህን ከፈራህ ያልታሰበ ሲሳይ ይዞልህ ይመጣል።
ከነዚህ መተኪያ አንድ ነገር ለአላህ ብለን ከተውነው አላህ የኛ ብቸኛ አፅናኝ ይሆናል
የእሱ ውዴታ አብሮን ይኖራል ፤ አላህን በማውሳት ልቦችን ይረጥባል፤ የኢባዳ ነሻጣ
ጥንካሬን ይሰጠናል፤ የአላህ ውዴታ በልባችን ላይ ያርፋል። ይህ በትንሹ አኺ ዱንያ ላይ የምናገኘው gift ምንዳ ነው ለሱ ብለን በተውነው ነገር በአኼራ በመጪው አለም ደግሞ Beyond your wildest imagination." ታገኛለህ
አደራ በመጨረሻ የምልህ ይህች ጣፋጭ ዱንያ ጠፊ የሆነችው ሀገር እንዳሸነግለን
Don't fall for his tricks Dunya"
የመጪውን አለም ደስታ በማሰብ....
እውነተኛ አላህን ፈሪ ባሮች ያርገን 🤲🏽
اللهم اجعلنا من المتقين الصادق 🤲🏽
لا تنسا هذه نصحة يا اخي 🤝
من ترك شيئاً لله عوضه الله خيراً منه 💭🎁
አንድን ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አላህ ከእሱ
የተሻለን ነገር ይተካለታል♕√
በጣም ከሚያስገርም ቂሷ ታሪክ ፦ Part 1
በጣም አስደናቂ ከሆነው ታሪክ ይህን ማዕና የሚያጠናክርልን አንድ ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አካል አላህ ከዛ የተሻለ ነገር
የሚተካለትን ከሚጠቁመን የአብደሏህ ኢብኑ ኡመር ጉዞ የተከሰተ ታሪክ ነው ከእሱ ጋር ከፊል ወንድሞቹ አሉ ከዛም አንድን ፍየል ጠባቂ አገኙት አብደሏህ ቢን ኡመርም አለው
ከነዚህ ፍየሎች ውስጥ አንዱን እንግዛህ አለው ይህች ፍየል የኔ ሳትሆን የአሳዳርዬ ናት
አለው ኢብኑ ኡመርም አለው፦ ለአሳዳሪህ ተኩላ በላችብኝ በለው።
እረኛውም ፦ አለ አላህስ አያየኝም አላህሳ?!!
ኢብኑ ኡመር ረዲየላሁ አንሁ አለቀሰ ይህን
ቃል እየመላለሰ አላህሳ ?!! እያለ ቆየ ከዛም
ወደ ፍየል እረኛው አሳዳሪው ሂዶ ነፃ አወጣው ከባርነት የፍየል መንጋውንም ገዛ ና ሰጠው ነፃ ለወጣው እረኛ ሱብሃን አላህ
ተመልከት ተደቡር تدبر እዚህ ጋር ልብህን ክፈትልኝ ከዛ አስተንትን ከአንድ ፍየል ጥቡቅ
ሆነ በዚህ ጥቡቅነት ከባርነት ነፃ ወጣ የፍየል መንጋው የሱ ሆነ አጂብ....
ሀቢቢ ተመልከት አሁን ነቃህ አንድ ነገር ለአላህ ብሎ የተወ አካል አላህ ከዛ የተሻለ ነገር እንደሚተካለት ያ ደግሞ የሚተካልህ ነገር የተለያዩ መተኪያ ሊሆኑ ይችላል ልክ እንደዚህ እረኛ አይነት ላይሆን ይችላል ግን መረዳት ያለብህ ይህ እረኛ መሸወድ እየቻለ
ማጭበርበር እየቻለ አላህስ አለ አደል ብሎ
አላህን ፈራ። አላህ! አላህ! አየህ:
በተቀጠርክበት ስራ ታማኝ ሁነህ ቀጥል
አማናህን ጠብቅ አደራ ለጊዜያዊ ጥቅም ብለህ አደራህን እንዳትበላ አላህን ፍራ
አቡበከር ሲዲቅ ከአንድ ቀን ወደ መስጂድ
ሊሰግዱ ሲገቡ ግመላቸውን ለአንድ ወጣት
ልጅ በአደራ መልኩ እንዲጠብቅ ሰጡት
እሱ ግን አላህ ሳይፈራ እሳቸው ሲሰግዱ እሱ
የግመሉን ማሰሪያ ገመድ በ2 ብር ሸጠው
እሳቸውም አስኪ ለዚህ ለጠበቀልኝ ልጅ 2 ዲርሀም ብር ልስጠው ብለው ሲወጡ የለም
በሀላል ሊመጣ የነበረውን በሃራም ወሰደው።
ነገር ግን እንደ እረኛው አላህን ከፈራህ ያልታሰበ ሲሳይ ይዞልህ ይመጣል።
ከነዚህ መተኪያ አንድ ነገር ለአላህ ብለን ከተውነው አላህ የኛ ብቸኛ አፅናኝ ይሆናል
የእሱ ውዴታ አብሮን ይኖራል ፤ አላህን በማውሳት ልቦችን ይረጥባል፤ የኢባዳ ነሻጣ
ጥንካሬን ይሰጠናል፤ የአላህ ውዴታ በልባችን ላይ ያርፋል። ይህ በትንሹ አኺ ዱንያ ላይ የምናገኘው gift ምንዳ ነው ለሱ ብለን በተውነው ነገር በአኼራ በመጪው አለም ደግሞ Beyond your wildest imagination." ታገኛለህ
አደራ በመጨረሻ የምልህ ይህች ጣፋጭ ዱንያ ጠፊ የሆነችው ሀገር እንዳሸነግለን
Don't fall for his tricks Dunya"
የመጪውን አለም ደስታ በማሰብ.....
እውነተኛ አላህን ፈሪ ባሮች ያርገን 🤲🏽
اللهم اجعلنا من المتقين الصادق 🤲🏽
لا تنسا هذه نصحة يا اخي 🤝
ብዙ ጊዜ ስለ መከዳት ሲነሳ ወንድሞች ላይ ትችቱ ይበዛል ግን እኮ አላህን የማንፈራ ሴቶችም አለን!አንድ ሙባይል ጥገና የሚሰራ የማውቀው ልጅ ነበር ሰፈር፣ ባለፈው ሱቁ ጋር ወከባ፣ጫጫታ ነበር ልጆች ሱቅ ወተው ባለ ሙባይል ቤቱ መብራት ያዘው አሉ ሲሉ፣በቃ ተው ብለን እነሱን አረጋግተን፣በሰአቱ አለፍን ቡሃላ ስንወጣ የሰማነው ነገር ግን ይዘገንናል😢😢😢 ተበድሮ ሚስቱን አረብ ሀገር ላከ አሉ፣ከዚያ እሷ ከሄደች ቡሃላ ካደችው፣አበዳሪዎቹ ደግሞ የሰጡት ቀን ሲልፍ አላስቀመጥ አሉት፣ይሄን መቋቋም ያቃተው ወጣት ስራ ቦታው ራሱን በገመድ ሰቅሎ ተገኘ አሉ😢😢😢😢 እሱ በታነቀበት ቅፅበት ራሱ በሩ ተገንጥሎ ሲገባ አበዳሪው ሰውየ እየደወለ ስልኩ ይጮሀል ሲሉ የበለጥ አዘንኩ ወላሂ ዱኒያ ፈተና ናት: : አስባችሁታል የዚህ ልጅ ሞት ሰበቡ ሚስቱ ስትሆን፣ሁለተኛ አላህ ቀድሮበት ራሱን በሸይጣን ጉትጎታ ሲጠፍ:: አላህ መላ ቤተሰቡን ሰብሩን ይስጣቸው ከማለት ውጭ አላህ ይዘንልህ እንኳን አለማለት ከባድ ነው::
እና ምን ለማለት ፈልጌ ነው ነገ ሌላ ቀን ነው እንታገስ በእየ እምነታችን ጠንካራ እንሁን ዱኒያ ቀሪ ናት የማይቀረው አለም ከፊታችን አለ ታገሱ፣አበዳሪም ትንሽ መታገስ እንልመድ አላህ ነገሮችን አስተካክሎለት ተበዳሪይ እስከሚከፍል ጉሮሮውን ይዘን ባናስጨነቅ ባይ ነኝ:: ሴቶችም ሆን ወንዶች ታማኝ እንሁን የዛሬ የከዳሀት ሴት ለሌላ እህት፣ልጅ ናት ወንድም እንደዛው: :
@©
Repost from ኢብኑ ኢድሪስ–ibnu idris
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
የደርስ መጀመሪያ ጊዜ ማስታወቂያ
እንሆ በሰሜን ወሎ ዞን ከውቢት ሀራ ከተማ መስተዳደር በመስጂደል ፉርቃን ከአረፋ በፊት ሲሰጥ የነበረው እና በአረፋ ምክኒያት ተቋርጦ የነበረው የሸይኽ ሙሀመድ ሀያት የነህውና ፊቅህ እንዲሁም የሀዲስና የሌሎችም ፈን ቂራአቶች ሊጀመሩ ነው ።
ነባር ማዶች(ቂረአቶች) ዛሬ ዙልሂጃ 16 የጀመሩ ሲሆን በአላህ ፈቃድ ቂርአቱ ሙሉ በሙሉ የሚጀመረው ዙል–ሂጃ 20 ሁሉም ደረሳ ( ተማሪ ) እንዲገባ ስንል ጥሪያችንን እናቀርባለን !
ማሳሰቢያ
ማንኛውም ወደ መድረሳ የሚመጣ ተማሪ ማንነቱን የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ ይዞ መምጣት ይኖርበታል ።
የሸይኽ ሁሰይን ከረም ደርስ
በዛው በሀረ ከተማ በመስጂደል ሂጅራ በሸይኽ ሁሰይን ከረም ሲቀራ የነበረው የሶርፍና ተያያዥ የሉጛ ደርሶችም ነባር ደርሶች የተጀመሩና አዳድስ ማዶችም የሚጀመሩ መሆናቸውን እናስታውሳለን !
የሸይኽ ሰይድ ደርስ
በመስጂድ አቡበክር ሲሰጥ የነበረውም የሸይኽ ሰይድ የፊቅህ የዐቂደና ሌሎችም ደርሶች በተመሳሳይ የሚቀጥሉ ይሆናል ።
በተጨማሪ ከዓረፋ በአል በፊት ሲያስሞጥሉ የነበሩ አሞጣዬችም ብዙዎች ስለገቡ (በመድረሳው ስለሚገኙ) ፈጠን ብለው ወደ ውቢቷ ሀራ ከተማ በመምጣት ይህን ታላቅ የእውቀት ማዕድ ይቋደሱ።
ለተጨማሪ መረጃ፣በነዚህ ስልኮች በመደዎል መረጃ ማግኘት ይችላሉ
ኢብኑ ኢድሪስ: 0919988236
ዘይኑ ዲን 0987924450
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
ሴት ልጅ መጠየቅ ከሌለባት ጥያቄዎች መሐል አግቢ እና ውለጂ ይመስለኛል ። የትኛዋም ሴት የምትፈልገው አይነት ሰው አግኝታ አላገባም ትላለች ብዬ አላስብም ። ልጅም ቢሆን አልወልድም ትላለች ብዬ አላምንም የተመቻቸ ሁኔታ ላይ ሆና ያለች ሴት ። አንዲትን ሴት አግቢ እንጂ ከማለታችን እኩል የሚሆናትን ሰው ብናመጣ ካላመጣን አፋችንን ብንሰበስብ ውለጂ ከማለታችን በፊት ያለችበትን ሁኔታ ብናጤን በሰውየው እጅ ላይ በሌለ ነገር በየሁነቱ ማንሳት ትክክል አደለም ።
✍🏽بنت أبي
🔆ቁርአን ከቃኢዳ መቅራት የምትፈልጉ
☑️በቴሌግራም ቀጥታ (live) እና
☑️በኢሞ በቀጥታ (live) በተጅዊድ ከፈተና ጋር መቅራት የምትፈልጉ
በዚህ አናግሩን 👇👇
👉@Umu_asiya65
👆በዚህ ኑ
ረመዳን ተናፍቆ መጥቶ አንድ ወሩ 10 ቀን ሳይመስለን ሮጠ በረመዳን ማለቅ ልባች አዝኖ አይናችን አለቀሰ ግን ኢድን ደስተኛ ሆነን ሸኘን ለአረፋ ቀን መቁጠር ጀመርን 2 ወር ወይስ 20 ቀን ሆነው ረመዳን ካለፈ ብለን ሳንጨርስ ዙልሂጃ አንድ አለ ፆም ተጀመረ የመጀመሪያ ቀን ፆመን ከዛ 7ቱ ቀናት ተዘለሉ እንዴ እስክንል የቀኑ አፈጣጠን ራሳችን ዙልሂጃ 9 ላይ አገኘነው አልሀምዱሊላህ በቻልነው ሞከርን አላህን ተማጸንን ያረብ ጌታችን ብለን ሀጃችን ሳያልቅ ቀኑ አለቀ እና ኢፍጣር ደረሰ የለሊቱ ማጠርስ ደግሞ ነጋ ኢድ ላይ ደረስን ፏ ብለን ሰግደን ተመለስን ደስ የሚል ቀን አሳለፍን በተከታታይ 3 ቀንም( አያመ ተሽሪቅ) ምርጥ ኢድ ነበር ግና ዛሬ አሁን አበቃ !
ረመዳን ሲያልቅ በሸዋል ተጵናናን ሸዋል ሲያልቅ በዙልሂጃ( በአረፋ) አሁን ግን ለከርሞ ያድርሰን ብለን 1447 አመትም ልናጠናቅቅ ትንሽ ቀናት ነው የቀረን አላህ ረመዳናቸውን+ሸዋል+ዙልሂጃ (ዱአቸው) ከተቀበላቸው ሰዋች ያድርገን አሚን አላሁመ አሚን።
Repost from Huda Wave
ፈጥኖ የሚመልስ! ✈️✈️
ትክክለኛውን መልስ ያገኘ ሰው 'Add' የሚለውን በመጫን ብዙ ጠቃሚ ቻናሎችን ያገኛል።
⬆️ ቻናል ለማሳደግ
ጥያቄ፦ ተቀባይነት ያለው ሐጅ (ሐጅ አል-መብሩር) ከጀነት በስተቀር ሌላ ምንዳ የለውም።
የሳውዲ አረቢያ የስታቲስቲክስ አጠቃላይ ባለስልጣን ዘንድሮ በሀጅ የተሳተፉትን
አማኞች ቁጥር ይፋ አድርጓል።
በአጠቃላይ 1,707,301 ምዕመናን
ሐጅ አድርገዋል። አላህ የተሳተፉት
ሁሉ ይቀበላቸው።
Repost from Ďaŵud Apologetics◍﷽
ስለ ሂጅራ አቆጣጠር ምን ያሃል ያቃሉ❓
የሂጅራ ዘመን አቆጣጠር ከመጀመሩ በፊት በአረቢያ ምድር እንደ አሁኑ ወጥ የሆነ ቁጥር ያለው ዓመታዊ የቀን መቁጠሪያ አልነበረም። ይልቁንም አረቦች ዘመናትንና ዓመታትን የሚቆጥሩት በአካባቢያቸው በተከሰቱ ታላላቅ እና ታሪካዊ ክስተቶች (Major Historical Events) ስም በመሰየም ነበር።
በወቅቱ የነበረውን የአቆጣጠር ዘዴ የሚያሳዩ ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦
---
### 1. በታዋቂ ክስተቶች የመሰየም ልማድ (Event-Based Calendar)
አንድ ትልቅ ክስተት ሲፈጠር ያ ዓመት በዚያ ክስተት ስም ይጠራና፣ ቀጣዮቹ ዓመታት "ከዚያ ክስተት በኋላ አንደኛው ዓመት፣ ሁለተኛው ዓመት..." እየተባሉ ይቆጠራሉ። ሌላ ትልቅ ክስተት ሲመጣ ደግሞ አቆጣጠሩ ይለወጣል።
በታሪክ በጣም የታወቁት የዓመት ስሞች የሚከተሉት ነበሩ፦
* ዓመተል ፊል (عام الفيل - የዝሆን ዓመት)፦ አብርሃ የተባለው የየመን ገዥ ዝሆኖችን አስከትሎ ካዕባን ለማፍረስ የመጣበት እና በአላህ ተአምር የጠፋበት ዓመት ነው። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የተወለዱት በዚህ ዓመት ነው። በመሆኑም ሂጅራ ከመጀመሩ በፊት ሰዎች "ነቢዩ የተወለዱት ከዝሆን ዓመት በኋላ ነው" ወይም "ይህ ነገር የሆነው ከዝሆን ዓመት 5 ዓመት በኋላ ነው" ይሉ ነበር።
* ዓመተል ፊጃር (የፊጃር ጦርነት ዓመት)፦ በአረቦች መካከል ከባድ ጦርነት የተካሄደበት ዓመት።
* የካዕባ እድሳት ዓመት፦ የቁረይሽ ነገዶች ካዕባን በጋራ ያደሱበት ዓመት።
### 2. ከእስልምና በኋላ (ከሂጅራ በፊት የነበሩ የዳዕዋ ዓመታት)
የእስልምና ዳዕዋ ከተጀመረ በኋላም ቢሆን፣ ሂጅራ ከመደረጉ በፊት የነበሩት ዓመታት በነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሕይወት ውስጥ በተከሰቱ ክስተቶች ይታወቁ ነበር። ለምሳሌ፦
* ዓመተል ሑዝን (عام الحزن - የሀዘን ዓመት)፦ የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ባለቤት እጅግ የተወደዱት ኸዲጃ (ረ.ዐ) እና ጠባቂያቸው የነበሩት አጎታቸው አቡ ጧሊብ የሞቱበት 10ኛው የነብይነት ዓመት ነው።
---
### 💡 የሂጅራ አቆጣጠር እንዴት ተጀመረ?
የሂጅራ አቆጣጠር በቁጥር ደረጃ በይፋ የተጀመረው በነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ዘመን ሳይሆን፣ በሁለተኛው የሊቀ-ሙስሊማን (ኸሊፋ) ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረ.ዐ) ዘመነ መንግሥት (በ638 እ.ኤ.አ / በ17ኛው የሂጅራ ዓመት) ላይ ነው።
የእስልምና አስተዳደር እየሰፋ ሲሄድ ከተለያዩ አገራት የሚመጡ ደብዳቤዎች ላይ ቀኑና ዓመቱ በግልጽ ባለመጻፉ ግራ መጋባት ተፈጠረ። በመሆኑም ዑመር (ረ.ዐ) ሰሃባዎችን ሰብስበው መከሩ።
* አንዳንዶች በነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት ቀን እንጀምር አሉ።
* ሌሎች ደግሞ ነብይነት በተሰጣቸው ዓመት እንጀምር አሉ።
* በመጨረሻም በታላቁ ሰሃባ ዓሊ ኢብኑ አቢ ጧሊብ (ረ.ዐ) አቅራቢነት፡- ሙስሊሞች ከጨለማ ወደ ብርሃን የተሻገሩበት፣ የእስላማዊ መንግሥት መሰረት የተጣለበት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱበት (ሂጅራ ያደረጉበት) ዓመት የአቆጣጠሩ መነሻ (ዓመተ 1) ሆኖ እንዲመዘገብ ተወሰነ።
ወሮቹ ግን (ከሙሐረም እስከ ዙልሒጃ ያሉት 12 ወራት) ከእስልምና በፊትም በአረቦች ዘንድ የሚታወቁና የሚሰሩባቸው ነበሩ፤ የጎደለው የዓመታት መቁጠሪያ ቁጥር ብቻ ነበር።
በኢድ ቀን በተለያዩ ምክኒያቶች ከፍቷችሁ የምትውሉ ሰዎች💔 አላህዬ በራህመት አይኑ ይመልከታችሁ አብሽሩ እንኳን አደረሳችሁ🥰
ሂና በሚያብለጨልጨው ነገር ( glitter) የምትሰሩ እህቶች ውሃ ወደ ቆዳቹ እንደማያስገባ እና ውዱዓችሁ ትክክል እንደማይሆን ለዛም እንደማያሰግዳችሁ ለማስታወስ እወዳለሁ😊🚶🏻♀️➡️
በኢድ ቀን በተለያዩ ምክኒያቶች ከፍቷችሁ የምትውሉ ሰዎች💔 አላህዬ በራህመት አይኑ ይመልከታችሁ አብሽሩ እንኳን አደረሳችሁ🥰
