en
Feedback
YFS general secondary school

YFS general secondary school

Open in Telegram
1 344
Subscribers
+524 hours
+77 days
+2530 days
Posts Archive
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። - በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ - የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ - ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች - ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል። #MoE ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

photo content

⭐️⭐️⭐️እንኳን  ደስ አላችሁ!!!⭐️⭐️⭐️ የህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት በ2018ዓ.ም በሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  መካከል 75% የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ ከፍተኛ ውጤት ሲያመጡ ሪሚዲያልን ጨምሮ በድምሩ 100% ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግበዋል!👏👏👏 የተማሪ ደህንነትናቄ - 545ውጤት የት/ቤቱ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገቡ የተሰማንን ደስታ እየገለፅን! ለየህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን! ለማለት እንወዳለን!👏👏👏

ቀደም ብሎ የተለቀቀውን መልዕክት ትክክለኛነቱን እስክናጣራ በትዕግሥት ጠብቁን።

ከላይ በወጣው መመሪያ መሰረት ከታች ስማቸው የተገለጹት ተማሪዎች አማካይ ውጤታቸው ከ49.50-49.99 ውስጥ ስለሚገኝ ወደ ከፍተኛ ተቋም (ዩኒቨርሲቲ ) ማለፋቸውን በደስታ እንገልፃለን ። 1.Ananiya Mulusew 12C 2. Yasmin Mukemil 12C 3.Mihraf Habtamu 12A

ጉዳዩ:- የ2018 ትምህርት ዘመን ወደ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤትን ይመለከታል
ጉዳዩ:- የ2018 ትምህርት ዘመን ወደ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤትን ይመለከታል

ከክፍለ ከተማ የተላከ መልዕክት ስለሆነ ነገ ማንም ተማሪ (የመወዳ ክላስተር ) መቅረት አይኖርበትም ።

እንዴት ዋላችሁ? የማላቅ እስትራቴጂ ነገ ስለሚጠናቀቅ:- 1ኛ . ለተማሪዎች ሰርተፍኬት ነገ ስለሚሰጥ ዛሬ 10 ሰዓት ላይ በየክላስተራችሁ ሰርተፍኬቱ የሚወስድ አንድ ሰው ክ/ከተማ ልካችሁ እንድትወስዱ። 2ኛ. የነገ መዝጊያ ፕሮግራማችሁ የደመቀ በማድረግ ሴርሞኒያል አድርጋችሁ እንድታጠናቅቁ አሳውቃለሁ።

ቅሬታን በተመለከተ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።

እንኳን ደስ አላችሁ!!!! 🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆📚🎓🎓📖📚🎉🎉🎉🎉🎉👏🎉👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏 እንደሚታወቀው በዘንድሮው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል 12.8% ብቻ ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል። እንደሁም በአዲስ አበባ ደረጃ 32.4% ብቻ ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል። ትምህርት ቤታችን ዘንድሮ ካስፈተናቸው ተማሪዎች መካከል 73.6% የሚሆኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ ተቋም እንዲያልፋ አስችሏል ። በተጨማሪም በተፈጥሮ ሳይንስ ያስፈተናቸው ተማሪዎች 94.5% የሚሆኑት ተማሪዎች ፈተናቸውን ማለፍ ችለዋል። የትምህርት ቤቱ ከፍተኛ ውጤት 545 ሲሆን ይህም ውጤት በደህንነት ናቄ አማካኝነት ተመዝግቧል ። በመጨረሻም ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ላደረጋችሁ የትምህርት ቤታችን ውድ መምህራን አስተዳደር ሰራተኞች ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የበላይ አመራሮች የመንግስት የትምህርት ባለሙያዎችን ተማሪዎችን እንዲሁም ወላጆችን ትምህርት ቤቱ ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል ።

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject

subject
subject