ፍኖተ-ሎዛ መዝሙር
Open in Telegram
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለምገና ደ/ሲ/ቅ/ኪ/ምሕረት ቤ/ክ ፍኖተ-ሎዛ ሰ/ት/ቤት የመዝሙር ክፍል የቴሌግራም ገጽ ነው ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣ ጥያቄ ካሎት በዚህ ያድርሱን👇 @Fenotelozaaaaa_bot
Show more1 470
Subscribers
-424 hours
No data7 days
+1130 days
Posts Archive
1 470
716. ብፅዕት ከርሥ
ብፅዕት ከርሥ እንተ ፆረተከ ወአጥባት እለ ሐፀናከ
ዮሐንስ አቡነ ፍጹም ምንኲስናከ አማን መላእክት ይትለአኲከ
ትርጉም፡ ዮሐንስ ሆይ አንተን የተሸከመች ማህጸን የተባረከች ናት አንተን ያጠቡ ጡቶችም ብጽአን ናቸዉ ማንኩስናህም ንጹህ ነዉ በእዉነት መላእክት ይላላኩሀል፡፡
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትአርብ 11:00-12:30 (አዳራሽ) ቅዳሜ 10:00-12:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማኅደረ ስብሐት (ዮሴፍ ቤትከ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት477. አንቲ ምስራቅ 478. እንበለ ምግባር 713. ላሕም መግዝዕ 714. ሥነ ትምህርትከ 716. ብፅዕት ከርሥ 719. ድንግል ወላዲተ ቃል 741. ማርያም ዐረገች 742. ዐረገች በስብሐት 743. ዕርገታ ውስተ ሰማያት 744. አዕረግዋ
1 470
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
ማስታወሻ🗣⭐️ነገ ሐሙስ (16/11/18) ወርኃዊ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ጉባኤ በአንቀጸ ብርሃን አባላት የሚሸፈን ይሆናል ⭐️አርብ (17/11/18) የዝማሜ ጥናት መርኃ ግብር ስለሚኖረን 11:00 እንድንገኝ ይሁን ሰናይ ጊዜ
1 470
704. ብፁእ ውእቱ
ብፁእ ውእቱ አባ ሰላማ እስመ ነቢይ ወሐዋርያ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ
እንዘ ውስተ ጽልመት /2/ ሀሎነ ከሠተ ለነ ብርሃነ
ትርጉም፡ በጨለማ ዉስጥ ለምንኖር ለእኛ ብርሃንን ያበራ ዘንድ ነቢይ እና ሐዋርያ የሚሆን አባ ሰላማ ወደ ምድራችን ተላከ፡፡
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትአርብ 11:00-12:30 (አዳራሽ) ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: አንቀጸ ብርሃን (ምስክርነቱን ገለጸ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት474. አንቲ ውእቱ 475. ኪዳንኪ ኮነ 476. ሃሌ ሉያ ክነፈ ርግብ 479. ሶበሰ ኪዳንኪ 486. ሰላም ሰላም ለኪ 703. ዝንቱሰ ብእሲ 704. ብፁእ ውእቱ 706. አባ ሰላማ 710. ዮሴፍ ቤትከ
1 470
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
ማሳሰቢያ💥
⚡️ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰ አባላት በሰኔ ወር በነበሩ የጥናት እና የአገልግሎት ቀናት በተገቢው መንገድ ያልተገኛችሁ ሲሆን ከቅዳሜ 11/11/18 እስከ እሑድ 12/11/18 በአካል በመቅረብ የቀራችሁበትን ምክንያት እንድታስረዱ ፤ ማስጠንቀቂያ እንድትወስዱ ይሁን፡፡
ሰናይ ሌሊት
1 470
700. ቂርቆስም እናቱም
ቂርቆስም እናቱም ወደእሳት ቢጣሉ
ውኃ ሆኖ ቀረ ጠፋ ነበልባሉ
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሰራተኛ ጉባኤ (ኦ ሚካኤል)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት693. ይቤላ ሕፃን 694. ይቤላ ሕፃን 696. ወዓዲ ኢይማስን 697. ሕፃን ወእሙ 698. ቂርቆስ ኢየሉጣን 699. ሕፃኑ ለእናቱ 700. ቂርቆስም እናቱም 702. ምስክርነቱን ገለፀ 740. ቡሄ በሉ
1 470
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ማስታወሻ🗣
⭐️አርብ (03/11/18) የመዝሙር ጥናት መርኃ ግብር የሚቀጥል ሲሆን 11:00 እንድንገኝ ይሁን
ሰናይ ጊዜ
1 470
684. ግበር ታቦተ
ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኀግበር ታቦተ በዘትድኅን /2/
ትርጉም፡- ሥላሴ ኖህን የምትድንበትን ታቦት (መርኅ) መርከብ ሥራ አሉት
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ምድብ ማርቆስ (ሐዋርያተ ሰላም)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት684. ግበር ታቦተ 685. በጸሎቱ ለኖኅ 686. ወጽአ እምድረ ካራን 688. ሰላም ዘአብ 689. እንዘ ይብሉ 690. አአትብ ወእትነሳእ 691. ስብሐት ለሥላሴ 692. በመምሬ አድባር ስር
1 470
683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ (0:00)
ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ ጸንዑ በእምነቶሙ
ወበእምነቶሙ /3/ ወረሱ መንግሥተ ሰማያት
ትርጉም፡- ጴጥሮስና ጳውሎስ በዕምነታቸው ጸንተው መንግስተ ሰማያትን ወረሱ
893. ድንቅ ነው (1:00)
ድንቅ ነው ልዩ ነው ልዑል የእኛ ጌታ
ምስጋና ይድረሰው ከጧት እስከ ማታ
የማይመረመር በሰው ልጅ ኅሊና
ረቂቅ ባህርይ ገናና ነውና
ያለ የነበረ ከዘመናት በፊት
ለዘለዓለም ኗሪ ፈጣሪ ዓለማት
በፍጥረታት ሁሉ የሚመሰገነው
ኃያሉ ጌታችን በእውነት ግሩም ነው
በፍጹም ልዩ ነው የእርሱ ጌትነቱ
አልፋና ዖሜጋ ጽኑ ነው መንግሥቱ
በመላእክት ዓለም በሰማይ ከተማ
ለክብሩ ሲዘመር ማኅሌት ሲሰማ
ያለምንም እረፍት በቀንና ሌሊት
ንጹሐን መላእክት የሚያመሰግኑት
አዳምን ለማዳን ፍጹም በመውደዱ
የማይሞተው አምላክ ሞተ በፈቃዱ
ምስጢሩ ረቂቅ ነው ለሰዎች አዕምሮ
ፍቅሩ ያስደንቃል ስናየው በአንክሮ
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሐረገ ወይን (ያርኁ ክረምተ፣ የወደደኝ ጌታ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት667. በመንፈስ የሐውር 668. ወአንተኒ ሕፃን 669. ምን ሰማህ ዮሐንስ 677. እስመ አሐዱ 679. ከዋው እገሪሆሙ 683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ 893. ድንቅ ነው 932. የወደደኝ ጌታ
1 470
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
⭐️የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት እንኳን በደህና መጣችሁ እያልን በመደበኛ የዝማሬ ጥናት እንድትገኙ እንዲሁም የአገልግሎት ምድባችሁን በመጠየቅ አገልግሎታችሁን እንድትቀጥሉ ይሁን
ሰናይ ጊዜ
1 470
672. ሕዝብ ቅዱሳን (0:00)
ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን አዕማደ ቤተ ክርስቲያን
ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ
ትርጉም፡- የክርስቲያን ህዝቦች የቤተክርስቲያን ምሰሶዎች የተከበሩ ሐዋርያት ጴጥሮስ እና ጳውሎስ የብርሃን ልጆች ብለው ሰየሟቸው።
674. ሚ መጠን (1:00)
ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም
እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና /2/
ትርጉም፡- ከቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያ እና ከዮና ልጅ ጴጥሮስ በኢየሩሳሌም ላይ ምን ያህል ደም ፈሰሰ።
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማኅደረ ስብሐት (ሐነጽዋ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት665. ሰርዐ ሰንበተ 666. ያርኁ ክረምተ 672. ሕዝብ ቅዱሳን 674. ሚ መጠን 894. ማን እንደ እርሱ 920. እናመስግነው ጌታችንን 930. አማኑኤል ናና
1 470
ዝማሜ ዘነሐሴ ኪዳነ ምሕረት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ
እኅትነ ይብልዋ ወይኬልልዋ ነያ ሐዳስዩ ጣዕዋ፤
ጸቃውዕ ይውሕዝ እምከናፍሪሃ፤
ከመ ቅርፍተ ሮማን መላትሒሃ፤
ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ
ትርጉም:
(መላእክት እመቤታችንን እኅታችን ይሏታል፤ በክንፋቸው ይጋርዷታል፤ በማር ወለላ የተመሰለ የእግዚአብሔር ቃል ከከንፈሮቿ ይፈስሳል፤ ጒንጮቿ እንደ ሮማን ቅርፍት ናቸው፤ ልዑል ወደዳት፤ ዳዊት በመዝሙሩ አመሰገናት፤ በቤተ መቅደስ ተቀበሏት)
ሰላም
ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማእት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኩልነ ኀበ ማርያም እምነ
አመላለስ
ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ ፤
በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ
1 470
650. እስመ ኪያሆሙ (0:00)
እስመ ኪያሆሙ ብነ እለ ይጸልዩ በእንቲአነ
አባ ገሪማ ወአባ ይምዓታ ብነ ቅዱሳን
ትርጉም:- በፈጣሪ ፊት ቆመው ስለ እኛ የሚጸልዩ የእኛ ቅዱሳን አባቶቻችን አባ ገሪማ እና አባ ይምአታ ናቸው፡፡
655. ይትባረክ እግዚአብሔር (2:15)
ይትባረክ እግዚአብሔር /2/
ዘአልዓላ ለጽዮን አምኲሉ ዓለማት /2/
ትርጉም፡- ጽዮንን ከዓለማት ሁሉ በላይ ከፍ ያደረጋት እግዚአብሔር ይባረክ፡፡
657. ሕንፄሃ አዳም (4:17)
ሕንፄሃ አዳም /2/ ሕንፄሃ ቤተክርስቲያን
ሐመልማለ ወርቅ /2/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ
ትርጉም፡- የቤተ ክርስቲያን ሕንፃዋ የሚያምር ዙሪያዋም የወርቅ ሐመልማል ነው።
@fenotelozaaaa
@fenotelozaaaa
@Fenotelozaaaaa_bot
1 470
የዚህ ሳምንት ጥናትቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: አንቀጸ ብርሃን (ወደ ቤተ እግዚአብሔር)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት648. ጸሎትከ ትባርከኒ 650. እስመ ኪያሆሙ 652. ለቤተ ክርስቲያን 653. ተቀደሲ 654. ለዛቲ ቤት 655. ይትባረክ እግዚአብሔር 657. ሕንፄሃ አዳም 658. ሐነጽዋ 885. በልዑል መጠጊያ 899. ሳይገባኝ አምላክ
1 470
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
ማስታወሻ🗣
⭐️ፈተና ያልተፈተናችሁ አባላት እሑድ (07/10/18) ጠዋት ፈተና የሚኖራችሁ ይሆናል
⭐️ነገ ሐሙስ (04/10/18) ወርኃዊ የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ የሰርክ ጉባኤ አገልግሎት በአንቀጸ ብርሃን አባላት የሚሸፈን ሲሆን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን
ዝማሬ: (እልል በሉ ፣ ሰአል ወጸሊ)
ማሳሰቢያ💥
⚡️ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰ አባላት በግንቦት ወር በነበሩ የጥናት እና የአገልግሎት ቀናት በተገቢው መንገድ ያልተገኛችሁ ሲሆን ከቅዳሜ 06/04/18 እስከ እሑድ 07/04/18 በአካል በመቅረብ የቀራችሁበትን ምክንያት እንድታስረዱ ፤ ማስጠንቀቂያ እንድትወስዱ ይሁን፡፡
