ch
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览

频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 351 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 646,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 354

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 351 名订阅者。

根据 22 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -133,过去 24 小时变化为 -3,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 38.76%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.78% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 562 次浏览,首日通常累积 1 691 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 34

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 23 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。

14 351
订阅者
-324 小时
-387
-13330
帖子存档
ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇 https://www.youtube.com/live/UbVOdYlFCxw?feature=share

በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!
በሲኖዶሱ ይሁንታ ብልጽግና በደብረ ኤሊያስ የፈጸመው አረማዊ ድርጊት...!!

photo content

የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!
የብልጽግና ታጣቂ ደብረ ኤልያስ ገዳም ውስጥ በፈጸመው ጥቃት የተገደሉ መነኩሴዎች...!!

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/NT8m7RHDrIs?feature=share

ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን
ዝንታለም አማራ 🔸🔸🔸🔸 ➼የአማራነትን ካባ ተጠይፈው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ... እንደሚሉት የእን*ግዴ ልጆች "ወሎ" እያልኩ ሕዝብን ስከፋፍል ያገኘኸኝ ቀን... ➼በግል ስብዕናዬ የሚሰነዘርብኝን ትችት ወይንም ጥቃት እንደ ዞን አስተናግጄ "ወሎዬ በመሆኔ ተጠቃሁ" እያልኩ ጎጥ ውስጥ ስወሸቅ ያየኸኝ ቀን... ➼ጎንደሬ ወይም ጎጃሜ ሆነህ ስትመጣ አማራ ሆኜ በማስተናገድ ፈንታ "ወሎዬ" የሚል ድርሻዬን ወስጄ የእርስ በእርስ ትግል ስለኩስ ያየኸኝ ቀን... ➼እንዳጠቃላይም፥ የአንዳንድ መንደሬዎችን "የውረድ እንውረድ" ደዌ ተጋርቼ የጋራችን መዳኛ የሆነው የአማራ ማንነት ላይ ስዘምት ያየኸኝ ቀን... የብአዴን ፔሮል ላይ ሥሜ መስፈሩን እወቅ። የሕዝብን ሕልውና በዲናር ለውጬ ከጠላት ጎን መሰለፌንና ለማንም በማይጠቅም የጥፋት ጎዳና ውስጥ መዘፈቄን ተረዳ። ዝንታለም አማራ 💪

በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ
በውድቅት ሌሊት ከቤታቸው የሚታፈኑ አማራዎች ወደ ሕጋዊ ፖሊስ ጣቢያዎች ሳይገቡ፣ ለሕግ ሳይቀርቡ፣ ከጨለማ የማሰቃያ ቤቶች ውስጥ ተዘግቶባቸውና ለቤተሰብ አድራሻቸውን መናገር ተከልክለው ለወራት ሲሰወሩ፣ እንዲሁም ጥፍራቸውና ጥርሳቸው በጉጠት እየተነቀለ፣ ገላቸው በዱላ እየተተለተለ ሲመረመሩ.... መክረማቸው ወደ ሚዲያ ወጥቶ እያነጋገረ ቢሆንም ኢሰመኮ ግን ስቃያቸውን ሰምቶ ሊደርስላቸው ቀርቶ የተለመደውን የውግዘት መግለጫ እንኳን ሊጽፍላቸው አልደፈረም። ኢሰመኮ ሆይ የዛሬ ዝምታህ የነገ ወንጀልህ መሆኑን እንዳትዘነጋው። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/dy-w2Qdas70?feature=share

የብልጽግና ሸኔ ፖሊሶች የማፈጽሙትን ግፍ ተመልከቱ። Share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/CZApxtT-Mzc?feature=share

photo content

photo content

"ኢዜማ'ም እንደ ፍቅርሲዝም አንድ አባል ብቻ ቀረው" እየተባለ ነው 😭😭😂😂

"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑ
"የብልጽግና አጃቢ ሆኖ አገር ማፍረስ ሰለቸን" በሚል አቋም ከኢዜማ አባልነት እራሳቸውን ያገለሉ... 1.አቶ የሽዋስ አሰፋ 2.አቶ ሀብታሙ ኪታባ 3.አቶ ተክሌ በቀለ 4.አቶ ዳንኤል ሺበሺ 5.አቶ ኑሪ ሙደሲር 6. አቶ የጁአልጋው ጀመረ 7. ወ/ሮ ናንሲ ውድነህ

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋ
".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪ የአቢይ አሕመድ የጸጥታ ኃይሎች በሴትነቴ ያደረሱብኝ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን በተደጋጋሚ ብናገርም ፍ/ቤቱ የተፈፀመብኝን ነውር ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው” ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ችሎት ላይ የተናገረችው

የአማራን አንድነት የሚከፋፍልና ምንም አይነት ሕዝባዊ ግብ የሌለው ጥቃት ከተፈጸመ ጥቃቱን ማን እንዳሰናደው ለማወቅ አምስት ሰከንድ ማሰብ በቂዬ ነው። "አማራን ለማጥፋት የጎንደር እና የጎጃም አማራን ማባላት" የሚል ፕሮጀክት ተነድፎ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ቆየ እኮ።

photo content

photo content