en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 351 subscribers, ranking 2 646 in the Blogs category and 2 354 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 351 subscribers.

According to the latest data from 22 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -133 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.78% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 562 views. Within the first day, a publication typically gains 1 691 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 34.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 351
Subscribers
-324 hours
-387 days
-13330 days
Posts Archive
ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇 https://www.youtube.com/live/UbVOdYlFCxw?feature=share

በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!
በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!

photo content

የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!
የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/NT8m7RHDrIs?feature=share

ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን
ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን ትችት ወይንም ጥቃት እንደ ዞን አስተናግጄ "ወሎዬ በመሆኔ ተጠቃሁ" እያልኩ ጎጥ ውስጥ ስወሸቅ ያየኸኝ ቀን... ➼ጎንደሬ ወይም ጎጃሜ ሆነህ ስትመጣ አማራ ሆኜ በማስተናገድ ፈንታ "ወሎዬ" የሚል ድርሻዬን ወስጄ የእርስ በእርስ ትግል ስለኩስ ያየኸኝ ቀን... ➼እንዳጠቃላይም፥ የአንዳንድ መንደሬዎችን "የውረድ እንውረድ" ደዌ ተጋርቼ የጋራችን መዳኛ የሆነው የአማራ ማንነት ላይ ስዘምት ያየኸኝ ቀን... የብአዴን ፔሮል ላይ ሥሜ መስፈሩን እወቅ። የሕዝብን ሕልውና በዲናር ለውጬ ከጠላት ጎን መሰለፌንና ለማንም በማይጠቅም የጥፋት ጎዳና ውስጥ መዘፈቄን ተረዳ። ዝንታለም አማራ 💪

በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ
በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ፣ እንዲሁም ጥፍራቸውና ጥርሳቸው በጉጠት እየተነቀለ፣ ገላቸው በዱላ እየተተለተለ ሲመረመሩ.... መክረማቸው ወደ ሚዲያ ወጥቶ እያነጋገረ ቢሆንም ኢሰመኮ ግን ስቃያቸውን ሰምቶ ሊደርስላቸው ቀርቶ የተለመደውን የውግዘት መግለጫ እንኳን ሊጽፍላቸው አልደፈረም። ኢሰመኮ ሆይ የዛሬ ዝምታህ የነገ ወንጀልህ መሆኑን እንዳትዘነጋው። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/dy-w2Qdas70?feature=share

የብልጽግና ሸኔ ፖሊሶች የማፈጽሙትን ግፍ ተመልከቱ። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/CZApxtT-Mzc?feature=share

photo content

photo content

"ኢዜማ'ም እንደ ፍቅርሲዝም አንድ አባል ብቻ ቀረው" እየተባለ ነው 😭😭😂😂

"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑ
"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑሪ ሙደሲር 6. አቶ የጁአልጋው ጀመረ 7. ወ/ሮ ናንሲ ውድነህ

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋ
".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

የአማራን አንድነት የሚከፋፍልና ምንም አይነት ሕዝባዊ ግብ የሌለው ጥቃት ከተፈጸመ ጥቃቱን ማን እንዳሰናደው ለማወቅ አምስት ሰከንድ ማሰብ በቂዬ ነው። "አማራን ለማጥፋት የጎንደር እና የጎጃም አማራን ማባላት" የሚል ፕሮጀክት ተነድፎ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ቆየ እኮ።

photo content

photo content