1 064
Subscribers
No data24 hours
-77 days
+230 days
Posts Archive
+3
በ2018 በጀት ዓመት በቢሯችን የሚከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ:-
*** በቢሮው የተያዙ ፕሮጀክቶች
*** የከተማና የገጠር ስራ እድል ፈጠራ
*** ለዜጎች አጫጭርና መደበኛ ስልጠና እና
*** የአሰሪና ሰራተኛ ተግባራትን በቁርጠኝነት ለመፈፀም በዛሬው እለት ከአስተዳደሩ ም/ቤት ጋር ተፈራርመናል።
አቶ ሮቤል ጌታቸው
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
