fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 352 مشترک است و جایگاه 2 644 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 352 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -124 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.19% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 625 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 702 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 352
مشترکین
+124 ساعت
-327 روز
-12430 روز
آرشیو پست ها
መራር ሐቅ

የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!
የዘንድሮው የዓድዋ በዓል በሕዝብ ልብ ውስጥ የፈጠረው ስሜት በፎቶ ሲገለጽ... ልትሰብሩት ስትሞክሩ ልቡ በቁጣ የሚንተከተክ እንቢተኛ ትውልድ እየፈጠራችሁ ነው!!

photo content

የገዢው ፓርቲ ቀጣይ ተግባር ከምኒልክ አልባ ባነር ወደ ዓድዋ አልባ ካሌንደር‼️ አሳዬ ደርቤ አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ ከማስወገድ በፊት ቀስ በቀስ ማለማመድ አስፈላጊ መሆኑን የተረዳው እኩይ ሥርዓት ዋነኛ እቅዱ ዓድዋን ከካሌንደር ላይ ማስወገድ እንጂ የዓድዋን መገለጫዎች ቀይሮ በዓሉን ወደ እራሱ መውሰድ አይደለም። ከምኒልክና ጣይቱ ፎቶ የጸዳ የአድዋ ባነር የማሳተም ዘመቻው አድዋ አልባ ካሌንደር አሳትሞ ተግባራዊ ሳያደርግ የሚቆም አይደለም። በመሆኑም የአምናው ክልከላ "ያለ ባንድራ ዓድዋን አክብሩ" የሚል ነበረ። የዘንድሮው ደግሞ ያለባንድራ ብቻ ሳይሆን ያለ ምኒልክ እና ያለ ጣይቱ አክብሩት" የሚል ሆኗል። ከዚህም በመነሳት በባለፈው ወደ ቤተክርስቲያን የሚወስዱ መንገዶችን ዘግቶ "ቤታችሁ ሆናችሁ አስቀድሱ" ሲል የተሰማው አካል በቀጣይ ዓመት "በአደባባይ ሲከበር የነበረው የዓድዋ በዓል በቤት ውስጥ ተከብሮ እንዲውል ተወሰነ" ከሚል መግለጫ ጋር የአዲስ አበባን መንገዶች ዘጋግቶ የአድዋ ድል ከሚከበርበት አደባባይ ላይ የጄኔራል አሪሞንዲን እና ዳቦርሚዳን የሙት ዓመት ሲዘክር መታየቱ አይቀርም።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጌታቸው ረዳ ጋር ሲጨባበጥ፣ ሽመልስ አብዲሳ ከጃልመሮ ጋር ለውይይት ሲቀመጥ ለአማራ ሕዝብ በማሰብ ወንጀል ተጠርጥሮ በአማራ ብልጽግና አመራሮች ትዕዛዝ የታሠረው ወንድማችን ግን አሁንም ድረስ የወሕኒ-ቤት በራፍ እንደተዘጋበት ነው። እናም እንላለን.... ሌሎችን ለትግል ከመጥራት በፊት ያሠራችሁትን ታጋይ መፍታት ይቀድማልና ዘመነ ካሴን ፍቱት።

photo content

"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በ
"የደጀን ወጣት እስክንድርን ማስመለጥ ነበረበት" የሚሉ ሰዎች የእስክንድርን ስነ ልቦና እና ንጽሕና ዝቅ ማድረግ የሚሹ ናቸው። ማለትም.. ታላቁ እስክንድርን አፍነህ ወደ አውሮፕላን ካስገባህ በኋላ በበረራው ፍጻሜ ላይ "ከአሳዶጆችህ አምልጠህ አሜሪካ ገብተኻል" ብትለው እንኳን አንተ "ቦሌ" ከመድረስህ በፊት "ቡሬ" ገብቶ ድል ለዲሞክራሲ እያለ ሲታገል እንደምታገኘው ጥርጥር የለውም። እስክንድር ነጋ እንደ ወንጀለኛ ሊያመልጥ ቀርቶ አሁን ከመሼ "በመታወቂያ ዋስ እንፍታህ" የሚል ጥያቄ የቀረበለት ቢሆንም "አብረውኝ የታሰሩት ካልተፈቱ አልወጣም" ብሎ የጓዶቹን ክፍል መጋራትን መርጧል። ክብር ለታላቁ እስክንድር Share

photo content

በአድዋ አከባበር ዙሪያ መከላከያን እና ሕዝብን ለማቃቃር የሚደረገው ሥርዓታዊ ሤራ መቆም ይኖርበታል።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ በዚህ ሊንክ Live የምንገባ ይሆናል

ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብ
ይህ ፎቶ የእስክንድርን ጠንካራ መንፈስ፣ ጠኋራ ነፍስ እና ግዙፍ ልብ ከማሳየት ባለፈ ለእራሴ የምሰጠውን ግምት እንዳሳጣኝ ልደብቃችሁ አልሻም። እናንተም ብትሆኑ ከካልሱ አልፋችሁ በጥልቀት መመልከት ብትችሉ በዚህ ታምረኛ ምሥል ልትሳቀቁ ቀርቶ እስክንድርን የማድነቅና እራሳችሁን የመናቅ ስሜት ይሰማችሁ ነበር።

እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።
እራሱን አሳልፎ የሰጠነን ታላቅ ሰው ብአዴን የተባለ አሳማ ለሌሎች አሳልፎ ሰጥቶታል።