የአባቶች ምክር
አስተማሪ የሆኑ የአባቶች ምክሮችን ÷መንፈሳዊ ፁሑፎችን እና ትምህርቶችን የምንጋራበት ቻናል ነው። ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ! የክርስቶስ ሰላም ይብዛላችሁ!
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram የአባቶች ምክር
El canal የአባቶች ምክር (@father_advice) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 002 suscriptores, ocupando la posición 5 251 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 141 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 002 suscriptores.
Según los últimos datos del 06 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 116, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 31.06%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 9.63% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 971 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 541 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 87.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“አስተማሪ የሆኑ የአባቶች ምክሮችን ÷መንፈሳዊ ፁሑፎችን እና ትምህርቶችን የምንጋራበት ቻናል ነው። ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ! የክርስቶስ ሰላም ይብዛላችሁ!”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 07 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 06 septiembre | +3 | |||
| 05 septiembre | +7 | |||
| 04 septiembre | +2 | |||
| 03 septiembre | +7 | |||
| 02 septiembre | +10 | |||
| 01 septiembre | +11 |
| 2 | ጠቃሚ ምክር!
ገንዘብ ወዳጅ አትሁን ከባለፀጋም ሽሽ ትሑት ሰው ፈልግ እንጂ በእግዚአብሔር ዘንድ ክቡር ትሆን ዘንድ የባሕርይ ፍላጎትህንና ምኞትህን ሁሉ ተው የዚህን ዓለም ትርፍ ሁሉ ንቀህ አቃልለህ ተወው እጅህን ለመቀበል ያላይደለ ለመስጠት ዘርጋ!
መፅሐፈ ወግሪስ በአባ ገብረኪዳን | 1 508 |
| 3 | ብቸኝነት !
"ብቸኝነት ማለት በዙሪያህ የሚሆኑ ሰዎች ማጣት ማለት አይደለም ፤ ብቸኝነት ማለት በልብህ ውስጥ እግዚአብሔርን አጥተኸው የምትኖርበት የነፍስ ባዶነት ነው እንጂ ክርስቶስ በአንተ መርከብ ውስጥ ካለ፣ በምድረ በዳ ብቻህን ብትሆን እንኳ ፈጽሞ ብቸኛ አይደለህም፤ እርሱ ዓለምን ሙሉ የሚተካ ታላቅ ወዳጅ ነውና።''
ቅዱስ እንጦንስ | 1 518 |
| 4 | አጥቶአል ጎሎበታል.m4a | 1 973 |
| 5 | እውነተኛው ሰላም ያለው ከቤትህ ነው!
I haven't words to explain the peace that i get when ቤተክርስቲያን ገብቶ ያለምንም ቃል ፀጥ ብሎ መቀመጥ 🤗
ከዓለም ጩኸትና ውጥንቅጥ መሸሸጊያ የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያንን የሰጠን ቅዱስ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን !😁 | 2 455 |
| 6 | አይደክምህም ግን?😔 | 3 028 |
| 7 | "What is the benefit of believing in eternity and life after
death, if you do not prepare yourself for it through
repentance, spiritual vigilance, and love for God?"
+ Pope Shenouda +
"በንስሐ፣ በመንፈሳዊ ንቁነት እና ለእግዚአብሔር ፍቅር እራስህን ካላዘጋጀህ በዘላለም ሕይወት እና ከሞት በኋላ ባለው ሕይወት ማመን ምን ጥቅም አለው?"
+ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሼኑዳ + | 3 276 |
| 8 | አንደም ሰው በእናንተ ምክንያት በፈጣሪ
ፊት ተንበርክኮ እንዳያለቅስ ተጠንቀቁ ። | 3 599 |
| 9 | suddenly i noticed something, let's share with you 🙂 እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚያመጣቸው በጎም ሆኑ ክፉ ነገሮች ወደ እርሱ እንድንቀርብ ይረዱናል። በጎ ቢሆኑ ለምስጋና ወደ እሱ እጃችንን እንዘረጋለን ክፉ ቢሆኑ እንዲያርቅልን ለልመና በፊቱ እንቀርባለን! መድኀኔዓለም በሀዘናችንም በደስታችንም ከቤቱ እንዳንርቅ አስተዋይ ልቦናን ለሁላችንም ያድለን! | 3 667 |
| 10 | አትፍረድ!
“በጠላቶችህ እጅ እንዳትወድቅ ወደ አቆምካቸው ኃጢአቶች አንዳትመለስ በሌሎች ላይ አትፍረድ ምንም እንኳን ምክኒያት ቢኖርህ ማንንም አትንቀፍ ህጉን ስመፈፀም አቅቶት ወንድምህን ብታየው እንኳን አትማው ስሙንም አታጥፋ።''
ቅዱስ አባ አንጦንስ ❤ | 3 987 |
| 11 | ለካ የከለከለኝ ለዚህ ነበር...!
እስክትሉ ድረስ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ | 4 163 |
| 12 | እንኳን ለአባታችን ለፃድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እና ለእናታችን ለቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ!
የፃድቅ ሰው ፀሎት ኃይልን ያደርጋልና እኛን መማር የማይሰለቸው ቅዱስ እግዚአብሔር በቃልኪዳናቸው ይማረን ከበረከታቸውም ያሳትፈን! | 4 401 |
| 13 | Sin texto... | 4 975 |
| 14 | ራሳችሁን ስሩ!
“ለእናንተ የምትኖሩት መቼ ነው? ስለኳስ የምትኖሩት? ለሰው መኖር የምናቆመው መቼ ነው? ታውቃላችሁ ዲያያቢሎስ እንዴት እንደተጫወተብን 'እኔ በማንነቴ እኮራለሁ' ስንል አናፍርም በትክክል በደምብ ተደርጎ ጎግል (Google) ስምን እንደተሰራ ታውቃላችሁ? ሳይኮሎጂያችንን ለማጥናት በደምብ የተሰራ ነው ይሄንን ትተን ራሳችንን እንስራ! ቤት የምሰራ ስለቤተክርስቲያኔ የምኖር መቼ ነው ለመንግስተ ሰማያት የምኖረው መቼ ነው ለሰውነቴ የምኖረው መቼ ነው? ለህሊናዬ የምኖረው መቼ ነው? እንድትሉ ነው?
ሃይማኖት መሰረት ፍቅር ግድግዳ ተስፋን ጉልላት አድርጋችሁ ራሳችሁን ስሩ?
አባ ገብረኪዳን ግርማ | 4 973 |
| 15 | "ዕለትን የሠጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሠጥሃል!"
ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ | 4 307 |
| 16 | That’s exactly how I feel right now, ጌታ ሆይ እንደምወድህ ታውቃለህ ' አለማመኔን እርዳው ጌታየ!'😭😭 | 5 298 |
| 17 | ለነገ አትበሉ!
''ዲያብሎስ 'ነገ' በሚል የተስፋ ቃል ዛሬን ይነጥቀናል : ዛሬን ካልተጠቀምንባት ነገም እንደዚሁ በከንቱ ታልፋለች።
የሰይጣን ስልቱ በአሁኑ ሰዓት ልናደርገው የሚገባንን በጎ ነገር እንድናዘገይ ማድረግ ነው ፤ ምክንያቱም አንድን መልካም ሥራ ስ
ለነገ ካስተላለፍነው ፣ ያቺ ነገ ስትመጣም ለሌላ ነገ እንድናስተላልፋትና ዕድሜአችንን በሙሉ በከንቱ ቀጠሮ እንድንጨርስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ እውነተኛው ጥበብ ዛሬ በእጃችን ያለቸውን ሰዓት ለበጎ ሥራና ለንስሐ መጠቀም ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
የቅዱሳን አምላክ ዛሬችንን እንድንጠቀምበት አስተዋይ ልቦናን ለሁላችንም ያድለን!🥺🙏 | 4 716 |
| 18 | God will provide
እግዚአብሔር ያዘጋጃል☺️ | 4 277 |
| 19 | "አንድ ሰው ስሙ 'ክርስቲያን' ሊባል፣ በሃይማኖት ተቋም ውስጥም ታላቅ ቦታ ሊኖረው ይችላል፤ ነገር ግን ለወንድሙ የሚራራ፣ ሌላውን የሚወድና ይቅር የሚል ልብ ከሌለው ሃይማኖቱ የሞተ ነው። እግዚአብሔር የሚመዝነው በውጫዊ መልክችን ሳይሆን፣ በልባችን ውስጥ ባለው የፍቅር ልኬት ነው። ፍቅር የሌለው ኑሮ በረሃ ላይ እንደተተከለ ዛፍ ነው።"
ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ፣ "
የአበው ሕይወትና የፍቅር መመሪያ" | 5 331 |
| 20 | Sin texto... | 4 788 |
