en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 352 subscribers, ranking 2 644 in the Blogs category and 2 351 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 352 subscribers.

According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 39.19%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.86% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 625 views. Within the first day, a publication typically gains 1 702 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 352
Subscribers
+124 hours
-327 days
-12430 days
Posts Archive
መራር ሐቅ

የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!
የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!

photo content

የገዢው ፓርቲ ቀጣይ ተግባር ከምኒልክ አልባ ባነር ወደ ዓድዋ አልባ ካሌንደር‼️ አሳዬ ደርቤ አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ ከማስወገድ በፊት ቀስ በቀስ ማለማመድ አስፈላጊ መሆኑን የተረዳው እኩይ ሥርዓት ዋነኛ እቅዱ ዓድዋን ከካሌንደር ላይ ማስወገድ እንጂ የዓድዋን መገለጫዎች ቀይሮ በዓሉን ወደ እራሱ መውሰድ አይደለም። ከምኒልክና ጣይቱ ፎቶ የጸዳ የአድዋ ባነር የማሳተም ዘመቻው አድዋ አልባ ካሌንደር አሳትሞ ተግባራዊ ሳያደርግ የሚቆም አይደለም። በመሆኑም የአምናው ክልከላ "ያለ ባንድራ ዓድዋን አክብሩ" የሚል ነበረ። የዘንድሮው ደግሞ ያለባንድራ ብቻ ሳይሆን ያለ ምኒልክ እና ያለ ጣይቱ አክብሩት" የሚል ሆኗል። ከዚህም በመነሳት በባለፈው ወደ ቤተክርስቲያን የሚወስዱ መንገዶችን ዘግቶ "ቤታችሁ ሆናችሁ አስቀድሱ" ሲል የተሰማው አካል በቀጣይ ዓመት "በአደባባይ ሲከበር የነበረው የዓድዋ በዓል በቤት ውስጥ ተከብሮ እንዲውል ተወሰነ" ከሚል መግለጫ ጋር የአዲስ አበባን መንገዶች ዘጋግቶ የአድዋ ድል ከሚከበርበት አደባባይ ላይ የጄኔራል አሪሞንዲን እና ዳቦርሚዳን የሙት ዓመት ሲዘክር መታየቱ አይቀርም።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁንም ድረስ የወሕኒ-ቤት በራፍ እንደተዘጋበት ነው። እናም እንላለን.... ሌሎችን ለትግል ከመጥራት በፊት ያሠራችሁትን ታጋይ መፍታት ይቀድማልና ዘመነ ካሴን ፍቱት።

photo content

"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በ
"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በበረራው ፍጻሜ ላይ "ከአሳዶጆችህ አምልጠህ አሜሪካ ገብተኻል" ብትለው እንኳን አንተ "ቦሌ" ከመድረስህ በፊት "ቡሬ" ገብቶ ድል ለዲሞክራሲ እያለ ሲታገል እንደምታገኘው ጥርጥር የለውም። እስክንድር ነጋ እንደ ወንጀለኛ ሊያመልጥ ቀርቶ አሁን ከመሼ "በመታወቂያ ዋስ እንፍታህ" የሚል ጥያቄ የቀረበለት ቢሆንም "አብረውኝ የታሰሩት ካልተፈቱ አልወጣም" ብሎ የጓዶቹን ክፍል መጋራትን መርጧል። ክብር ለታላቁ እስክንድር Share

photo content

በአድዋ አከባበር ዙሪያ መከላከያን እና ሕዝብን ለማቃቃር የሚደረገው ሥርዓታዊ ሤራ መቆም ይኖርበታል።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ በዚህ ሊንክ Live የምንገባ ይሆናል

ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብ
ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብትችሉ በዚህ ታምረኛ ምሥል ልትሳቀቁ ቀርቶ እስክንድርን የማድነቅና እራሳችሁን የመናቅ ስሜት ይሰማችሁ ነበር።

እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።
እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።