en
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Open in Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ʜᴀʟᴀʟ™

Channel ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 065 subscribers, ranking 8 277 in the Religion & Spirituality category and 3 018 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 065 subscribers.

According to the latest data from 04 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -196 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.80%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.32% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 974 views. Within the first day, a publication typically gains 700 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 19.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 065
Subscribers
+524 hours
-407 days
-19630 days
Posts Archive
~የማይፈለግ ሕይወት~?! ¤ ሰው ዝንባሌ አለው..ፍላጎት አለው...ራሱን እስከ ሞት ድረስ ማቆየት የሚፈልግበት ቅኝት አለው...ይህ ቤተሰብ..^ ማህበረሰብ..ባህል..ሐይማኖት ተባብረው የሚፈጥሩት የሰው ልጅ የተለያየ ቀለም የሚይዝበት ሁኔታ ነው። ∞ ምናልባት አንዱ ሳይፈልግ የሚኖረው ህይወት ለአንድ ምኞት ወይም ፍላጎት ነው። የፍላጎቱን እየኖረ ያለው ሰው ህይወት ደሞ ለሌላኛው መቀመቅ ነው ። ምንም ማረግ አይቻልም። አለም ለዚህ የተፈጥሮ ህግ የተገራች እኛንም በዚህ ቀንበር ጠምዳ የምታስጉዘን ናት። ∞ ∞ ግን ደሞ ተፈጥሯችን ለግዞት የተገራ አይደለም። ለጨለምተኝነት... ለእርካታ ቢስነት እጅ የሚሰጥ አይደለም.. መፍትሄ ፍለጋ መማተሩ አይቀርም። ፈላጊዎቹን ተከትለን ስንጓዝ ሁለት አይነት መልክ እናገኛለን። ¤ ¤ -∞ አንድኛው ከተፈጥሮ ህግ ጋር ግብግብ እና ትግል የሚደረግበት። የታሰበ ግን ያልታየ.. የታለመ ግን ያልተጨበጠ ፍላጎት ላይ ለመድረስ በአልሸነፍም ወኔ የሚፋለሙበት ነው..(የማያልቅ ትግል...መጨረሻ የሌለው መዳረሻ ፍለጋ የሚደረግ መባከን) ∞ ¤[ሌላኛዎቹ ደሞ ወደ ፈጣሪያቸው መንገድ የገቡ ናችው... ወደ መለኮታዊው ዓለም የሰመጡ.. ከራሳቸው ፍላጎት ለጌታቸው ፍላጎት ራሳቸውን ያስገዙ... በሚያልሙት ሳይሆን በተገኙበት ላይ ፍቅርን ለመዝራት ብሎም ለማጨድ የሚኳትኑ ፀኣዳ ነፍሶች ናቸው... ¤ በእነዚህ አለም ጉዳያቸው ወደ አላህ...ንግዳቸው ከአላህ...ሚደገፉትም በርሱ... ሚጽናኑትም በርሱ... የሚመኩትም በርሱ ብቻ ነው... የነሱ ውበት የአላህ ግኝነት ላይ የተመሰረተ ነው..እርሱ የተጠራበት እርሱ የተወሳበት እርሱ የተላቀበት ሁሉ ለእነሱ ውበት ያዘለ አለም ነው...ፍጡርን በፈጣርያቸው አሸንፈው ያደመቁ ፅገሬዳዎች ናቸው.. ሲጀምሩ 'አላህ ያለበት ሁሉ ውብ ነው' የሚለውን ሐረግ በቃል አምነው ነው። ሲደርሱ እየኖሩት ነው... ቃሉ ህይወታቸው ነው...የሚነገር ሳይሆን የሚታይ ነው... 'አልሐምዱሊላህ' ሲሉ 'ከአንተ ከሆነ ወድጄዋለሁ' የሚልን መልዕክት በውስጡ አዝሎ ነው... እነዚህ ከ እውነት ጋ ሳይሆን ከፍላጎታቸው ጋ ትግል የገጠሙት ናቸው...እውነቱ የአላህ ፍላጎት መሆኑ የገባቸው ..! ∞ ምን ላይ ነን?!

لِكُلِّ سَاقِطٍ لَاقِطٌ

ሀቢቢ በልጅነት አግባና ልጅህን ጓደኛህ አርገህ አሳድገዉ አንተ ባባን እንደምትፈራዉ ልጅህ እንዲፈራህ አትፍቀድ ጓደኛ አርገህ ሲጨንቀዉ አንተን ሚያማክርህ አይነት ወንድ አርገህ አሳድግ ፈጠን በል ✌️🙂

ነገ ሰኞ ነው የቻለ ይፁም 🙌

የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ስለ ዘረኝነት እንዲህ ይላሉ፡- - ​"የበለጸጉ ሀገራት ነጭ መኪና ሰርተው ጥቁር ጎማ እስካደረጉላት ድረስ ዘረኝነት አይጠፋም። - የበለጸጉ ሀገራት የወንጀለኞችን ዝርዝ
የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ስለ ዘረኝነት እንዲህ ይላሉ፡- - ​"የበለጸጉ ሀገራት ነጭ መኪና ሰርተው ጥቁር ጎማ እስካደረጉላት ድረስ ዘረኝነት አይጠፋም። - የበለጸጉ ሀገራት የወንጀለኞችን ዝርዝር 'ጥቁር መዝገብ' (Blacklist) እያሉ እስከጠሩ ድረስ ዘረኝነት አይጠፋም። - ነጭ ቀለም ሰላምን፣ #ጥቁር_ቀለም ደግሞ ጦርነትን እስካመለከተ ድረስ ዘረኝነት አይጠፋም። - ​ይህ ሁሉ ቢሆንም ግን እኔ ጥቁር በመሆኔ እኮራለሁ፤ ምክንያቱም በጣም በቀላል ምክንያት ነው... ጥቁር ሰውነቴን በነጭ ሶፍት ነው የምጠርገው።"😅

ወጣቶች ሆይ ተጋቡ! ከከባድ የሥራ ውሎ በኋላ ወደ ሚስት እቅፍ መመለስ ብዙዎች የማያውቁት እረፍት አለው፤ እውነቱን ለመናገር እኔም አላውቀውም፣ ግን አንድ ሰው ሲናገር ሰምቼ ነው።😭

አንዱ ምን አለ ሴቶች ደስተኛ ሰላማዊ ህይወት እና ረጅም እድሜ ይኖራሉ ለምን መሰላቹ . . . . . ሚስት ስለማያገቡ 😁

የአንዳንዶች ጫማ ለሌሎች የመቀመጫ ወንበራቸው ነው😭
የአንዳንዶች ጫማ ለሌሎች የመቀመጫ ወንበራቸው ነው😭

እስቲ አስቡት... ​ደግ፣ ሩህሩህና በልቧ ውስጥ ቅንጣት ክፋት የሌለባትን ሴት አግብታችሁ... በድንገት እንዲህ ትላችኋለች፦ ​"የእኔ ውድ፣ እባክህ ለፈጣሪ ብለህ ጓደኛዬን አግባት... ወላሂ ምስኪን ናት፣ በጣም ታሳዝነኛለች!"🤌

ይችላል ኢድሪስ ይችላል ይችላል ኢድሪስ ይችላል ይችላል ኢድሪስ ይችላል ይችላል ኢድሪስ ይችላል

ይሄ አጠያዬቅ ግን.....¡👌 "​ወደ እናንተ የመጣሁት አላህ ከእኔ የፈጠራትን ያቺን የጎድን አጥንቴን ላስመልስ ፈልጌ ነው!

¤ሁሉም ነገር ስላነበብነው ወይም ስለተነገረን ቀልባችን ላይ ሊያርፍ አይችልም.... የገባን ይመስለናል~ አልገባንም ...የተረዳነው ይመስለናል ግን አልተረዳነውም....የሚነገሩን ነገሮች ሁሉ የተኖሩ አይደሉም ... የመከረን ሁሉ የመከረንን ከህይወት ያካበተው አይደለም .... ¤ የተሰመረልን ሁሉ ብቸኛው መንገድ አይደለም ....አይተው የነገሩን ሁሉ የእውነቱ መጨረሻ አይደለም .... የተረኩልን ሁሉ ፍሬ ያለው አይደለም ... የጠቆሙን መንገድ ሁሉ መዳረሻ ያለው አይደለም ... ጣዕሙን የሚያዜሙልን ሁሉ ጥፍጥናን ያዘለ አይደለም.... ..... ∞ አንዳንድ በራሳችን መንገድ እናገኛቸው ዘንድ ...አልፈንባቸው እንማርባቸው ዘንድ ...ታመን ተከድተን ተደስተን ቦርቀን አልቅሰን ተቃጥለን ይገቡን ዘንድ በኻሊቁ የተወሰነባቸው እምነቶች እና አመለካከቶች አሉ...አሉ በመረዳት ልፋት የማናገኛቸው እውነቶች...መቃጠልን ከልብ ለመረዳት መቃጠል እንዳለብን ሁሉ ....አንዳንድ መገንዘቦች እንዲህ ናቸው....! ቀልባችን ላይ ለማረፍ የህይወትን ተርቲብ እና ኹነት ይከተላሉ ...ኧ🖤

. "ቅናተኛ ሰዎችን አትጥላቸው፤ የሚቀኑብህ አንተ ከእነሱ የተሻልክ ነህ ብለው ስለሚያስቡ ነው።" 🗣Pawlo koliyo

አንዳንድ ሰዎች አክሱም ላይ መስጂድ መገንባት እንዳለበት ስታጫውታቸው መካ ላይ እኮ ቤተክርስቲያን የለም ይሉሃል፡፡ መካ የኢትዮጵያ ንብረት አይደለም፤ መካ ላይ ቤተክርስቲያን ይገነባ ዘንድ መጠየቅ ያለበት ሳውዲ ያለ ክርስቲያን ብቻ ነው፡፡ አክሱም ግን የኢትዮጵያውያን ነው፤ ኢትዮጵያ ደግሞ የሁሉም እምነት ተከታዮች ሀገር ነች በመሆኑም አክሱም ላይ መስጂድ እንዳይገነባ መከልከል ፍፁም ህገወጥነት ነው፡፡ አክሱምን ከአንድ እምነት ጋር የማያያዝ አመል መቆም አለበት፡፡ ኢትዮጵያን በንብረትነት የያዘ የሃይማኖት ተቋም የለም፡፡ በአሁኑ ወቅት ብዙ ተከታይ ያሏቸው ሃይማኖቶች በሙሉ ከውጭ ፈልሰው የመጡ እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠሩ አይደሉም፡፡ ሁሉም ኃይማኖቶች የጉምሩክ ስርዓትን ሳያልፉ ወደኢትዮጵያ የገቡ ናቸው፡፡ በዚህ ሀገር ማንም እንግዳ ማንም ቤተኛ አይደለም፤ ሀገራችን የሁላችንም እንጂ የጥቂቶች አይደለችምና ሙስሊሙ ኢትዮጵያዊስ ሀገሩ የት ነው? ኢትዮጵያ አይደለምን?

"ኒቃብ ለባሾችን እንዳታስገቢ ስለተባልኩኝ ልትገቢ አትችይም። አዎን ቅድም ነው ይህ የተባለው። ይህ መመሪያ ዛሬ ነው የመጣው።" - የጥበቃ ሰራተኞች "የት እሄዳለሁ በዚህ ማታ?!" - ተማሪዋ    ይህ የዶክተር ሳሙኤል አመራር በኒቃቢስት ተማሪዎች ላይ እየፈፀሙት ካለው በደል አንዱ ማሳያ ነው። የሚከለክልን መመሪያ አውጥተው ሲያበቁ አይ ግቢ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ እያየን ነው በማለት ለማሾፍ ይሞክራሉ። ከመጅሊስ ጋር ሲያወሩ ከአሁን ቡሃላ አንከለክልም ይሉና ለጥበቆች ደግሞ አንገላቱ ብለው መመሪያ ያወርዳሉ።   ከዚህ በፊት እንደተናገርነው ኒቃብን ለመከልከል የወጣው ጨቋኝ መመሪያ እስኪሻሻል ድረስ ስለመብታችን ምንም አይነት ዋስትና የለንም። ኒቃብ መልበስ መብት ነው። አንዲት ተማሪ ኒቃብ ስለለበሰች ብቻ ከሌሎች ተማሪዎች ተለይታ በር ላይ ልትቆም ልትጠየቅ ልትንገላታ አይገባም። ይህ እስልምናን እና ሙስሊሞችን ከመናቅ ነው። ይህ ዜጎችን በሐይማኖት ለይቶ ማጥቃት ነው። በቃ ሊባል ይገባል። ዩኒቨርስቲውም ሊጠየቅ ይገባል። መጅሊስም ጉዳዩን የምር ወስዶ ዘላቂ መፍትሔ ሊያመጣ ይገባል። ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

"ኒቃብ ለባሾችን እንዳታስገቢ ስለተባልኩኝ ልትገቢ አትችይም። አዎን ቅድም ነው ይህ የተባለው። ይህ መመሪያ ዛሬ ነው የመጣው።" - የጥበቃ ሰራተኞች    ይህ የዶክተር ሳሙኤል አመራር በኒቃቢስት ተማሪዎች ላይ እየፈፀሙት ካለው በደል አንዱ ማሳያ ነው። የሚከለክልን መመሪያ አውጥተው ሲያበቁ አይ ግቢ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ እያየን ነው በማለት ለማሾፍ ይሞክራሉ። ከመጅሊስ ጋር ሲያወሩ ከአሁን ቡሃላ አንከለክልም ይሉና ለጥበቆች ደግሞ አንገላቱ ብለው መመሪያ ያወርዳሉ።   ከዚህ በፊት እንደተናገርነው ኒቃብን ለመከልከል የወጣው ጨቋኝ መመሪያ እስኪሻሻል ድረስ ስለመብታችን ምንም አይነት ዋስትና የለንም። ኒቃብ መልበስ መብት ነው። አንዲት ተማሪ ኒቃብ ስለለበሰች ብቻ ከሌሎች ተማሪዎች ተለይታ በር ላይ ልትቆም ልትጠየቅ ልትንገላታ አይገባም። ይህ እስልምናን እና ሙስሊሞችን ከመናቅ ነው። ይህ ዜጎችን በሐይማኖት ለይቶ ማጥቃት ነው። በቃ ሊባል ይገባል። ዩኒቨርስቲውም ሊጠየቅ ይገባል። መጅሊስም ጉዳዩን የምር ወስዶ ዘላቂ መፍትሔ ሊያመጣ ይገባል። ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! ©: የአዲስ አበባ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓህ