uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 352 підписників, посідаючи 2 644 місце в категорії Блоги та 2 351 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 352 підписників.

За останніми даними від 23 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -124, а за останні 24 години на 1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 39.19%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.86% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 625 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 702 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 24 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 352
Підписники
+124 години
-327 днів
-12430 день
Архів дописів
photo content

ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!
ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!

በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለ
በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለቅቂያለሁ ! የማሰብም ሆነ የመናገር ተፈጥሯዊ ነፃነቴ ያለበትን መንገድ መርጫለሁ !!! ፈጣሪ ከሆነውና ከሚሆነው መከራ ይሰውረን !! ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም.

ታደለ ገመቹ በአቡሽ ዘለቀ የሚቀናበት ቀን ከፊታችን አለ

photo content

photo content

photo content

የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!
+1
የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!

የፓስተር ዮናታን መንፈሳዊ ተግባራት

photo content

photo content

photo content

የደራርቱ እና የደረጀ ነገር☝️

እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢ
እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢውን ፓርቲ ሕልውና እንደሚገዳደር ሲገባት "አስታራቂ" በሚል ሥም "ዙፋን ጠባቂ" ሆና ተከስታለች። ቅዱስ ሲኖዶሱም ከማስታረቅ በፊት የተወገዘውን ቡድን ቆብ ማስወለቅ እና መላውን ምዕመን ይቅርታ መጠየቅ ይቅደም በሚል ቃል ሸኝቷታል።

photo content

"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር
"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር።

ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂
ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂

Assaye Derbie - Статистика та аналітика Telegram каналу @asayede