fa
Feedback
ፍኖተ-ሎዛ መዝሙር

ፍኖተ-ሎዛ መዝሙር

رفتن به کانال در Telegram

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለምገና ደ/ሲ/ቅ/ኪ/ምሕረት ቤ/ክ ፍኖተ-ሎዛ ሰ/ት/ቤት የመዝሙር ክፍል የቴሌግራም ገጽ ነው ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣ ጥያቄ ካሎት በዚህ ያድርሱን👇 @Fenotelozaaaaa_bot

نمایش بیشتر
1 461
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
-430 روز
آرشیو پست ها
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ማስታወሻ🗣 ⭐️አርብ (03/11/18) የመዝሙር ጥናት መርኃ ግብር የሚቀጥል ሲሆን 11:00 እንድንገኝ ይሁን                                 ሰናይ ጊዜ

684. ግበር ታቦተ ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኀግበር ታቦተ በዘትድኅን /2/ ትርጉም፡- ሥላሴ ኖህን የምትድንበትን ታቦት (መርኅ) መርከብ ሥራ አሉት @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ምድብ ማርቆስ (ሐዋርያተ ሰላም)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
684. ግበር ታቦተ 685. በጸሎቱ ለኖኅ 686. ወጽአ እምድረ ካራን 688. ሰላም ዘአብ 689. እንዘ ይብሉ 690. አአትብ ወእትነሳእ 691. ስብሐት ለሥላሴ 692. በመምሬ አድባር ስር

683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ (0:00) ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ ጸንዑ በእምነቶሙ ወበእምነቶሙ /3/ ወረሱ መንግሥተ ሰማያት ትርጉም፡- ጴጥሮስና ጳውሎስ በዕምነታቸው ጸንተው መንግስተ ሰማያትን ወረሱ 893. ድንቅ ነው (1:00) ድንቅ ነው ልዩ ነው ልዑል የእኛ ጌታ ምስጋና ይድረሰው ከጧት እስከ ማታ የማይመረመር በሰው ልጅ ኅሊና ረቂቅ ባህርይ ገናና ነውና ያለ የነበረ ከዘመናት በፊት ለዘለዓለም ኗሪ ፈጣሪ ዓለማት በፍጥረታት ሁሉ የሚመሰገነው ኃያሉ ጌታችን በእውነት ግሩም ነው በፍጹም ልዩ ነው የእርሱ ጌትነቱ አልፋና ዖሜጋ ጽኑ ነው መንግሥቱ በመላእክት ዓለም በሰማይ ከተማ ለክብሩ ሲዘመር ማኅሌት ሲሰማ ያለምንም እረፍት በቀንና ሌሊት ንጹሐን መላእክት የሚያመሰግኑት አዳምን ለማዳን ፍጹም በመውደዱ የማይሞተው አምላክ ሞተ በፈቃዱ ምስጢሩ ረቂቅ ነው ለሰዎች አዕምሮ ፍቅሩ ያስደንቃል ስናየው በአንክሮ @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሐረገ ወይን (ያርኁ ክረምተ፣ የወደደኝ ጌታ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
667. በመንፈስ የሐውር 668. ወአንተኒ ሕፃን 669. ምን ሰማህ ዮሐንስ 677. እስመ አሐዱ 679. ከዋው እገሪሆሙ 683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ 893. ድንቅ ነው 932. የወደደኝ ጌታ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ⭐️የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት እንኳን በደህና መጣችሁ እያልን በመደበኛ የዝማሬ ጥናት እንድትገኙ እንዲሁም የአገልግሎት ምድባችሁን በመጠየቅ አገልግሎታችሁን እንድትቀጥሉ ይሁን                  ሰናይ ጊዜ

672. ሕዝብ ቅዱሳን (0:00) ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን አዕማደ ቤተ ክርስቲያን ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ ትርጉም፡- የክርስቲያን ህዝቦች የቤተክርስቲያን ምሰሶዎች የተከበሩ ሐዋርያት ጴጥሮስ እና ጳውሎስ የብርሃን ልጆች ብለው ሰየሟቸው። 674. ሚ መጠን (1:00) ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና /2/ ትርጉም፡- ከቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያ እና ከዮና ልጅ ጴጥሮስ በኢየሩሳሌም ላይ ምን ያህል ደም ፈሰሰ። @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማኅደረ ስብሐት (ሐነጽዋ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
665. ሰርዐ ሰንበተ 666. ያርኁ ክረምተ 672. ሕዝብ ቅዱሳን 674. ሚ መጠን 894. ማን እንደ እርሱ 920. እናመስግነው ጌታችንን 930. አማኑኤል ናና

ዝማሜ ዘነሐሴ ኪዳነ ምሕረት አቡን ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ እኅትነ ይብልዋ ወይኬልልዋ ነያ ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ ጸቃውዕ ይውሕዝ እምከናፍሪሃ፤ ከመ ቅርፍተ ሮማን መላትሒሃ፤ ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ ትርጉም: (መላእክት እመቤታችንን እኅታችን ይሏታል፤ በክንፋቸው ይጋርዷታል፤ በማር ወለላ የተመሰለ የእግዚአብሔር ቃል ከከንፈሮቿ ይፈስሳል፤ ጒንጮቿ እንደ ሮማን ቅርፍት ናቸው፤ ልዑል ወደዳት፤ ዳዊት በመዝሙሩ አመሰገናት፤ በቤተ መቅደስ ተቀበሏት) ሰላም ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማእት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኩልነ ኀበ ማርያም እምነ አመላለስ ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ ፤ በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ

650. እስመ ኪያሆሙ (0:00) እስመ ኪያሆሙ ብነ እለ ይጸልዩ በእንቲአነ አባ ገሪማ ወአባ ይምዓታ ብነ ቅዱሳን ትርጉም:- በፈጣሪ ፊት ቆመው ስለ እኛ የሚጸልዩ የእኛ ቅዱሳን አባቶቻችን አባ ገሪማ እና አባ ይምአታ ናቸው፡፡ 655. ይትባረክ እግዚአብሔር (2:15) ይትባረክ እግዚአብሔር /2/ ዘአልዓላ ለጽዮን አምኲሉ ዓለማት /2/ ትርጉም፡- ጽዮንን ከዓለማት ሁሉ በላይ ከፍ ያደረጋት እግዚአብሔር ይባረክ፡፡ 657. ሕንፄሃ አዳም (4:17) ሕንፄሃ አዳም /2/ ሕንፄሃ ቤተክርስቲያን ሐመልማለ ወርቅ /2/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ ትርጉም፡- የቤተ ክርስቲያን ሕንፃዋ የሚያምር ዙሪያዋም የወርቅ ሐመልማል ነው። @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: አንቀጸ ብርሃን (ወደ ቤተ እግዚአብሔር)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
648. ጸሎትከ ትባርከኒ 650. እስመ ኪያሆሙ 652. ለቤተ ክርስቲያን 653. ተቀደሲ 654. ለዛቲ ቤት 655. ይትባረክ እግዚአብሔር 657. ሕንፄሃ አዳም 658. ሐነጽዋ 885. በልዑል መጠጊያ 899. ሳይገባኝ አምላክ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማስታወሻ🗣 ⭐️ፈተና ያልተፈተናችሁ አባላት እሑድ (07/10/18) ጠዋት ፈተና የሚኖራችሁ ይሆናል ⭐️ነገ ሐሙስ (04/10/18) ወርኃዊ የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ የሰርክ ጉባኤ አገልግሎት በአንቀጸ ብርሃን አባላት የሚሸፈን ሲሆን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን ዝማሬ: (እልል በሉ ፣ ሰአል ወጸሊ) ማሳሰቢያ💥 ⚡️ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰ አባላት በግንቦት ወር በነበሩ የጥናት እና የአገልግሎት ቀናት በተገቢው መንገድ ያልተገኛችሁ ሲሆን ከቅዳሜ 06/04/18 እስከ እሑድ 07/04/18 በአካል በመቅረብ የቀራችሁበትን ምክንያት እንድታስረዱ ፤ ማስጠንቀቂያ እንድትወስዱ ይሁን፡፡

645. አመ ይሰቅልዎ አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ ትርጉም፡- አይሁድ ጌታችንን በሰቀሉት ጊዜ ሚካኤል ዝም አለ ገብርኤልም ተደነቀ 775. ነዐ ሚካኤል ነዐ/2/ ሚካኤል ማዕከሌነ ቁም በበዓልከ ባርከነ/2/ ዮም ትርጉም: ና ሚካኤል በመሀከላችን ቁም ዛሬ በበዓልህ ባርከን @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሐረገወይን (እኔስ እዘምራለው)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
645. አመ ይሰቅልዎ 646. ባሕራንኒ ይቤ 647. ፈተና ቢገጥማት 756. ሚካኤል ወገብርኤል 758. ከመ ትባርከነ 759. ዓይኑ ዘርግብ 762. ተወከፍ ጸሎተነ 763. መልአከ ሰላምነ  765. ሀበነ ሰላመከ 770. ሰአል ወጸሊ 771. ረዳኤ ምንዱባን 773. ተወከፍ ጸሎተነ 775. ነዐ ሚካኤል 933. ዘምር ዘምር አለኝ 934. ወዶናልና

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማስታወሻ🗣 ⭐️ከላይ የተያያዘው የተስተካከለ የአገልግሎት ምድብ ሲሆን አባላት በተመደባችሁበት ምድብ እ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማስታወሻ🗣 ⭐️ከላይ የተያያዘው የተስተካከለ የአገልግሎት ምድብ ሲሆን አባላት በተመደባችሁበት ምድብ እንድታገለግሉ ይሁን ⭐️በምድብ ያልተካተታችሁ አባላት መዝሙር ክፍሉን እንድታናግሩ ይሁን            የያዕቆብ ሌሊት ይሁንልን

677. እስመ አሐዱ እስመ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ዘተሰውጠ ላዕለ ሐዋርያት በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ በነገረ ኩሉ በሐውርት በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ ትርጉም፡-በሐዋርያት ላይ የተዋሓደው መንፈስቅዱስ አንድ ነውና 679. ከዋው እገሪሆሙ ከዋው እገሪሆሙ ለእለ ይዜንዉ ዜና ሠናየ ዘእግዚአብሔር ፈነዎ /2/ ይነግር ቃለ እግዚአብሔር @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 (አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማርቆስ ምድብ
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
670. ሐዋርያተ ሰላም 675. ስምዖን ጴጥሮስ 676. ትዕግሥቶሙ 677. እስመ አሐዱ 678. እስመ ዝንቱ 679. ከዋው እገሪሆሙ 681. ውስተ ኩሉ ምድር 926. ተመስገን ጌታዬ 927. በምን ደስ ላሰኝህ 928. እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ 929. ቸርነትህ ነው 931. በዘባነ ኪሩብ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማስታወሻ🗣 ⭐️ቅዳሜ በ22/09/18 10:00 የጽሁፍ ፈተና የሚኖረን ሲሆን ተዘጋጅተን በሰዓቱ እንድንመጣ ይሁን ⭐️ ፈተናውን ለመፈተን ያልተመዘገባችሁ አባላት እስከ ሐሙስ ማታ ድረስ ስማችሁን በ @Fenotelozaaaaa_bot ምዝገባ የሚለውን በመጫን እንድትልኩ ይሁን ⭐️በፈተናው ቀን መገኘት የማትችሉ አባላት ከወዲሁ እንድታሳውቁ ይሁን             ሰናይ ጊዜ

920. እናመስግነው ጌታችንን (0:00) እናመስግነው /2/ ጌታችንን እንደ ቅዱስ ዳዊት /2/ መንፈስ ቅዱስ ይቃኘን /2/ ያስተምረን አምላካችን እንደ ቅዱስ ዳዊት /2/ እናመስግነው /2/ ጌታችንን እንደ አባቶቻችን/2/ መንፈስ ቅዱስ ይቃኘን /2/ ያስተምረን /3/ አምላካችን እንደ አባቶቻችን /2/ 930. አማኑኤል ናና (3:25) አማኑኤል ናና መድኃኔዓለም ናና አማኑኤል ናና በቀኝህ ለመቆም እንሻለንና አማኑኤል ናና እግዚአብሔር አምላክ አማኑኤል ናና በገሀድ ይመጣል መድኃኔዓለም ናና የሚያቃጥል እሳት አማኑኤል ናና በፊቱ ይነዳል መድኃኔዓለም ናና ፍሬ እና ገለባን አማኑኤል ናና በሥልጣኑ ይለያል መድኃኔዓለም ናና ጌታ ሰትመጣ አማኑኤል ናና በሚያስፈራ ግርማ መድኃኔዓለም ናና መላእክት ሲነጉዱ አማኑኤል ናና ከሰማይ ከራማ መድኃኔዓለም ናና ማነው የሚቆመው አማኑኤል ናና ከጻድቃን ከተማ መድኃኔዓለም ናና ለአንተ የሚያስደስት አማኑኤል ናና ምግባርን ሳልሰራ መድኃኔዓለም ናና ምን ትመልስ ይሆን አማኑኤል ናና ነፍሴ ስትጠራ መድኃኔዓለም ናና ኰናኔው በርትዕ ነህ አማኑኤል ናና ፈታሄ በጽድቅ መድኃኔዓለም ናና ባለፀጋ ድሀ አማኑኤል ናና ብለህ የማትንቅ መድኃኔዓለም ናና ቸርነትህ ይርዳኝ አማኑኤል ናና ሲዖል እንዳልወድቅ መድኃኔዓለም ናና ትናፍቀኛለች አማኑኤል ናና መንግሥተ ሰማያት መድኃኔዓለም ናና ዘለዓለም በሙሉ አማኑኤል ናና ሰላም ያለባት መድኃኔዓለም ናና ከእመብርሀን ጋር አማኑኤል ናና የምኖርባት መድኃኔዓለም ናና @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 (አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሰራተኛ ጉባኤ (ዝናው በዓለም፣ መንፈስ ቅዱስ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
659. መንፈስ ቅዱስ ወረደ 660. በትፍሥሕት 661. ዘአጽናእኮሙ 662. ጰራቅሊጦስሃ 918. የኃያላን ኃያል 920. እናመስግነው ጌታችንን 923. ምስጉን ነው 924. አስፈሪው ነበልባል 925. ኃይሌ ብርታቴ 930. አማኑኤል ናና