fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 352 مشترک است و جایگاه 2 644 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 352 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -124 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.19% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 625 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 702 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 352
مشترکین
+124 ساعت
-327 روز
-12430 روز
آرشیو پست ها
photo content

ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!
ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!

በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለ
በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለቅቂያለሁ ! የማሰብም ሆነ የመናገር ተፈጥሯዊ ነፃነቴ ያለበትን መንገድ መርጫለሁ !!! ፈጣሪ ከሆነውና ከሚሆነው መከራ ይሰውረን !! ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም.

ታደለ ገመቹ በአቡሽ ዘለቀ የሚቀናበት ቀን ከፊታችን አለ

photo content

photo content

photo content

የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!
+1
የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!

የፓስተር ዮናታን መንፈሳዊ ተግባራት

photo content

photo content

photo content

የደራርቱ እና የደረጀ ነገር☝️

እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢ
እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢውን ፓርቲ ሕልውና እንደሚገዳደር ሲገባት "አስታራቂ" በሚል ሥም "ዙፋን ጠባቂ" ሆና ተከስታለች። ቅዱስ ሲኖዶሱም ከማስታረቅ በፊት የተወገዘውን ቡድን ቆብ ማስወለቅ እና መላውን ምዕመን ይቅርታ መጠየቅ ይቅደም በሚል ቃል ሸኝቷታል።

photo content

"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር
"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር።

ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂
ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂