en
Feedback
የዲጂታል ወንጌል ስርጭት።

የዲጂታል ወንጌል ስርጭት።

Open in Telegram

#ሪስቶሬሽን ማለት ማፍረስ ማለት አይደለም ፤ ይልቁን የፈረሰውን መገንባት፣ መልሶ ማቆም ማለት ነው። MEKETE DEBAY TADESSE

Show more
868
Subscribers
+124 hours
+67 days
+3030 days
Posts Archive
JESUS IS GOD REVELATION 1:7-8 SAYS THAT JESUS IS THE ALMIGHTY. BUT GENESIS 17:1 SAYS THAT THE ALMIGHTY IS GOD. ======================== JOHN 8:58 SAYS THAT JESUS IS THE "I AM" BUT EXODUS 3:14 SAYS THAT THE "I AM" IS GOD ======================== ACTS 3:14 SAYS THAT JESUS IS THE "HOLY ONE" BUT ISAIAH 43:15 SAYS THAT THE "HOLY ONE" IS GOD ======================== JOHN 8:24 SAYS THAT JESUS IS THE "I AM HE" BUT ISAIAH 43:10 SAYS THAT THE "I AM HE" IS GOD ======================== REVELATION 22:13 — SAYS THAT JESUS IS THE "FIRST AND THE LAST" BUT ISAIAH 44:6 SAYS THAT THE "FIRST AND THE LAST" IS GOD ======================== I CORINTHIANS 10:4 SAYS THAT JESUS IS "THE ROCK" PSALM 18:31 SAYS THAT "THE ROCK" IS GOD ======================== JOHN 5:21 SAYS THAT JESUS RAISES THE DEAD. BUT 1 SAM 2:6 SAYS THAT GOD RAISES THE DEAD ======================== JOHN 8:12 SAYS THAT JESUS IS THE LIGHT BUT ISAIAH 60:19-20 SAYS THAT GOD IS THE LIGHT. ======================== MATT 25:31-46 SAYS THAT JESUS IS THE JUDGE BUT IN JOEL 3:12 IT SAYS THAT GOD IS THE JUDGE ======================== COLOSSIANS 1:16 SAYS THAT JESUS IS THE CREATOR OF ANGELS: BUT PSALMS 148:5 SAYS THAT THE CREATOR OF ANGELS IS GOD ======================== HEB 1:6 SAYS THAT ANGLES WORSHIPED JESUS BUT IN PSALM 148:2 IT SAYS THAT ANGLES WORSHIP GOD ======================== II CORINTHIANS 11:2 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE HUSBAND" BUT JEREMIAH 31:32 SAYS THAT THE "ONE HUSBAND" IS GOD ======================== MATTHEW 23:8 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE MASTER" BUT MALACHI 1:6 SAYS THAT THE "ONE MASTER" IS GOD ======================== JOHN 10:16 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE SHEPHERD" BUT ISAIAH 40:11 SAYS THAT THE "ONE SHEPHERD" IS GOD ======================== ACTS 4:12 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE SAVIOR" BUT ISAIAH 45:21 SAYS THAT THE "ONE SAVIOR" IS GOD ======================== LUKE 1:68 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE REDEEMER" BUT ISAIAH 41:14 SAYS THAT THE "ONE REDEEMER" IS GOD ======================== REVELATION 19:16 SAYS THAT JESUS IS "LORD OF LORDS DEUTERONOMY 10:17 SAYS THAT THE "LORD OF LORDS" IS GOD ======================== PHILIPPIANS 2:10 SAYS THAT EVERY KNEE MUST BOW TO JESUS BUT ISAIAH 45:23 SAYS THAT EVERY KNEE MUST BOW TO GOD ======================== JOHN 1: 3-10 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE CREATOR" BUT GENESIS 1:1 SAYS THAT THE "ONE CREATOR" IS GOD ======================== JOHN 1:49 SAYS THAT JESUS IS "KING OF ISRAEL" BUT ISAIAH 44:6 SAYS THAT THE "KING OF ISRAEL" IS GOD ======================== PEACE OF CHRIST. Servant Mekete Debay https://t.me/VnXL9Hp

JESUS IS GOD REVELATION 1:7-8 SAYS THAT JESUS IS THE ALMIGHTY. BUT GENESIS 17:1 SAYS THAT THE ALMIGHTY IS GOD. ======================== JOHN 8:58 SAYS THAT JESUS IS THE "I AM" BUT EXODUS 3:14 SAYS THAT THE "I AM" IS GOD ======================== ACTS 3:14 SAYS THAT JESUS IS THE "HOLY ONE" BUT ISAIAH 43:15 SAYS THAT THE "HOLY ONE" IS GOD ======================== JOHN 8:24 SAYS THAT JESUS IS THE "I AM HE" BUT ISAIAH 43:10 SAYS THAT THE "I AM HE" IS GOD ======================== REVELATION 22:13 — SAYS THAT JESUS IS THE "FIRST AND THE LAST" BUT ISAIAH 44:6 SAYS THAT THE "FIRST AND THE LAST" IS GOD ======================== I CORINTHIANS 10:4 SAYS THAT JESUS IS "THE ROCK" PSALM 18:31 SAYS THAT "THE ROCK" IS GOD ======================== JOHN 5:21 SAYS THAT JESUS RAISES THE DEAD. BUT 1 SAM 2:6 SAYS THAT GOD RAISES THE DEAD ======================== JOHN 8:12 SAYS THAT JESUS IS THE LIGHT BUT ISAIAH 60:19-20 SAYS THAT GOD IS THE LIGHT. ======================== MATT 25:31-46 SAYS THAT JESUS IS THE JUDGE BUT IN JOEL 3:12 IT SAYS THAT GOD IS THE JUDGE ======================== COLOSSIANS 1:16 SAYS THAT JESUS IS THE CREATOR OF ANGELS: BUT PSALMS 148:5 SAYS THAT THE CREATOR OF ANGELS IS GOD ======================== HEB 1:6 SAYS THAT ANGLES WORSHIPED JESUS BUT IN PSALM 148:2 IT SAYS THAT ANGLES WORSHIP GOD ======================== II CORINTHIANS 11:2 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE HUSBAND" BUT JEREMIAH 31:32 SAYS THAT THE "ONE HUSBAND" IS GOD ======================== MATTHEW 23:8 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE MASTER" BUT MALACHI 1:6 SAYS THAT THE "ONE MASTER" IS GOD ======================== JOHN 10:16 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE SHEPHERD" BUT ISAIAH 40:11 SAYS THAT THE "ONE SHEPHERD" IS GOD ======================== ACTS 4:12 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE SAVIOR" BUT ISAIAH 45:21 SAYS THAT THE "ONE SAVIOR" IS GOD ======================== LUKE 1:68 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE REDEEMER" BUT ISAIAH 41:14 SAYS THAT THE "ONE REDEEMER" IS GOD ======================== REVELATION 19:16 SAYS THAT JESUS IS "LORD OF LORDS DEUTERONOMY 10:17 SAYS THAT THE "LORD OF LORDS" IS GOD ======================== PHILIPPIANS 2:10 SAYS THAT EVERY KNEE MUST BOW TO JESUS BUT ISAIAH 45:23 SAYS THAT EVERY KNEE MUST BOW TO GOD ======================== JOHN 1: 3-10 SAYS THAT JESUS IS THE "ONE CREATOR" BUT GENESIS 1:1 SAYS THAT THE "ONE CREATOR" IS GOD ======================== JOHN 1:49 SAYS THAT JESUS IS "KING OF ISRAEL" BUT ISAIAH 44:6 SAYS THAT THE "KING OF ISRAEL" IS GOD ======================== PEACE OF CHRIST. Servant Mekete Debay https://t.me/VnXL9Hp

“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” — ዮሐንስ 14፥6
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” — ዮሐንስ 14፥6

ቲቶ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤ ¹²-¹³ ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤

በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ እቅድሰላም እንዴት  ናችሁ? ውድ ክርስቲያን ወንድሞች እና እህቶች በመጀመሪያ የምናየው   በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ እቅድ ከማያታችን  በፊት  ስለ ኢትዮጵያ ክርስትና ማይት  ያስፈልጋል:-  ኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ቀዳሚ ሃግር ናት ይሄን ከመጽሐፍ ቅዱስ “ተነሥቶም ሄደ። እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር፤”   — ሐዋርያት 8፥27 ከዚህ በመንሳት ኢትዮጵያ ክርስትናን በመጀመሪያ ክፍለ ዘመን (first century)  እንደተቀበለች ማይት ይቻላል ። እንደ ዛሬው በዚሀ መከፋፈል ከመምጣቱ በፊት  በኢትዮጵያ ክርስትና ዋነኛው ሃይማኖት ነበር በእርግጥም ዛሬ ዋነኛው ሃይማኖት ነው።  የክርስትና እምነት በብዙ መከራ ውሰጥ አልፏል ዛሬ በብዙ መከራ ውስጥ ነው  ግን በጭራሽ መጥፋት አልተቻለም ምክንያቱም አለቤቱ ክርስቶስ ስለ ሆነ። አሁን ደግሞም በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ የእረጅም ጊዜ እቅድ   2018 እስከ 2050 ድረስ ያለው  ማለትም የ30 አመት እቅድ ማለት ነው ። 1)አንደኛው ክርስቲያኖች መጥፋት 2)ሁለተኛው  ክርስቲያኖች መጥፋት 3) ሦስተኛው ክርስቲያኖች መጥፋት 1,2,3 አንድ  እቅድ ብቻ ነው  እሱም ክርስቲያኖች ከኢትዮጵያ ማጥፋት እና መጥፋት ብቻ ነው ። በኢትዮጵያ ክርስትና ወይም በአለም ክርስትና የአስተምህሮ ልዮነት አለ ግን ይሄንን በማወቅ  ግደል  አጥፊ ከሚል እምነት ግን በአንድነት  እራስን መከላከል ያስፈልጋል  ።ኦርቶዶክስ ፣ጴንጤ  ፣ካቶሊክ እና ሌሎችም  ግደል አጥፋቸው  ከሚል አቋም በጋራ መከላከል አስፈላጊ ነው ። በተጨማሪ ቤተክርስቲያንን  በእውነተኛ ወንጌል መጠበቅ ትልቁ የትውልድ ሚና ነው   ። የክርስትናን መቼም መጥፋት አይቻልም  ምክንያቱም  የክርስቶስ  ናት    ወንድሞች ኦርቶዶክሳውያን  እና የወንጌላውያን እንዲሁም ካቶሊካዊያን   የክርስትናን አስተምህሮ መለስ  ብሎ ማየት ያስፈልጋል ። አንድ መሆን ባንችልም  በህልውና ግዳይ ለይ አንድ መሆን አለበን ። ሮሜ 12 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁷ ለማንም ስለ ክፉ ፈንታ ክፉን አትመልሱ፤ በሰው ሁሉ ፊት መልካም የሆነውን አስቡ። ¹⁸ ቢቻላችሁስ በእናንተ በኩል ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ።

በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ እቅድ ሰላም እንዴት  ናችሁ ውድ ክርስቲያን ወንድሞች እና እህቶች በመጀመሪያ የምናየው   በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ እቅድ ከማያታችን  በፊት  ስለ ኢትዮጵያ ክርስትና ማይት  ያስፈልጋል:-  ኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ቀዳሚ ሃግር ናት ይሄን ከመጽሐፍ ቅዱስ “ተነሥቶም ሄደ። እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር፤”   — ሐዋርያት 8፥27 ከዚህ በመንሳት ኢትዮጵያ ክርስትናን በመጀመሪያ ክፍለ ዘመን (first century)  እንደተቀበለች ማይት ይቻላል ። እንደ ዛሬው በዚሀ መከፋፈል ከመምጣቱ በፊት  በኢትዮጵያ ክርስትና ዋነኛው ሃይማኖት ነበር በእርግጥም ዛሬ ዋነኛው ሃይማኖት ነው።  የክርስትና እምነት በብዙ መከራ ውሰጥ አልፏል ዛሬ በብዙ መከራ ውስጥ ነው  ግን በጭራሽ መጥፋት አልተቻለም ምክንያቱም አለቤቱ ክርስቶስ ስለ ሆነ። አሁን ደግሞም በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ የወጣ የእረጅም ጊዜ እቅድ   2018 እስከ 2050 ድረስ ያለው  ማለትም የ30 አመት እቅድ ማለት ነው ። 1)አንደኛው ክርስቲያኖች መጥፋት 2)ሁለተኛው  ክርስቲያኖች መጥፋት 3) ሦስተኛው ክርስቲያኖች መጥፋት 1,2,3 አንድ  እቅድ ብቻ ነው  እሱም ክርስቲያኖች ከኢትዮጵያ ማጥፋት እና መጥፋት ብቻ ነው ። በኢትዮጵያ ክርስትና ወይም በአለም ክርስትና የአስተምህሮ ልዮነት አለ ግን ይሄንን በማወቅ  ግደል  አጥፊ ከሚል እምነት ግን በአንድነት  እራስን መከላከል ያስፈልጋል  ።ኦርቶዶክስ ፣ጴንጤ  ፣ካቶሊክ እና ሌሎችም  ግደል አጥፋቸው  ከሚል አቋም በጋራ መከላከል አስፈላጊ ነው ። በተጨማሪ ቤተክርስቲያንን  በእውነተኛ ወንጌል መጠበቅ ትልቁ የትውልድ ሚና ነው   ። የክርስትናን መቼም መጥፋት አይቻልም  ምክንያቱም  የክርስቶስ  ናት    ወንድሞች ኦርቶዶክሳውያን  እና የወንጌላውያን እንዲሁም ካቶሊካዊያን   የክርስትናን አስተምህሮ መለስ  ብሎ ማየት ያስፈልጋል ። አንድ መሆን ባንችልም  በህልውና ግዳይ ለይ አንድ መሆን አለበን ።

ኤፌሶን 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥ ² ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ። ³ ለቅዱሳን እንደሚገባ ግን ዝሙትና ርኵሰት ሁሉ ወይም መመኘት በእናንተ ዘንድ ከቶ አይሰማ፤ ⁴ የሚያሳፍር ነገርም የስንፍና ንግግርም ወይም ዋዛ የማይገቡ ናቸውና አይሁኑ፥ ይልቁን ምስጋና እንጂ። ⁵ ይህን እወቁ፤ አመንዝራም ቢሆን ወይም ርኵስ ወይም የሚመኝ እርሱም ጣዖትን የሚያመልክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር መንግሥት ርስት የለውም። ⁶ ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ። ⁷ እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤ ⁸ ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤ ⁹-¹⁰ የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ ¹¹ ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ ¹² እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ¹³ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና። ¹⁴ ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል። ¹⁵ እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ¹⁶ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ። ¹⁷ ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ። ¹⁸ መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤ ¹⁹ በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤ ²⁰ ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ። ²¹ ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ።

ኤፌሶን 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ የሚያሳፍር ነገርም የስንፍና ንግግርም ወይም ዋዛ የማይገቡ ናቸውና አይሁኑ፥ ይልቁን ምስጋና እንጂ። ⁵ ይህን እወቁ፤ አመንዝራም ቢሆን ወይም ርኵስ ወይም የሚመኝ እርሱም ጣዖትን የሚያመልክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር መንግሥት ርስት የለውም። ⁶ ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ። ⁷ እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤ ⁸ ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤ ⁹-¹⁰ የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ ¹¹ ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ ¹² እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ¹³ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና። ¹⁴ ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል። ¹⁵ እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ¹⁶ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ። ¹⁷ ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ። ¹⁸ መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤ ¹⁹ በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤ ²⁰ ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ። ²¹ ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ።

መንገድ ለይ ፣ስራ ቦታ ፣ታክሲ ለይ ሁሌም ወንጌልን መስክሩ።
Anonymous voting

ስለ አገልግሎት ለእኔ ጸሎት አድርጉልኝ
Anonymous voting

🙊🙊-ውሏቹን ቀይሩ-🙊🙊 🐝ንብ🪰ዝንአንድ ቀን አየር ላይ ሲበሩ ይገናኙና ሞቅ ያለ የወሬ ጫወታ ይይዛሉ😀 ጫወታቸውም በቀን ውሏቸው ላይ የተመሰረተ ነበርና ዝንብ ከየት ነው የምትመጪው ብላ ንብን ትጠይቃታለች፤ ንብም ያው ከየት ይሆናል ቆንጆ ቆንጆ አበቦች ላይ ቀሰማ ስራ ላይ ነበርኩ ከዛነው እየመጣሁ ያለሁት ትላታለች፤ ንብም በተራዋ አንቺሽ ከየት ነው የምትመጪው ትላታለች፤ ዝንብም የዋለችበትን ቦታ በእፍረት ላለመናገር እያቅማማች፤ አይ ንብ የኔ ውሎ እኮ አይነገርም ያው ቆሻሻ የበዛበት ስፍራ ስንከራተት ውዬ ከዛ ነው እየመጣሁ ያለሁት ስትል ትመልስላታለች፤ 🪰ዝንብ..…....... ንብን አንዴ ካገኘዋት አይቀር ለምን አንድ ጥያቄ አልጠይቃትም ትልና ቀጠል አድርጋ ቆይ እናንተ ንቦች ከኛ ብዙም የመልክ ልዩነት የላቹም ነገር ግን በሰዎች ፊት ሰፊ የሆነ የክብር ልዩነት አለ ለምን ይህ ልዩነት ተፈጠረ ? 🐝ንብ.......... ምን አይነት ልዩነት 🪰ዝንብ............ ምን ጥያቄ አለው ግልፅ እኮ ነው እናንተ ንቦች በሰዎች ዘንድ ከፍተኛ ክብር ይሰጣቿል፤ የሚደረግላቹም እንክብካቤ እኛን ዝንቦችን በቅናት ሊጨርሰን ነው፤ ምን ይሄ ብቻ ሰዎች እናንተን ፍለጋ ላይ ታች ሲሉ ነው የምናያቸው፤እኛን ደግሞ በተቃራኒው ያሳድዱናል፤ በእነርሱ በሆነ እቃ ላይም እንድናርፍ አይፈቅዱልንም እረ እንደውም ከምድረ ግፅ ብንጠፋላቸው ደስ ይላቸዋል፤  እና ይሄ ሁሉ ልዩነት ለምን በመካከላችን ተፈጠረ ? መልሺልኝ እንቲ 🐝ንብ....... የት ነው የምትውዪው 🪰ዝንብ......... ቅድም ነገርኩሽ እኮ ቆሻሻ መጣያ ሰፈር ነው የኛ መዋያ 🐝ንብ.........   አየሽ ዝንብ ልዩነታችን መልካችን ሳይሆን ውሏችን ነው፤ እንቺ ሰዎች በሚጠየፉበት ስፍራ መዋል ያስደስትሻል፤ እኛ ንቦች ደግሞ ከዚህ ተቃራኒው ውሏችን ውብና ማራኪ ስፍራ ነው ስለዚህ እንደኔ መከበር የምትፈልጊ ከሆነ ውሎሽን አስተካኪዪ አለቻት ይባላል መለእክቱ ግልጽ ነው፤ እግዚአብሔር በማይወደውና እናንተን በማይመጥን ስፍራ መዋል አቁሙ፤ ውሏቹን ቀይሩ። https://t.me/VnXL9Hp https://t.me/VnXL9Hp

“........... በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን፤ ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል።”
Anonymous voting

“እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ ---------- ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ፤ ጸሎታችሁ እንዳይከለከል አብረው ደግሞ የሕይወትን ጸጋ እንደሚወርሱ አድርጋችሁ አክብሩአቸው።”
Anonymous voting

የጋብቻ ቃል ኪዳን ክፍል ሁለት .....(2) የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አምሳል ነው የተፈጠረው ። ክርስቶስን በመምሰል ፍፁም ክርስቲያናዊ ሕይወቱ ሊጠናክር ይገባዋል ። አንዳንደ እውቀት የጎደላቸው የእራሳቸውን የሥጋ ፍላጎት እና የእግዚአብሔር ትዕዛዝ አጣምረው ለማራመድ ሲሞክሩ ይስተዋላል ። የዓለምን እና የእግዚአብሔር ፈቃድ በአንድ ለይ አዛምዶ ለማስኬድ መሞከር እግዚአብሔርን የሚይስቆጣው ነው ። እግዚአብሔር እኛ ከጥፋታችን ተመልሰን በትክክለኛው መንገድ እንድንጓዝ እና ከአመንዝሮችም ጋር ህብረት እንዳይኖረን በቃሉ ያስጠነቅቀናል ። “አመንዝሮች ሆይ፥ ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል።” — ያዕቆብ 4፥4 በጋብቻ የምንወሰን ሰዎች ደግሞ የጋብቻን ክቡርነት አውቀን ፣ እግዚአብሔርን በሙሉ ልባችን በሙሉ ኃይላችን እና በሙሉ ነፍሳችን ልንወደውና ለትዳራችን የገባነውን የፍቅር ቃል ኪዳን ልናከብር ይገባል ። ቃል ኪዳን ማለት የመንፈስን እና የሀሳብን እንዲሁም የሥጋ ውህደት ያጠቃልላል ።ባልና እና ሚስት መጀመሪያ በግብረ ሥጋ ግንኘነት ከመዋሃዳቸው እና ጋብቻም ከመፈፀማቸው አስቀድሞ የሃሳብ ውህደት ከሌላቸው ወደ ሚቀጥለው የፍቅር ደርጃ መሸጋገር አይችሉም ። ይህንን አስመልክቶ ነቢዩ አሞጽ በውኑ ሁለት ሰዎች ሳይሰማሙ በአንድነት መጓዝ ይቻላቸዋልን?በማለት ያስረዳል ።አሞጽ 3 ³ በውኑ ሁለት ሰዎች ሳይስማሙ በአንድነት ይሄዳሉን? ⁴ ወይስ አንበሳ የሚነጥቀው ነገር ሳያገኝ በጫካ ውስጥ ያገሣልን? ወይስ የአንበሳ ደቦል አንዳች ሳይዝ በመደቡ ሆኖ ይጮኻልን? ባለትዳሮች ወይም ተጋቢዎች ይህንን ደረጃ ዘለው የግብረ ሥጋ ግንኘነት ቢያደርጉ የተሟላ ደስታ ላያገኙ አይችሉም ። ጋብቻን ጋብቻ ከሚያደርጉ ጉዳዮች መካከል አንደኛው እና ዋንኛው ውህደት ነው ውህደት የሌለበት ጋብቻ ፍቅር ሊኖርበት አይችልም ።ሚስት በባሏ ላይ የምትጠላበትን ባህርይ በውህደት ማስወገድን ይጠይቃል ።የጋብቻ ሕይወት የእግዚአብሔር በረከት ከምናገኝባቸው ጥሩ ሥራዎች አንዱ ነው ። አዳም እና ሔዋን ጋብቻን ከፈጸሙ በኃላ እግዚአብሔር ባረካቸው ።መልካም የትዳር ጓደኛም በእርሱ በረከት ስለሆነ ፡፡የቅድስና ሕይወት ሥራ ነው ። ጋብቻ እንዴት የቅድስና የሕይወት መርሀ ሊሆን ይቻላል ?? ይቀጥላል .......... ክፍል ሦሥት (3) ይቀጥላል ✍አገልጋይ መከተ ደባይ https://t.me/Nn4F7fF

ጋብቻ ክፍል አንድ .......(1) ጋብቻ ለሰው ልጆች አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች /መሠረታዊ ፍላጎቶች አንድኛው እና ዋነኛው ሲሆን ትዳር መመስረት ያለበት ደግሞ በእግዚአብሔር ፈቃድ ፣ በጓደኛሞች ግንኘነት እና መግባባት መሆን እንደሚገባው ምሁራን ይመክራሉ ። እግዚአብሔር አምላክ ሰውን ከፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ በአምላክነቱ የወቁትን አዳም እና ሄዋንን በጋብቻ እንደ ባረካቸው መጸሐፍ ቅዱስ ይነገራል። በሕይወት ውስጥ በሁለተኛነት ደረጃ የምናደርገው ከፍተኛ ውሳኔ ማንን እንደምናገባ የምንወስነው ነው። ክርስቲያን ስለ ፍቺ ለማሰብ አይችልም፤ ስለዚህ ለማግባት ከምንወስነው ተቃራኒ ፆታ ጋር የምናደርገው ቃል ኪዳን የዕድሜ ልክ ነው። በመሆኑም ስለ ትዳር ጓደኛችን ለመወሰን ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ አለብን። ሆኖም ግን የተቀረው ዓለምና እንዲሁም ብዙ ክርስቲያኖች የትዳር ጓደኛን ለመምረጥ ጥሩ መሠረት የሌላቸው መሆኑ የሚያሳዝን ነገር ነው። ለምርጫቸው ብዙ ጊዜ ሦስት መመዘኛዎችን ይጠቀማሉ፡፡ 1. በሰዎች አመለካከት መልከ መልካም ነውን (ናትን)? 2. ሀብትና እውቀት አለውን (አላትን)? 3. እርሱ ወይም እርሷ ከትክክለኛ ቤተሰብ የተገኙ ናቸውን? ወላጆቻቸው ወንጌላውያን ወይም የታወቁ ናቸውን? ወይስ ባሪያዎች፥ ወይም ሸክላ ሠሪዎችና ብረት ቀጥቃጮች ናቸው? መጽሐፈ ምሳሌ ስለ ትዳር ጓደኛ አመራረጥ ፍንጭ ይሰጠናል። ግልጽ የሆነውን ማብራሪያ የምናገኘው በምዕራፍ 31 ከተጠቀሰችው መልካም ሴት ነው። በእነዚህ ቍጥሮች በደም ግባትና በውበት ላይ ተመሥርተን እንዳንመርጥ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶናል (ምሳሌ 31:30)፡፡ በመሠረቱ አንዲትን ሴት መልካም ሚስት የሚያደርጓትን ነገሮች ብዙ ጊዜ ወንዶች የማይቀበሉኣቸው ናቸው። እነዚህ ቍጥሮች ለአንዲት ሴት ትልቅ ክብርና ሞገስ እንዲሁም በኅብረተሰቡ መካከል ከሁሉ የላቀ ስፍራ ስላሚያስገኝላት ባሕርያት ይናገራሉ። በምሳሌ 31 ስለ መልካም ሚስት የተጠቀሱ የሚከተሉትን ነገሮች ተመልከት፡- 1. መልካም ባሕርይና ከበሬታ ያላት ናት (ምሳሌ 31፡10፡ 25)። 2. በምታደርገው ነገር ሁሉ እምነት የሚጣልባት ስለሆነች የባልዋ ልብ ይታመንባታል (ምሳሌ 31፡11)። 3. ለባልዋና ለልጆችዋ የሚያስፈልጋቸውን ነገሮች ለማቅረብ ትጉ ናት። 4. ጐበዝና ጠንካራ ስለሆነች በራስ አነሣሽነት ወደ ገበያ በመሄድ ትገዛለች ትሸጣለች። በባሏ ሥር ብቻ የምትተዳደር ባሪያ አይደለችም። ይልቁንም ቤተሰቧን ትንከባከባለች (ምሳሌ 31፡27)። 5. ፈሪሀ-እግዚአብሔር የሞላባት፥ ጥበብ ያላትና ለሌሎች እውነተኛ ጥበብ የምታስተምር ናት። 6. እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ናት። 7. በባሏ የተመሰገነች ናት። በዚህ ዘመን ብዙ ሴቶች አይከበሩም፤ በባሎቻቸው ቍጥጥር ሥር ናቸው። በሥራ ቦታ፣ በቤትና በትምህርት ቤት በራሳቸው አነሣሽነት እንዲንቀሳቀሱ አይፈቀድላቸውም። በመጽሐፈ ምሳሌ ከተጠቀሰችው መልካም ሴት ሥዕላዊ ሁኔታ በጣም ለየት ያለ ነው። በመጽሐፈ ምሳሌ የተጠቀሰችው ሴት ፈሪሀ- እግዚአብሔር የሞላበት ባሕርይና ከፍተኛ የአእምሮ እውቀት ያላት፥ በሥራዋ ንግድን ለማካሄድ የምትችል፥ የቤተሰቧንና የሌሎችን ፍላጎት ለማሟላት በትጋት የምትሰራ ናት፡፡ እንዲያውም ለሌሎች ጥበብን የምታስተምር ሴት ናት (ምሳሌ 31፡10፤ 8፡11)። በሕይወትህ ዘመን ሁሉ በእጅጉ የምታስደስትህ የትዳር ጓደኛ ትፈልጋለህን? እንግዲያውስ እንዲህ ዓይነቷን ሴት ፈልግ። ሴቷ ደግሞ እንዲህ ዓይነቱን ወንድ ትፈልግ። መልካም የትዳር ጓደኛ፡ ውበት፥ ሀብት፥ ወይም ከመልካም ቤተሰብ የመገኘትን መመዘኛ ማሟላት እንዳለበት በሚናገረው የዓለማዊ ጥበብ ወጥመድ ተሰናክላችሁ እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ። የውይይት ጥያቄ፥ በቤተ ክርስቲያንህ ለሚገኙ ወጣቶች ጥሩ የትዳር ጓደኛን ስለ መምረጥ እንዴት ታስተምራቸዋለህ? አገልጋይ መከተ ደባይ ክፍል ሁለት .......(2) ይቀጥላል https://t.me/Nn4F7fF