ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 646 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 354 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -133، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.76‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 562 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 34.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 351
المشتركون
-324 ساعات
-387 أيام
-13330 أيام
أرشيف المشاركات
ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇 https://www.youtube.com/live/UbVOdYlFCxw?feature=share

በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!
በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!

photo content

የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!
የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/NT8m7RHDrIs?feature=share

ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን
ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን ትችት ወይንም ጥቃት እንደ ዞን አስተናግጄ "ወሎዬ በመሆኔ ተጠቃሁ" እያልኩ ጎጥ ውስጥ ስወሸቅ ያየኸኝ ቀን... ➼ጎንደሬ ወይም ጎጃሜ ሆነህ ስትመጣ አማራ ሆኜ በማስተናገድ ፈንታ "ወሎዬ" የሚል ድርሻዬን ወስጄ የእርስ በእርስ ትግል ስለኩስ ያየኸኝ ቀን... ➼እንዳጠቃላይም፥ የአንዳንድ መንደሬዎችን "የውረድ እንውረድ" ደዌ ተጋርቼ የጋራችን መዳኛ የሆነው የአማራ ማንነት ላይ ስዘምት ያየኸኝ ቀን... የብአዴን ፔሮል ላይ ሥሜ መስፈሩን እወቅ። የሕዝብን ሕልውና በዲናር ለውጬ ከጠላት ጎን መሰለፌንና ለማንም በማይጠቅም የጥፋት ጎዳና ውስጥ መዘፈቄን ተረዳ። ዝንታለም አማራ 💪

በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ
በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ፣ እንዲሁም ጥፍራቸውና ጥርሳቸው በጉጠት እየተነቀለ፣ ገላቸው በዱላ እየተተለተለ ሲመረመሩ.... መክረማቸው ወደ ሚዲያ ወጥቶ እያነጋገረ ቢሆንም ኢሰመኮ ግን ስቃያቸውን ሰምቶ ሊደርስላቸው ቀርቶ የተለመደውን የውግዘት መግለጫ እንኳን ሊጽፍላቸው አልደፈረም። ኢሰመኮ ሆይ የዛሬ ዝምታህ የነገ ወንጀልህ መሆኑን እንዳትዘነጋው። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/dy-w2Qdas70?feature=share

የብልጽግና ሸኔ ፖሊሶች የማፈጽሙትን ግፍ ተመልከቱ። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/CZApxtT-Mzc?feature=share

photo content

photo content

"ኢዜማ'ም እንደ ፍቅርሲዝም አንድ አባል ብቻ ቀረው" እየተባለ ነው 😭😭😂😂

"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑ
"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑሪ ሙደሲር 6. አቶ የጁአልጋው ጀመረ 7. ወ/ሮ ናንሲ ውድነህ

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋ
".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

የአማራን አንድነት የሚከፋፍልና ምንም አይነት ሕዝባዊ ግብ የሌለው ጥቃት ከተፈጸመ ጥቃቱን ማን እንዳሰናደው ለማወቅ አምስት ሰከንድ ማሰብ በቂዬ ነው። "አማራን ለማጥፋት የጎንደር እና የጎጃም አማራን ማባላት" የሚል ፕሮጀክት ተነድፎ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ቆየ እኮ።

photo content

photo content