1 344
Subscribers
+524 hours
+77 days
+2530 days
Posts Archive
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ።
የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው።
- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣
- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣
- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች
- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
#MoE
ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
⭐️⭐️⭐️እንኳን ደስ አላችሁ!!!⭐️⭐️⭐️
የህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት በ2018ዓ.ም በሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 75% የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ ከፍተኛ ውጤት ሲያመጡ ሪሚዲያልን ጨምሮ በድምሩ 100% ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግበዋል!👏👏👏
የተማሪ ደህንነትናቄ - 545ውጤት
የት/ቤቱ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገቡ የተሰማንን ደስታ እየገለፅን!
ለየህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን! ለማለት እንወዳለን!👏👏👏
ከላይ በወጣው መመሪያ መሰረት ከታች ስማቸው የተገለጹት ተማሪዎች አማካይ ውጤታቸው ከ49.50-49.99 ውስጥ ስለሚገኝ ወደ ከፍተኛ ተቋም (ዩኒቨርሲቲ ) ማለፋቸውን በደስታ እንገልፃለን ።
1.Ananiya Mulusew 12C
2. Yasmin Mukemil 12C
3.Mihraf Habtamu 12A
እንዴት ዋላችሁ?
የማላቅ እስትራቴጂ ነገ ስለሚጠናቀቅ:-
1ኛ . ለተማሪዎች ሰርተፍኬት ነገ ስለሚሰጥ ዛሬ 10 ሰዓት ላይ በየክላስተራችሁ ሰርተፍኬቱ የሚወስድ አንድ ሰው ክ/ከተማ ልካችሁ እንድትወስዱ።
2ኛ. የነገ መዝጊያ ፕሮግራማችሁ የደመቀ በማድረግ ሴርሞኒያል አድርጋችሁ እንድታጠናቅቁ አሳውቃለሁ።
Repost from Kolfe education official channel🇪🇹
ቅሬታን በተመለከተ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
እንኳን ደስ አላችሁ!!!!
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆📚🎓🎓📖📚🎉🎉🎉🎉🎉👏🎉👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
እንደሚታወቀው በዘንድሮው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል 12.8% ብቻ ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል።
እንደሁም በአዲስ አበባ ደረጃ 32.4% ብቻ ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል።
ትምህርት ቤታችን ዘንድሮ ካስፈተናቸው ተማሪዎች መካከል 73.6% የሚሆኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ ተቋም እንዲያልፋ አስችሏል ።
በተጨማሪም በተፈጥሮ ሳይንስ ያስፈተናቸው ተማሪዎች 94.5% የሚሆኑት ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል።
የትምህርት ቤቱ ከፍተኛ ውጤት 545 ሲሆን ይህም ውጤት በደህንነት ናቄ አማካኝነት ተመዝግቧል ።
በመጨረሻም ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ላደረጋችሁ የትምህርት ቤታችን
ውድ መምህራን
አስተዳደር ሰራተኞች
ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች
የበላይ አመራሮች
የመንግስት የትምህርት ባለሙያዎችን
ተማሪዎችን እንዲሁም
ወላጆችን
ትምህርት ቤቱ ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል ።
