en
Feedback
የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን

የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን

Open in Telegram

ይህ ፔጅ የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የተለያዩ መንፈሳዊ ና ማህበራዊ ጉዳዬችን የምትገልጽበት ፔጅ ነው።

Show more
638
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+1030 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+2
in 0 channels
August '26
+19
in 0 channels
Get PRO
July '26
+24
in 0 channels
Get PRO
June '26
+19
in 0 channels
Get PRO
May '26
+15
in 0 channels
Get PRO
April '26
+22
in 0 channels
Get PRO
March '26
+37
in 0 channels
Get PRO
February '26
+34
in 0 channels
Get PRO
January '26
+17
in 0 channels
Get PRO
December '25
+31
in 0 channels
Get PRO
November '25
+20
in 0 channels
Get PRO
October '25
+50
in 1 channels
Get PRO
September '25
+40
in 0 channels
Get PRO
August '25
+24
in 0 channels
Get PRO
July '25
+41
in 0 channels
Get PRO
June '25
+55
in 0 channels
Get PRO
May '25
+51
in 0 channels
Get PRO
April '25
+280
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September+1
05 September0
04 September+1
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
2
+9
No text...
163
3
+9
No text...
140
4
+9
No text...
133
5
+9
No text...
114
6
ቀን 24/12/2018 እሁድ ማለዳ የቃልና የአምልኮ ፕሮግራም የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡  ፓ/ር ጳውሎስ ርዕሰ ፦ ኢየሱስ ይልቃል (ይበልጣል ) ለ 30 ዓመት  ያህል የቆዩትን አማኞች ብዙ ፈተና ስለበዛባቸው ኢየሱስ ከመልአከ  ከሙሴ ከኢያሱ  ከቤተመቅደስ  ስለሚበልጥ የአይሁድ ኃይማኖት  በአክራሪዎቹ አንደበት የክርስትና እናት ነው ቢሉም እናንተ  ግን  በርቱ ኢየሱስ _ የላቀ ክህነት _የላቀ ኪዳን _የላቀ ማደሪያ ድንኳን _የላቀ መስዋዕት  ነው ይላቸዋል በአጠቃላይ በአይሁድ ኃይማኖት ካለው ስረዓት  ሁሉ  ኢየሱስ ይበልጣል   ወደኋላ  እንዳትመለሱ 1/በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት የታወጀውን ደህንነት እንዳትጥሉ ተጠንቀቁ 2/ በኢየሱስ  ላይ ዓይናችሁን  ትከሉ ይላቸዋል  ዕብ 12:1 3/ የእግዚአብሔርን ዕረፍት ለመግባት የተቻላችሁን አድርጉ ዕብ 6:11_12 4/የክርስቶስ  መስዋዕትነት እምቢ እንዳትሉ ይላል  ዕብ 9:12 ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም -- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት -- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ -10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ --እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት --ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ --ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ። #ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና። የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች የንግድ ባንክ 1000260950936 የብርሃን ባንክ 2000200065103 …ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና። ዕብ 6፡10 የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ @jhbc13👉tiktok @JHBC-z3u👉YouTube @jhbc.13👉Instagram https://t.me/jhbc1👉telegram https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
138
7
+9
No text...
281
8
+9
No text...
266
9
+9
No text...
205
10
+9
No text...
190
11
ቀን 17/12/2018 እሁድ ማለዳ የቃልና የአምልኮ ፕሮግራም ፀሎት መሪ ፡ ማርፍያ መዘምራን ፡ “ ወርሺፕ የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡  ወ/ም በቀለ ዱላ ርዕስ:- እየሱስን ለማየት ፊቱን መፈለግ መሪ ጥቅስ :- ዮሐ 12:20-22 እየሱስን ማየት እየሱስን ማየት ትወዳላችሁ ? ጌታን ፈልጎ ማጣት የለም!! 👉እየሱስ ከሞት ከተነሳ በኃላ ለነማን ታየ -ለመቅደላዊት ማርያም ማር 16:9 -ለሄማሆስ መንገደኞች ሉቃ 24:14 -ለሐዋርያቱ ዮሐ 20፥26-29 -500 ለሚበልጡ ወንድሞች -ለእስጢፋኖስ ሐዋ 7፥55-56 -ለጳውሎስ 1ቆሮ 15፥8 -ለ ዮሐንስ በራእይ 👉እየሱስን ሰናይ በሕይወታችን ምን ይሆናል? -እስከ ሞት ቢሆን ያፀናናል -ፈርሃ እግዚአብሔር ይኖረናል ራዕይ 1፥17 👉እየሱስን ለማየት ምን እናድርግ ? -እየሱስን መውደድ እና መታዘዝ ዮሐ 14፥21 -ለማየት መፈለግ መዝ 105፥4 -መቀደስ ዕብ 12፥13 -በመንፈስ መሆን ሉቃ 2፥25-31 -ተግቶ መፈለግ ሉቃስ 19፥3-4 እየሱስን ማየት ይሁንልን...........አሜን 🙌 ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም -- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት -- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ -10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ --እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት --ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ --ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ። #ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና። የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች የንግድ ባንክ 1000260950936 የብርሃን ባንክ 2000200065103 …ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና። ዕብ 6፡10 የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ @jhbc13👉tiktok @JHBC-z3u👉YouTube @jhbc.13👉Instagram https://t.me/jhbc1👉telegram https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
177
12
+6
No text...
281
13
+9
No text...
227
14
+9
No text...
169
15
+9
No text...
178
16
+9
No text...
128
17
+9
No text...
127
18
+9
No text...
144
19
+9
No text...
128
20
እሁድ ማለዳ፡ 10/12/2018 ፀሎት መሪ ፡ አቤኔዘር ሰለሞን መዘምራን ፡ “ ያህዌኒሲ ” መዘምራን የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡ አ/ሪ የሱፍ አባ መጫ ርዕስ:- የተጠማች ነፍስ መሪ ጥቅስ :- መዝ 42:1-4 "መጠማት" ወይም "ጥም" ማለት ለውሃ ወይም ለእግዚአብሔር በረከት ወይም እግዚአብሔርን ለማግኘት የሚነሣሣ ጥልቅ ፍላጎት ነው እነዚህ የቆሬ ልጆች ምንድነው የተጠሙት ? የእግዚአብሔርን ፊት ቁጥር 2 ". . .መቼ ደርሼ ነው የአምለክን ፊት የማየው ?" የእግዚአብሔርን ፊት ለምንድነው የፈለጉት (የተጠሙት) 1. የጠላቶቻቸው መሳለቂያ ላለመሆን ቁ.3 “ሰዎች ቀኑን ሙሉ፣ “አምላክህ የት አለ?” ባሉኝ ቍጥር፣ እንባዬ ቀንና ሌሊት፣ ምግብ ሆነኝ።” — መዝሙር 42፥3 (አዲሱ መ.ት) "አምላካችሁ የት አለ ?" ይሏቸው ነበር 2. የቀድም አገልግሎታቸው ትዝ አሏቸው ቁ.4“ነፍሴ በውስጤ እየፈሰሰች፣ እነዚህን ነገሮች አስታወስሁኝ፤ ታላቅ ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ቤት እየመራሁ፣ በእልልታና በምስጋና መዝሙር፣ በአእላፍ ሕዝብ መካከል፣ እንዴት ከሕዝቡ ጋር እሄድ እንደ ነበር ትዝ አለኝ።” — መዝሙር 42፥4 (አዲሱ መ.ት) እንደንጠማ የሚያደርጉን ነገሮች ምንድናቸው ? 3. በደልን መቁጠር 4. የማጉረምረም ህይወት 1ቆሮ 10:10 “ከእነርሱ አንዳንዶቹ እንዳጒረመረሙና በአጥፊው እንደ ጠፉ፣ አታጒረምርሙ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥10 (አዲሱ መ.ት) ለማጉረምረም ምክንያት የምሆኑን ነገሮች 1: እግዚአብሔር የሰጠን ተስፋ ስዘገይ “ለነገ የሚባል ተስፋ ልብን ያሳምማል፤ የተሳካ ምኞት ግን የሕይወት ዛፍ ነው።” — ምሳሌ 13፥12 (አዲሱ መ.ት) “የምትዘገይ ተስፋ ልብን ታሳዝናለች፤ የተገኘች ፈቃድ ግን የሕይወት ዛፍ ናት።” — ምሳሌ 13፥12 2: የምንፈልገው ነገር ሳይሳካ ስቀር ስለዚህ :- ንስሐ እንግባ !!! የጌታ እራት ፕሮግራም በቤተክርስቲያናችን ነበር ። ። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን ። ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም -- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት -- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ -10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ --እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት --ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ --ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ። #ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና። የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች የንግድ ባንክ 1000260950936 የብርሃን ባንክ 2000200065103 …ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና። ዕብ 6፡10 የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ @jhbc13👉tiktok @JHBC-z3u👉YouTube @jhbc.13👉Instagram https://t.me/jhbc1👉telegram https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
159