cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

U.S.A United Student Of Amhara አ.ተ.ህ አማራ ተማሪዎች ህብረት

የንቁ አምሓራ ትውልድ የድል ምልክት! USA United Student of Amhara

Show more
Advertising posts
879
Subscribers
+1824 hours
+317 days
+10230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#ጥብቅ_መረጃ አንድ አንድ የሀይማኖት አባቾች የፋኖ መሪዎችን ለማሳፈን ወይም ለማስገደል ሕዝቡን ቤተክርስቲያን /መስጊድ እንሰብስብላችሁና መታችሁ አነጋግሩ በማለት ከብልፅግና ተልኮ እንደተሰጣቸው ታውቋል።(ኢትዮ ኒውስ ) https://t.me/Beteamharavoice
Show all...
U.S.A United Student Of Amhara አ.ተ.ህ አማራ ተማሪዎች ህብረት

የንቁ አምሓራ ትውልድ የድል ምልክት! USA United Student of Amhara

🔷ፈጣን እና ታዕማኝ የትግል  መረጃዎችን በፍጥነት ለማገኘት የቴሌግራም ቻናል የመረጃ አማራጮች👇👇 1/ሞዐ ሚድያ https://t.me/Moamediamoresh                👇 2/ ሚኒሊክ TV https://t.me/minilikcom                3/ ወንጭፍ ሚዲያ https://t.me/TadiosTantuPurePage               👇           4/ደፈርሻ ሚዲያ https://t.me/+K2V-iQwbOQc5NjY0                    👇 5/ Guna TV https://t.me/+sf6vdfXU5Tk1MzQ0                  👇 6/ United Student of Amhara https://t.me/Beteamharavoice                  👇 7/ ሞረሽ ጥበባት https://t.me/moreshwisdom                  👇 8/ የአሳምነው ድምፅ https://t.me/VoiceOfAsaminew 9/ ልሳነ አምሓራ https://t.me/+Bgh3GCA5EpE1OGRk             👇 10/ ቦሮ ሽናሻ https://t.me/Boroshinasha              👇 11/ ወአማኮ(የወለጋ ድምፅ) https://t.me/Gobiye               👇 12/ ፍኖተ አምሓራ https://t.me/joinchat                👇 13/ ፍትህ ለአማራ https://t.me/justsfor ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ!
Show all...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

መቼ ነው⁉️ የአገዛዙን ገመና በማጋለጥ አለም ዐቀፍ ጫና እንዲፈጥር፣ ደጋፊውን እንዲያስተባብር የሚጠበቅበት #ንቁው ዳያስፓራ አማራ፣ የትግላችን ደንቃራ ሆኖ በከፋፋይነት ተጥዶ ውሎ ያድራል። የየጎጡ ወኪልነትን በማሳለጥ ዶላር ለመልቀም ይሽቀዳደማል። ፩ ድርጅት መስርቶ አርዓያ በመሆን ፋንታ፣ በየፊናው አንደ እድር ይሰባሰብ ይዟል። ትግሉ መራራ ሆኗል፣ ፋሽስቱ የኦሮሞ ኃይል አምሓራ መምህራን ስብሰባ መቀመጣቸውን አረጋግጦ በድሮን አንድዷቸዋል። ጀኖሳይድ በት/ት ቤት ላይ ተፈፅሟል። ከነፍሳት ይልቅ፣ የዶላር ጠበቃ ነኝ የሚለው መምህር ይሄን ባላዬ አልፎት፣ ከቀደሙ ጓዶቹ ጋር በዶላር ቅፈላ ጉዳይ ጦርነት ይዟል። ይህ፣ የትውልድ ቀራጭ መምህራን ጥፋትና ጀኖሳይድ የሚገደው ዳያስፖራ አጥተናል። የጀርመኑ መምህር…ከነፍሳት እልቂት ይልቅ፣ የዶላር ጭበርበር ይነስረዋል። አጃኢብ ነው። ትግሉ፣ አሰልች፣ ውስብስብ ተስፋም የሰነቀ ነው። በረኸኛ ጓዶቼን በስልክ ሳገኝ እፅናናለሁ። የዳያስፖራ ሆደ ሰፊ ጎጠኛ እና የኢጎ ስካር የሚያንጠራውዘው ከንቱ ሀሜተኛን ባገኘሁ ጊዜ ደግሞ ይጨንቀኛል። ዳያስፖራው ሆይ! በድሮን ስሚነዱት ወገኖችህ ገዶህ በጎዳና በረዶ ላይ የምታድረው መቼ ነው? ስለጎጥ እዝ ውክልና ቡድን ይዘህ የምትቧቀስ ሁሉ… መቼ ነው፣ ምድርን አንቀጥቅጥ አንድ ግዙፍ ፀረ አምሓራ ጀኖሳይድ ተቃውሞ የምታሠማው? መቼ ነው፣ ዓለም ዐቀፍ ዲፕሎማሲን በማሳለጥ የአምሓራን ትግል ደጋፊ ሀገራት ሲኮለኮሉ የምታሳዩን? መቼ ነው፣ የፀፅታው ም/ቤት በአምሓራው ኮዝ አስቸኳይ ስብሰባ ሲቀመጥ የምታሳዩን? መቼ ነው፣ የአምሓራዊ እሴት ቫሊዩ በዓለም አደባባይ ደምቆ ሲታይ የምንመሰክርላችሁ? መቼ ነው⁉️ መቼ ነው‼️ የአምሓራዊነት ቅኔ በገባችሁ ማግስት ትንሳኤ ይሆንልናል!!! https://t.me/Moamediamoresh
Show all...
👍 3
ፖርላማው የኦሮሙማ የሸፍጥ ህጎች አፅዳቂነቱ ቀጥሏል። የፓርላማው አዲሷ ረቂቅ አዋጅ ተተግባሪነት በኦሮሚያ የማይታሰብ ቢሆንም ቁማሯ የህዳጣን ጠበቃነትን እንደ ሽፋን ይዞ የፋኖ ትግልን የጨፍላቂነት የማስመሰል፣ የኦህዴድ ፋሽስት አገዛዝን የህዳጣን አቃፊ እና ጠበቃ አስመስሎ የማሳየት ፍላጎት ጭምር ነው። ወራሪው እና ሰልቃጩ ኦህዴድ በኢመደበኛ ታጣቂው፣ አንዳንዴም በክልሉ ልዩ ኃይል ወደ ደቡብ ክልል፣ ጋምቤላ፣ ሶማሌ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች በመስፋፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ጌዲዮ፣ ሶማሊ፣ ሳዳማ፣ ጋምቤላ፣ ጉራጌ እና አምሓራ ክልል በመዝለቅ በመንግስት ባጀት እና ደብዳቤ ክልሎችን ሲወርር ሲያሳድድ እንደከረመ ጀነራል ከማል ገልቹ የኦሮሚያ ጸፅታ ቢሮ ኃላፊ ማጋለጣቸው ይታወሳል። ሌላው እና ግልጡ ግብ ታዋቂ ነው። በአዲስ አበባ  የህዳጣን መብት እና የጎሳ ቁጥር ተዋፅዖን በመከለል፣ በብዛት "አማራ የአዲስ አበባ የቢሮክራሲ ቦታ ተስፋፍቶ ይዞታል" በሚል ሰበብ አማራውን ከመንግስት ተቋማት የመግፋትና ማሳደድ አስቀድሞ የተተገበረ በየተቋሙ የተፈፀመ የኦሮሙማ ሸፍጥን በህግ የመደገፍ እርምጃ ነው። ፋኖ፣ በፍጥነት የራሱን መዋቅር ወደ አንድ ካመጣ በኋላ… ተጠባቂ እዳ ከፊቱ አለ። ሁሉም ነገዶች የትግሉ አካል እንዲሆኑ መሪ ድርሻ መጫወትና ማደራጀት አለበት። አምሓራን ማዕከል ባደረገ ወንድም ብሄራት በንቃት የሚሳተፉበት ትግል ማድረግ ካልቻልን ይህ፣ ሰው በላ ፋሽስት ስርዐት "የህዳጣን ጠበቃ ነኝ" ወደሚለው የከሸፈ  ጨዋታው መመለሱ አይቀሬ ነው። ስለሆነም፣ ፋኖ በፍጥነት የውስጥ አንድነቱን አጠናክሮ በማዕከላዊ ዕዝ ከተጠረነፈ በኋላ፣ በፍጥነት ትግሉን ከክልሉ ማውጣት አለበት። ቀጣዩ ሂደት ሌሎች ጎሳዎች ለፋሽስቱ ጎብጦ ከመገዛት እና የግፍ አገዛዙ ተባባሪ ከመሆን ወደ ተከላካይና አጥቂነት እንዲሸጋገሩ ለማገዝ የፋኖ ድርሻ ጉልህ መሆን አለበት። ፋሽስቱ ስርዐት፣ የመጨረሻ ምሽግ ወደሆነው፣ የህዳጣን ጠበቃነት ድራማ ተሸጋግሯል። ነገር ግን፣ ከመደምሰስ አይድንም። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
Show all...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 1
Show all...
ሰበበ… “ተዘረፋችሁ” ሰርጎ ገብ የአማራን ከፋፋዮች የኋላ ጋላቢዎች… 3 ናቸው።

“በግንቦት ሰባት መጣላችሁ!” ተከላካይነት ጭንብል መሽጎ በጥቅምና ዝርፊያ ሰበብ ነክሶ ይዞ፣ የአምሓራን ትግል የከፋፋይነት ሚና የሚጫወተው ቡድን አድራሻ እና ተጋላቢነት ከሶስት አቅጣጫ ነው። 1ኛ. ከወያኔ ልጅ ብዐዴን2ኛ. ከራሱ ከወያኔ3ኛ. ከተገንጣይ ኦሮሞ ኃይሎች 1ኛ. በወያኔ ልጅ ብዐዴን…

የአማራ ክልልን ኮማንድ ፖስት ለሚመሩ ሆድ አደር ባንዳዎች እና የመከላከያ አመራሮች የማይኖሩበት ቦታ ተሰጥቷቸዋል። ዜና ባህር ዳር ኮማንድ ፖስት ለሚመሩ የክልሉ እና የመከላከያ መሪዎች መሬት ተሰጥቷል። እነዚህ አሁን አማራን እየገደሉ፤ እያስገደሉ ያሉ ሰዎች ናቸው። ይህ መረጃ ሲወጣ በድንጋጤ መሬት ለመሸጥ ሊዳክሩ ይችላሉ፤ ነገር ግን ይህን የአማራ ህዝብ ደም ያፈሰሱበትን በማስመልከት የተሰጠ ስጦታ ባለመግዛት ህዝቡ፤ ፍትህ እስኪሟላ ቢያንስ በገንዘቡ ግዳዮችን የሚያመልጡበትን መንገድ እንዳያመቻች እንጠይቃለን። 1. መሰለ በለጠ (ጉበና) {በቅርብ የመራዊውን ጭፍጨፋ እንደመራ ይታወቃል} 2. አበረ አሰፋ 3. ዘመድ ግርማ 4. አዱኛ አለማየሁ 5. አወቀ ሞትባይኖር 6. አማረ (ትራንስፖርት) 7. ታደሰ (ትራንስፖርት) 8. አማረ (ሎጅስቲክስ) #ድል፣ለመላው አምሓሬ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
Show all...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 1
አሳዛኝ እልቂት!! በድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተጨፈጨፉ! በሸዋ ይፋት ቀጠና በቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ጉሎ  ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም ሁለት ጊዜ በተከታታይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተገድለዋል። ከተገደሉት ውስጥ የትምህርት ቤቱ ሰራተኞች የሆኑ 4 መምህራን ይገኙበታል። ከ27 በላይ ንፁሃን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። እግራቸውን እና እጃቸውን በድሮን ጥቃት ያጡት ወገኖች ህክምና ተቋም መድረስ ባለመቻላቸው ብዙ ደም ፈሷቸው ሕይወታቸው እያለፈ ነው ሲሉ ምንጮች ገልፀዋል። ባለፉት 11 ወራት በዐማራ "ክልል" ከ90 ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት ተፈጽሞ 512 በላይ ንፁሃን መጨፍጨፋቸውን   ምንጮች አስተውሰዋል። #𝐁𝐞𝐥𝐞𝐭𝐞𝐤𝐚𝐬𝐬𝐚 https://t.me/Moamediamoresh
Show all...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

እጣ ፋንታችንን በክንዳች እናረጋግጣለን የነገ እድል ተስፋችንን በኃይል መሰረተ ፅኑ እናድርጋለን!! ዘረኛ ፋሽስቶችን ቀብረን የሰላም አየር በሀገራችን እናነፍሳለን የትዕቢተኞችን ተራራ ልብ በትነን፣ በትሁታን የህዝብ ልጆች፣ በመስመረ ርዕዮት እንመራለን! #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ‼️ https://t.me/Moamediamoresh
Show all...