en
Feedback
Natural and Social Science Department G-12ABC

Natural and Social Science Department G-12ABC

Open in Telegram

🎯AIM 🎯 💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫💫 ➥To create a modern and online study community . . . ➥Description box ➽Home and Assignment Reminder ➽Motivational Speech's ➽Exam and Study Tips ➽YouTube video's ➽Announcement's

Show more
360
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-230 days
Posts Archive
Dear all natural science students tomorrow come early  in the morning at 7:00am .we'll leave the school at 7:30am in the morning. Don't be late.

Voice message00:44

መቼም የማህበራዊ ድረ ገፆችን ውዥንብር እና የሰዎችን ተንኮል ለናንተ መናገር ለድመት አበሩላት ነው ሚሆንብኝ።

አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ። ውድ ተማሪዎቼ ወንድም እና እህቶቼ እንዴት ናችሁ? ዛሬ አዲስ ነገር ሰማሁ እና ይሄንን መልዕክት ለመላክ ተገደድኩ። 👉ፈተና ወጥቷል የሚል¿ ለዚህ ምንም አይነት ማረጋገጫ የሌለ በመሆኑ ባጭሩ በደንብ ተረጋጉ እባካችሁ ይሄ ነገር ከሆነ መንግስት ይወጣው። በተዘጋጃችሁት ልክ ሳይኮሎጂያችሁን ጠብቃችሁ ወደ ግቢያችሁ ሄዳችሁ ከድሮውም በበለጠ ተረጋግታችሁ የሚሆነውን ነገር መጠባበቅ እና በአላህ መወከላችሁን እንዳትዘናጉ።

Welcome for all social science students!!

Natural science students dormitory &block number
+1
Natural science students dormitory &block number

Scholastic Aptitude 2016 social (maths part ) solution.pdf

ዛሬ ሶሻሎች እስከ ቀኑ 5:00 የተፈተኑት የ SAT ፈተና 🔹 የጥያቄ ብዛት: 60 Join us👇👇👇👇 @Entranceprepare @Entranceprepare

maths social 2016 solution.pdf

Repost from Advanced Freshman
የፈተና ሳይኮሎጂ💡
#reposted
🔨 የ 4 ዓመት ልፋትህን የሚወስነው የ 2 ሰዓት ፈተና ነው። ፈተና ክፍል ስትሆን የምታደርገው ነገር የማትሪክ ውጤትህን ይወስነዋል። 🔻ፈተና ክፍል ከደነገጥክ የምታቀው ሁሉ ይጠፋብሀል፤ ቀላል ጥያቄ ሳይቀር መመለስ አትችልም፤ የብዙ ተማሪዎች ችግር ነው። 💻ፈተና ክፍል ስትሆን ራስህን ካረጋጋህ ግን በConfidence የምትችለውን ሁሉ ትሰራለህ፣ ከዛ ጥሩ ውጤት ታመጣለህ፤ አየህ ፈተና የሳይኮሎጂ ጨዋታ ነው። መልካም ዕድል ❤️ JOIN: @ETHIO_ENTRANCEG12⭐️

+3
Answers 023 Biology.pdf1.87 KB

Answer 015 Physics.pdf1.61 KB

If there is any difficulties about this 2016 social science exam you can come and contact me tomorrow

ዛሬ social የተፈተኑት ፈተና🥳🥳🥳🥳 Subject : maths Credit : grade 12 students channel join us👇👇👇👇 @Entranceprepare @Entranceprepare

English Model IV Answer Key.docx0.17 KB

Voice message00:36

Any teacher or supervisor can inform us any updates becuase the university that we are going to is written as one of the online examination places? -Any response please

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba #NationalExam “ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም ” - ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪ ወላጆችና
+1
#AddisAbaba #NationalExam “ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም ” - ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪ ወላጆችና ከተማሪዎች ግልጽ የሆነ ማብራሪያ ስለተጠየቀበት የበየነ መረብ (ኦንላይን) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱን ጠይቋል። ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ምን አሉ ? “ ፈተና በሁለት አይነት መልኩ (በኦንላይንና በወረቀት) ይሰጣል። በኦን ላይን የሚሰጠው ዩኒቨርሲቲ ላይ ተመድበው የነበሩ አብርሆት ላይብረሪና ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ብቻ ይሆናሉ። የተቀሩት ግን በሁሉም በግልም በመንግስም መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩ ት/ቤቶች ሆኖ በተመደቡበት (ድልድል የወጣላቸው ት/ቤቶች ያውቃሉ) መሠረት ፈተናውን በወረቀት ይወስዳሉ። በኦንላይን ፈተና የሚወስዱት፦ - በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ  - በሲቪል ሰርቪስ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  - በአዲስ አበባ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ - በጳውሎስ ሚሊኒየም የተመደቡ በዚያ ይወስዳሉ። እንዲሁም፣ በአብርሆት ላይብረሪ ላይ የተመደቡ ተማሪዎች፣ የሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኦንላይን ይወስዳሉ። የቀሩት ግን በሌላ መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩት ስለታጠፈ በወረቀት ይወስዳሉ። በወረቀት የሚወስዱት ዩኒቨርሲቲ ነው የሚገኙት በባለፉት ሁለት አመታት እንደተሰጠው ማደሪያቸውም፣ መዋያቸውም፣ መፈተኛቸውም እዛው ይሆናል። አድረው ሲጨርሱ ነው የሚወጡት። በኦንላይን የተመደቡት ግን ውሎ ገብ ነው። ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሂደው አድረው ተመልሰው በጠዋት መጥተው ይፈተናሉ። ” ብለዋል። የተፈጠረው ውዝግብ ምንድን ነው ? ተብሎ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ፥ “ የተፈጠረ ነገር የለም። በድብልቅ መንገድ እንደምንጥ ታሳቦ ነበረ። እሱን ነበር ስንለማመድ የነበረው ” ነው ያሉት። “ አሁን More እርግጠኛ በተኮነበት መፈተኛ ጣቢያ (ከላይ በተገለጹት) ብቻ ይሰጣል። ” ሲሉ አክለዋል። ትምህርት ቤቶች “ ቀርቷል ” ሲሉ ተስተውለዋል፤ ታዲያ መረጃውን ከየት አግኝተውት ነው ? ቢሮው ትዕዛዝ አውርዶ ነበር ? ስንል ኃላፊውን ጠይቀናል። ዶ/ር ዘላለም ፥ “ በዩኒቨርሲቲዎችና በሌሎች ጣቢያቸዎች እንደሚሰጥ ነገር ግን ሌሎች ጣቢያዎች የነበሩት፣ በእነርሱ ላይ ካልሆነ በስተቀር ' ቀርቷል ' ተብሎ የተሰጠ መግለጫ አልነበረም ” ብለዋል። አክለው፣ “ ለሙከራ ስንሞክርባቸው የነበሩ እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ተማሪዎችና ቤተሰብ ላይ እንግልት እንዳይሆን እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ቀንሰናል ” ያሉት ኃላፊው፣ “ በእርግጠኝነት ሊፈጸሙባቸው ተብሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በጋራ የተወሰኑት ላይ ግን ተወስኗል ” ብለዋል። ትምህርት ሚኒስቴር የበየነ መረብ (ኦንላይን) ፈተናው እንደቀረ ያስተላለፈው መልዕክት ነበር ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ደግሞ፣ “ ትምህርት ሚኒስቴር እኮ በገጹ ላይ አስታውቋል እንዳልቀረ ” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። “ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም። በግልና በመንግስት ትምህርት ቤቶች ተይዘው የነበሩት በተለያዩ ምክንያቶች ተቀንሰዋል ” ብለዋል። ቢሮዎ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ ለትምህርት ሚኒስቴር ጻፈው ተብሎ ሲሰራጭ የነበረው ደብዳቤ (ከላይ ተያይዟል) የቢሮ ነው ? ለሚለው ጥያቄ ፥ “አዎ። ትክክል ነው !! ” ብለዋል። “ አሁን ባልናቸው ጣቢያዎች ማለት ነው። በፊት በ153 ጣቢያዎች ብለን ነበር ይዘን የነበረው አሁን ግን በእርግጠኝነት ይሳካል የተባለበት ቦታ ከላይ የተጠቀሱት ጣቢያዎች ብቻ ናቸው ” ሲሉ ተናግረዋል። በመሆኑም በተቀመጠው መርሀ ግብር መሠረት ተማሪዎች ከምንም አይነት ውዢምብር ራሳቸውን ጠብቀው ከቢሮውና ከትምህርት ሚኒስቴር በሚወርዱ መመሪያዎች ብቻ ተረጋግተው እንዲፈተኑ አሳስበዋል። #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia