ህዳሴ ሚዲያ ማዕከል Gidduugala Odeeffannoo Hiddaasee
Open in Telegram
ህዳሴ ሚዲያ ማዕከል Gidduugala Odeeffannoo Hiddaasee ይህ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ 14 ትምህርት ጽ/ቤት የህዳሴ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የህዳሴ ሚዲያ ማዕከል የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/HSMC2016
Show more873
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-1230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '25
April '25
+1
in 0 channels
March '25
+8
in 0 channels
Get PRO
February '25
+6
in 0 channels
Get PRO
January '25
+15
in 0 channels
Get PRO
December '24
+13
in 0 channels
Get PRO
November '24
+23
in 0 channels
Get PRO
October '24
+22
in 0 channels
Get PRO
September '24
+53
in 0 channels
Get PRO
August '24
+56
in 0 channels
Get PRO
July '24
+542
in 0 channels
Get PRO
June '24
+43
in 0 channels
Get PRO
May '24
+24
in 0 channels
Get PRO
April '24
+46
in 0 channels
Get PRO
March '24
+67
in 0 channels
Get PRO
February '24
+24
in 0 channels
Get PRO
January '24
+62
in 0 channels
Get PRO
December '23
+179
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 10 April | 0 | |||
| 09 April | 0 | |||
| 08 April | 0 | |||
| 07 April | 0 | |||
| 06 April | 0 | |||
| 05 April | 0 | |||
| 04 April | 0 | |||
| 03 April | +1 | |||
| 02 April | 0 | |||
| 01 April | 0 |
Channel Posts
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጋር በመተባበር በአዲሱ የAMN PLUS የቴሌቪዥን ቻናል የቴሌቪዥን ትምህርት ዝግጅት ይዞ ቀርቧል።
(የካቲት 25/2017 ዓ.ም) ከ4ኛ ክፍል እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች
የሂሳብ ትምህርት -በአማርኛ
-በአፋን ኦሮሞ
-በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች እና
የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት
ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 2፡00 እና
ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 6፡00 በAMN PLUS ቻናል እና
በተጨማሪም ትምህርቱን በትምህርት ቢሮ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ማግኘት ይችላሉ
AMN PLUS
በAMN plus on ethiosat
Frequency 10985 MHz
Pol horizontal
Symbol rate 45000
FEC 5/6
የትምህርት ቢሮ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን ለማግኘት
https://linktr.ee/aacaebc
| 2 | በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ዓመት / 2018 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ለትምህርት ለመመዝገብ ብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ወይንም ፋይዳ መያዝ አስገዳጅ ሆነባቸው፡፡
የከተማው ትምህርት ቢሮ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ቅድመ ሁኔታ እንደሆነ ይፋ አድርጓል።
ተማሪዎች የፋይዳ ምዝገባ አንዲያካሂዱ በዘመቻ መልክ ለመሰራት የታሰበ ሲሆን እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆናቸው ህፃናትን ምዘገባ በዘመቻ እንደሚከናወን መነገሩን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል። በመሆኑም ሁሉም አካል ከወዲሁ ቅድመ ዝግጂት እንዲያደርግ ት/ቤት ያሳስባል | 789 |
| 3 | 📚"ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች
✅ ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል!
✅ በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ ፤ከስር ከስር ማጥናት!
✅ የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም!
✅ የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ!
✅ ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት!
✅ ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት!
✅ በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት!
✅ በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር!
✅ ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት
✅ መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳችን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል።
📚 መልካም የትምህርት ጊዜ!!
🙏 | 972 |
| 4 | የ2017 ዓ.ም የአንደኛ ወሰነ ትምህርት በርካታ ወላጆች በተገኙበት የትምህርት ጉባኤ ተካሔደ።
የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም (ህ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
የመንፈቀ አመቱን የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በዝርዝር ያቀረቡት የት/ቤቱ ዋነ ር/መ/ር አቶ ወንድዬ ጌቴ እንደገለፁት በት/ቤቱ ከተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መካከል በሁለቱም መርሐግብር የትምህርት ቅበላ አፈጻጸም 100% በላይ ማሳካት የተቻለ ሲሆን፤ ልዩ ፍላጎት ላላቸው እና ድጋፍ ለሚፈልጉ ዜጎች ልዩ ድጋፍ በመስጠት ተሳትፏቸውን ለማሻሻል የልዩ ፍላጎት ትምህርት ተሳትፎን የተሻለ አፈፃፀም አሳይቷል።
የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች በሁሉም የትም/ት አይነት በአማካይ ውጤት 50% እና በላይ እንዲያመጡ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ መለማመጃ ጥያቄዎች፣ የቡድን ስራዎችን የመስጠትና ግብረ መልሶች እንዲሰጡ መደረጉን በምልከታ መረጋገጡን አቶ ወንድዬ ገልፀዋል።
የተማሪዎች ምገባ አገልግሎትን በተመለከተ ከ2ሺህ በላይ ተማሪዎችን በቀን ሁለት ጊዜ በመመገብ ላይ ይገኛሉ፡፡
የተማሪ ወላጆች የተለያዩ ጥያቄዎችን እና አስተያየቶችን ያነሱ ሲሆን በሚመለከታቸዉ የስራ ሂደቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
በመጨረሻም በመንፈቀ ዓመቱ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ፣ የወተመህ ስራ አስፈፃሚዎች እና ግለሰቦች የእውቅና እና ሽልማት መርሐግብር ተከናውኖ የእለቱ አጀንዳ ተጠቃሏል።
#Ethiopia
#Hidase_Media_Center
#HMC_Addis_Ababa
ህዳሴ ሚዲያ ማዕከል
የትምህርት ቤቱ ልሳን
▭▭▭▭◎⃝◎⃝◎⃝◎⃝◎⃝◎⃝◎⃝▭▭▭▭ | 836 |
| 5 | No text... | 552 |
| 6 | No text... | 855 |
| 7 | No text... | 675 |
| 8 | No text... | 356 |
| 9 | No text... | 1 |
| 10 | ለወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ፣
የ1ኛው ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ውጤት እና ስነምግባር ላይ የፊታችን እሁድ በቀን 9/06/2017 ዓ.ም የውይይት መድረክ አዘጋጅተናል በመሆኑም ከጠዋቱ 2:30 በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንዲገኙልን እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ፣ በዕለቱ የተማሪዎች ሰርተፍኬት፣ እንዲሁም እውቅናና ሽልማት ይካሄዳል፣ በመሆኑም መቅረት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። | 468 |
| 11 | ወላጆች ከዚህ በታች የተቀመጠው ሊንክ ለእንግሊዘኛ ትምህርት አጋዥ ሰለሆነ ተማሪዎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ ተባበሯቸው ።
https://learn-english.moe.gov.et | 615 |
| 12 | No text... | 748 |
| 13 | ሰኞ ማለትም በ03/06/17 መደበኛ ትምህርት ስለሚጀምር ሁሉም ተማሪ በሰዓቱ መገኘት ያለበት መሆኑን እንገልፃለን።
ማርፈድ እና መቅረት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። | 657 |
| 14 | ቀን 30/05/2017ዓ.ም
ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ
እንኳን ለሁለተኛው ወሰነ ትምህርት በሠላም አደረሳችሁ እያልን የካቲት 03/2017 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምር መሆኑን አውቃችሁ ራሳችሁን አዘጋጅታችሁ በትምህርት ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
"መልካም የትምህርት ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!!"
ትምህርት ቤቱ | 746 |
| 15 | No text... | 680 |
| 16 | ፈተናው ከጥር 6-8/ 2017 ዓ.ም ይሰጣል | 1 014 |
| 17 | ለት/ቤታችን የ6ኛ ክፍል እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
📚 ⭕️ የ2017 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተናን ይመለከታል
✅ የ2017 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና መረጃ ለ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች
1️⃣ የ6ኛ ክፍል በተመለከተ
✍️ በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉 አማርኛ/አፋን ኦሮሞ
👉 English
👉 ሒሳብ
👉 አካ/ሳይንስ እና
👉 ግብረ-ገብ
✍️ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ6ኛ ክፋል first semester (5ኛ ክፍልን first semester ይጨምራል)
2⃣የ8ኛ ክፍል በተመለከተ
✅ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ8ኛ ክፍል first semester (ከ7ኛ ክፋልን first semester ይጨምራል)
✍️ በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉 English
👉 አማርኛ/አፋን ኦሮሞ
👉 Mathematics
👉 Social Studies
👉 General Science
👉 Citizenship
📚 በመሆኑም የፈተና ወቅት እየተቃረበ በመሆኑ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት በአግባቡ ማጥናት ይጠበቅባቸዋል::
⭕️ በዚህ መረጃ መሠረት ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። | 1 072 |
| 18 | No text... | 955 |
| 19 | No text... | 954 |
| 20 | No text... | 774 |
