uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 352 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 644-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 351-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 352 obunachiga ega bo‘ldi.

23 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -124 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 39.19% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.86% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 625 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 702 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 24 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 352
Obunachilar
+124 soatlar
-327 kunlar
-12430 kunlar
Postlar arxiv
መራር ሐቅ

የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!
የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!

photo content

የገዢው ፓርቲ ቀጣይ ተግባር ከምኒልክ አልባ ባነር ወደ ዓድዋ አልባ ካሌንደር‼️ አሳዬ ደርቤ አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ ከማስወገድ በፊት ቀስ በቀስ ማለማመድ አስፈላጊ መሆኑን የተረዳው እኩይ ሥርዓት ዋነኛ እቅዱ ዓድዋን ከካሌንደር ላይ ማስወገድ እንጂ የዓድዋን መገለጫዎች ቀይሮ በዓሉን ወደ እራሱ መውሰድ አይደለም። ከምኒልክና ጣይቱ ፎቶ የጸዳ የአድዋ ባነር የማሳተም ዘመቻው አድዋ አልባ ካሌንደር አሳትሞ ተግባራዊ ሳያደርግ የሚቆም አይደለም። በመሆኑም የአምናው ክልከላ "ያለ ባንድራ ዓድዋን አክብሩ" የሚል ነበረ። የዘንድሮው ደግሞ ያለባንድራ ብቻ ሳይሆን ያለ ምኒልክ እና ያለ ጣይቱ አክብሩት" የሚል ሆኗል። ከዚህም በመነሳት በባለፈው ወደ ቤተክርስቲያን የሚወስዱ መንገዶችን ዘግቶ "ቤታችሁ ሆናችሁ አስቀድሱ" ሲል የተሰማው አካል በቀጣይ ዓመት "በአደባባይ ሲከበር የነበረው የዓድዋ በዓል በቤት ውስጥ ተከብሮ እንዲውል ተወሰነ" ከሚል መግለጫ ጋር የአዲስ አበባን መንገዶች ዘጋግቶ የአድዋ ድል ከሚከበርበት አደባባይ ላይ የጄኔራል አሪሞንዲን እና ዳቦርሚዳን የሙት ዓመት ሲዘክር መታየቱ አይቀርም።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁንም ድረስ የወሕኒ-ቤት በራፍ እንደተዘጋበት ነው። እናም እንላለን.... ሌሎችን ለትግል ከመጥራት በፊት ያሠራችሁትን ታጋይ መፍታት ይቀድማልና ዘመነ ካሴን ፍቱት።

photo content

"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በ
"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በበረራው ፍጻሜ ላይ "ከአሳዶጆችህ አምልጠህ አሜሪካ ገብተኻል" ብትለው እንኳን አንተ "ቦሌ" ከመድረስህ በፊት "ቡሬ" ገብቶ ድል ለዲሞክራሲ እያለ ሲታገል እንደምታገኘው ጥርጥር የለውም። እስክንድር ነጋ እንደ ወንጀለኛ ሊያመልጥ ቀርቶ አሁን ከመሼ "በመታወቂያ ዋስ እንፍታህ" የሚል ጥያቄ የቀረበለት ቢሆንም "አብረውኝ የታሰሩት ካልተፈቱ አልወጣም" ብሎ የጓዶቹን ክፍል መጋራትን መርጧል። ክብር ለታላቁ እስክንድር Share

photo content

በአድዋ አከባበር ዙሪያ መከላከያን እና ሕዝብን ለማቃቃር የሚደረገው ሥርዓታዊ ሤራ መቆም ይኖርበታል።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ በዚህ ሊንክ Live የምንገባ ይሆናል

ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብ
ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብትችሉ በዚህ ታምረኛ ምሥል ልትሳቀቁ ቀርቶ እስክንድርን የማድነቅና እራሳችሁን የመናቅ ስሜት ይሰማችሁ ነበር።

እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።
እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።