የአባቶች ምክር
አስተማሪ የሆኑ የአባቶች ምክሮችን ÷መንፈሳዊ ፁሑፎችን እና ትምህርቶችን የምንጋራበት ቻናል ነው። ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ! የክርስቶስ ሰላም ይብዛላችሁ!
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የአባቶች ምክር
Channel የአባቶች ምክር (@father_advice) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 995 subscribers, ranking 5 251 in the Religion & Spirituality category and 2 141 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 995 subscribers.
According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 116 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 31.06%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.63% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 4 971 views. Within the first day, a publication typically gains 1 541 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 87.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“አስተማሪ የሆኑ የአባቶች ምክሮችን ÷መንፈሳዊ ፁሑፎችን እና ትምህርቶችን የምንጋራበት ቻናል ነው። ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ! የክርስቶስ ሰላም ይብዛላችሁ!”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +1 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +3 | |||
| 05 September | +7 | |||
| 04 September | +2 | |||
| 03 September | +7 | |||
| 02 September | +10 | |||
| 01 September | +11 |
በደስታው መካከል እያለ ከሚሰቃዩት ጋር የሚያለቅስ ሰው ክቡር (ልዩ) ነው። በሐዘኑም መካከል ሆኖ ከደስተኞች ልቦች ጋር መዝሙር የሚዘምር ሰው እንዲሁ ክቡር ነው። አንድ ሰው የሌሎችን ስሜት በተካፈለ ቁጥር, ያንኑ ያህል ክቡር (ከፍ ያለ) ይሆናል"2. ትግርኛ
"ኣብ ማእከል ሕጉሱ ከሎ ንዝሳቐዩ ዝበኪ ሰብ ክቡር እዩ። ኣብ ማእከል ሓዘኑ ከሎ ድማ ምስቲ ሕጉስ ልቢ መዝሙር ዝዝምር ሰብ ክውን ክቡር እዩ። ሰብ ብዝያዳ ናይ ካልኦት ስኢመት ምስ ዝካፈል፡ እቲ ልዕልናኡን ክብርን ድማ ይውስኽ"3. Afaan Oromoo
"Namni gammachuu isaa keessa jiruutti gidduutti warra dhiphachaa jiran wajjin boo'u nama kabajamaadha. Akkasumas namni gaddaa isaa keessa jutti onnee gammachuu qaban wajjin faarfannaa faarfatu nama kabajamaadha. Namni tokko hammam madaala miira namoota biroo qooddacha deemu, hammuma sana kabajamaa ta'aa deema."
| 2 | 🥺💔 አንዲት ቻይናዊት ያጋራችው ቪዲዮ ብዙዎችን አሳዝኗል…
ቪዲዩው ላይ እንዲህ ብላ ፅፋ ነበር
«ዛሬ አባቴን የጤና ምርመራ ለማድረግ ወደ ሆስፒታል ወሰድኩት። የምርመራውን ውጤት ለማምጣት ስሄድ፣ እስክመለስ ድረስ ከአንድ ምሰሶ አጠገብ እንዲጠብቀኝ ነገርኩት።
ስመለስ … በልጅነቴ ሁሌም የምመካበትና የምደገፍበት አባቴ፣ ልክ እንደ ልጅ የትም ሳይንቀሳቀስ እኔን እየጠበቀ በዚያ ቆሞ ነበር።
በዚያ ቅጽበት ልቤ በሀዘን ተሰበረ። 💔
ያኔ አንድ ነገር ተገነዘብኩ፤ ድሮ ልጅ ሆኜ በአባቴ ላይ እደገፍ ነበር፤ አሁን ግን በአባቴ ዓይን እኔ አዋቂ ሰው ሆኛለሁ፣ አባቴም በእኔ ዓይን እንደ ልጅ ሆኗል።
ሚናዎቻችን ድንገት በተቀየሩበት ያ ቅጽበት፣ በቃላት ሊገለጽ የማይችል ጥልቅ ሀዘን ልቤን ሞላው። 💔»
ሁሉም ነገር ባለበት አይቀጥልም ወጣቶች እጆቻችሁ ይዘው ያሳደጓችሁን ወላጆቻችሁ ትጦሩ ዘንድ እጃቸውንም ትይዙ ዘንድ በህይወት ትቆዩ ትበረቱም ዘንድ ይገባችኋል!☺️ | 1 897 |
| 3 | ጠቃሚ ምክር!
ገንዘብ ወዳጅ አትሁን ከባለፀጋም ሽሽ ትሑት ሰው ፈልግ እንጂ በእግዚአብሔር ዘንድ ክቡር ትሆን ዘንድ የባሕርይ ፍላጎትህንና ምኞትህን ሁሉ ተው የዚህን ዓለም ትርፍ ሁሉ ንቀህ አቃልለህ ተወው እጅህን ለመቀበል ያላይደለ ለመስጠት ዘርጋ!
መፅሐፈ ወግሪስ በአባ ገብረኪዳን | 2 114 |
| 4 | ብቸኝነት !
"ብቸኝነት ማለት በዙሪያህ የሚሆኑ ሰዎች ማጣት ማለት አይደለም ፤ ብቸኝነት ማለት በልብህ ውስጥ እግዚአብሔርን አጥተኸው የምትኖርበት የነፍስ ባዶነት ነው እንጂ ክርስቶስ በአንተ መርከብ ውስጥ ካለ፣ በምድረ በዳ ብቻህን ብትሆን እንኳ ፈጽሞ ብቸኛ አይደለህም፤ እርሱ ዓለምን ሙሉ የሚተካ ታላቅ ወዳጅ ነውና።''
ቅዱስ እንጦንስ | 2 091 |
| 5 | አጥቶአል ጎሎበታል.m4a | 2 383 |
| 6 | እውነተኛው ሰላም ያለው ከቤትህ ነው!
I haven't words to explain the peace that i get when ቤተክርስቲያን ገብቶ ያለምንም ቃል ፀጥ ብሎ መቀመጥ 🤗
ከዓለም ጩኸትና ውጥንቅጥ መሸሸጊያ የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያንን የሰጠን ቅዱስ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን !😁 | 2 819 |
| 7 | አይደክምህም ግን?😔 | 3 404 |
| 8 | "What is the benefit of believing in eternity and life after
death, if you do not prepare yourself for it through
repentance, spiritual vigilance, and love for God?"
+ Pope Shenouda +
"በንስሐ፣ በመንፈሳዊ ንቁነት እና ለእግዚአብሔር ፍቅር እራስህን ካላዘጋጀህ በዘላለም ሕይወት እና ከሞት በኋላ ባለው ሕይወት ማመን ምን ጥቅም አለው?"
+ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሼኑዳ + | 3 852 |
| 9 | አንደም ሰው በእናንተ ምክንያት በፈጣሪ
ፊት ተንበርክኮ እንዳያለቅስ ተጠንቀቁ ። | 3 933 |
| 10 | suddenly i noticed something, let's share with you 🙂 እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚያመጣቸው በጎም ሆኑ ክፉ ነገሮች ወደ እርሱ እንድንቀርብ ይረዱናል። በጎ ቢሆኑ ለምስጋና ወደ እሱ እጃችንን እንዘረጋለን ክፉ ቢሆኑ እንዲያርቅልን ለልመና በፊቱ እንቀርባለን! መድኀኔዓለም በሀዘናችንም በደስታችንም ከቤቱ እንዳንርቅ አስተዋይ ልቦናን ለሁላችንም ያድለን! | 4 026 |
| 11 | አትፍረድ!
“በጠላቶችህ እጅ እንዳትወድቅ ወደ አቆምካቸው ኃጢአቶች አንዳትመለስ በሌሎች ላይ አትፍረድ ምንም እንኳን ምክኒያት ቢኖርህ ማንንም አትንቀፍ ህጉን ስመፈፀም አቅቶት ወንድምህን ብታየው እንኳን አትማው ስሙንም አታጥፋ።''
ቅዱስ አባ አንጦንስ ❤ | 4 230 |
| 12 | ለካ የከለከለኝ ለዚህ ነበር...!
እስክትሉ ድረስ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ | 4 796 |
| 13 | እንኳን ለአባታችን ለፃድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እና ለእናታችን ለቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ!
የፃድቅ ሰው ፀሎት ኃይልን ያደርጋልና እኛን መማር የማይሰለቸው ቅዱስ እግዚአብሔር በቃልኪዳናቸው ይማረን ከበረከታቸውም ያሳትፈን! | 5 206 |
| 14 | No text... | 5 539 |
| 15 | ራሳችሁን ስሩ!
“ለእናንተ የምትኖሩት መቼ ነው? ስለኳስ የምትኖሩት? ለሰው መኖር የምናቆመው መቼ ነው? ታውቃላችሁ ዲያያቢሎስ እንዴት እንደተጫወተብን 'እኔ በማንነቴ እኮራለሁ' ስንል አናፍርም በትክክል በደምብ ተደርጎ ጎግል (Google) ስምን እንደተሰራ ታውቃላችሁ? ሳይኮሎጂያችንን ለማጥናት በደምብ የተሰራ ነው ይሄንን ትተን ራሳችንን እንስራ! ቤት የምሰራ ስለቤተክርስቲያኔ የምኖር መቼ ነው ለመንግስተ ሰማያት የምኖረው መቼ ነው ለሰውነቴ የምኖረው መቼ ነው? ለህሊናዬ የምኖረው መቼ ነው? እንድትሉ ነው?
ሃይማኖት መሰረት ፍቅር ግድግዳ ተስፋን ጉልላት አድርጋችሁ ራሳችሁን ስሩ?
አባ ገብረኪዳን ግርማ | 5 125 |
| 16 | "ዕለትን የሠጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሠጥሃል!"
ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ | 4 799 |
| 17 | That’s exactly how I feel right now, ጌታ ሆይ እንደምወድህ ታውቃለህ ' አለማመኔን እርዳው ጌታየ!'😭😭 | 5 521 |
| 18 | ለነገ አትበሉ!
''ዲያብሎስ 'ነገ' በሚል የተስፋ ቃል ዛሬን ይነጥቀናል : ዛሬን ካልተጠቀምንባት ነገም እንደዚሁ በከንቱ ታልፋለች።
የሰይጣን ስልቱ በአሁኑ ሰዓት ልናደርገው የሚገባንን በጎ ነገር እንድናዘገይ ማድረግ ነው ፤ ምክንያቱም አንድን መልካም ሥራ ስ
ለነገ ካስተላለፍነው ፣ ያቺ ነገ ስትመጣም ለሌላ ነገ እንድናስተላልፋትና ዕድሜአችንን በሙሉ በከንቱ ቀጠሮ እንድንጨርስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ እውነተኛው ጥበብ ዛሬ በእጃችን ያለቸውን ሰዓት ለበጎ ሥራና ለንስሐ መጠቀም ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
የቅዱሳን አምላክ ዛሬችንን እንድንጠቀምበት አስተዋይ ልቦናን ለሁላችንም ያድለን!🥺🙏 | 4 820 |
| 19 | God will provide
እግዚአብሔር ያዘጋጃል☺️ | 4 362 |
| 20 | "አንድ ሰው ስሙ 'ክርስቲያን' ሊባል፣ በሃይማኖት ተቋም ውስጥም ታላቅ ቦታ ሊኖረው ይችላል፤ ነገር ግን ለወንድሙ የሚራራ፣ ሌላውን የሚወድና ይቅር የሚል ልብ ከሌለው ሃይማኖቱ የሞተ ነው። እግዚአብሔር የሚመዝነው በውጫዊ መልክችን ሳይሆን፣ በልባችን ውስጥ ባለው የፍቅር ልኬት ነው። ፍቅር የሌለው ኑሮ በረሃ ላይ እንደተተከለ ዛፍ ነው።"
ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ፣ "
የአበው ሕይወትና የፍቅር መመሪያ" | 5 439 |
