ar
Feedback
ፍኖተ-ሎዛ መዝሙር

ፍኖተ-ሎዛ መዝሙር

الذهاب إلى القناة على Telegram

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለምገና ደ/ሲ/ቅ/ኪ/ምሕረት ቤ/ክ ፍኖተ-ሎዛ ሰ/ት/ቤት የመዝሙር ክፍል የቴሌግራም ገጽ ነው ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣ ጥያቄ ካሎት በዚህ ያድርሱን👇 @Fenotelozaaaaa_bot

إظهار المزيد
1 471
المشتركون
-424 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+1130 أيام
أرشيف المشاركات
716. ብፅዕት ከርሥ ብፅዕት ከርሥ እንተ ፆረተከ ወአጥባት እለ ሐፀናከ ዮሐንስ አቡነ ፍጹም ምንኲስናከ አማን መላእክት ይትለአኲከ   ትርጉም፡ ዮሐንስ ሆይ አንተን የተሸከመች ማህጸን የተባረከች ናት አንተን ያጠቡ ጡቶችም ብጽአን ናቸዉ ማንኩስናህም ንጹህ ነዉ በእዉነት መላእክት ይላላኩሀል፡፡ @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
አርብ 11:00-12:30 (አዳራሽ) ቅዳሜ 10:00-12:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማኅደረ ስብሐት (ዮሴፍ ቤትከ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
477. አንቲ ምስራቅ 478. እንበለ ምግባር 713. ላሕም መግዝዕ 714. ሥነ ትምህርትከ 716. ብፅዕት ከርሥ 719. ድንግል ወላዲተ ቃል 741. ማርያም ዐረገች 742. ዐረገች በስብሐት 743. ዕርገታ ውስተ ሰማያት 744. አዕረግዋ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
ማስታወሻ🗣
⭐️ነገ ሐሙስ (16/11/18) ወርኃዊ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ጉባኤ በአንቀጸ ብርሃን አባላት የሚሸፈን ይሆናል ⭐️አርብ (17/11/18) የዝማሜ ጥናት መርኃ ግብር ስለሚኖረን 11:00 እንድንገኝ ይሁን                    ሰናይ ጊዜ

704. ብፁእ ውእቱ ብፁእ ውእቱ አባ ሰላማ እስመ ነቢይ ወሐዋርያ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ እንዘ ውስተ ጽልመት /2/ ሀሎነ ከሠተ ለነ ብርሃነ ትርጉም፡ በጨለማ ዉስጥ ለምንኖር ለእኛ ብርሃንን ያበራ ዘንድ ነቢይ እና ሐዋርያ የሚሆን አባ ሰላማ ወደ ምድራችን ተላከ፡፡ @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
አርብ 11:00-12:30 (አዳራሽ) ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: አንቀጸ ብርሃን (ምስክርነቱን ገለጸ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
474. አንቲ ውእቱ 475. ኪዳንኪ ኮነ 476. ሃሌ ሉያ ክነፈ ርግብ 479. ሶበሰ ኪዳንኪ 486. ሰላም ሰላም ለኪ 703. ዝንቱሰ ብእሲ 704. ብፁእ ውእቱ 706. አባ ሰላማ 710. ዮሴፍ ቤትከ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማሳሰቢያ💥 ⚡️ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰ አባላት በሰኔ ወር በነበሩ የጥናት እና የአገልግሎት ቀናት በተገቢው መንገድ ያልተገኛችሁ ሲሆን ከቅዳሜ 11/11/18 እስከ እሑድ 12/11/18 በአካል በመቅረብ የቀራችሁበትን ምክንያት እንድታስረዱ ፤ ማስጠንቀቂያ እንድትወስዱ ይሁን፡፡                   ሰናይ ሌሊት

700. ቂርቆስም እናቱም ቂርቆስም እናቱም ወደእሳት ቢጣሉ ውኃ ሆኖ ቀረ ጠፋ ነበልባሉ @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሰራተኛ ጉባኤ (ኦ ሚካኤል)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
693. ይቤላ ሕፃን 694. ይቤላ ሕፃን 696. ወዓዲ ኢይማስን 697. ሕፃን ወእሙ 698. ቂርቆስ ኢየሉጣን 699. ሕፃኑ ለእናቱ 700. ቂርቆስም እናቱም 702. ምስክርነቱን ገለፀ 740. ቡሄ በሉ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ማስታወሻ🗣 ⭐️አርብ (03/11/18) የመዝሙር ጥናት መርኃ ግብር የሚቀጥል ሲሆን 11:00 እንድንገኝ ይሁን                                 ሰናይ ጊዜ

684. ግበር ታቦተ ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኀግበር ታቦተ በዘትድኅን /2/ ትርጉም፡- ሥላሴ ኖህን የምትድንበትን ታቦት (መርኅ) መርከብ ሥራ አሉት @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ምድብ ማርቆስ (ሐዋርያተ ሰላም)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
684. ግበር ታቦተ 685. በጸሎቱ ለኖኅ 686. ወጽአ እምድረ ካራን 688. ሰላም ዘአብ 689. እንዘ ይብሉ 690. አአትብ ወእትነሳእ 691. ስብሐት ለሥላሴ 692. በመምሬ አድባር ስር

683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ (0:00) ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ ጸንዑ በእምነቶሙ ወበእምነቶሙ /3/ ወረሱ መንግሥተ ሰማያት ትርጉም፡- ጴጥሮስና ጳውሎስ በዕምነታቸው ጸንተው መንግስተ ሰማያትን ወረሱ 893. ድንቅ ነው (1:00) ድንቅ ነው ልዩ ነው ልዑል የእኛ ጌታ ምስጋና ይድረሰው ከጧት እስከ ማታ የማይመረመር በሰው ልጅ ኅሊና ረቂቅ ባህርይ ገናና ነውና ያለ የነበረ ከዘመናት በፊት ለዘለዓለም ኗሪ ፈጣሪ ዓለማት በፍጥረታት ሁሉ የሚመሰገነው ኃያሉ ጌታችን በእውነት ግሩም ነው በፍጹም ልዩ ነው የእርሱ ጌትነቱ አልፋና ዖሜጋ ጽኑ ነው መንግሥቱ በመላእክት ዓለም በሰማይ ከተማ ለክብሩ ሲዘመር ማኅሌት ሲሰማ ያለምንም እረፍት በቀንና ሌሊት ንጹሐን መላእክት የሚያመሰግኑት አዳምን ለማዳን ፍጹም በመውደዱ የማይሞተው አምላክ ሞተ በፈቃዱ ምስጢሩ ረቂቅ ነው ለሰዎች አዕምሮ ፍቅሩ ያስደንቃል ስናየው በአንክሮ @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ሐረገ ወይን (ያርኁ ክረምተ፣ የወደደኝ ጌታ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
667. በመንፈስ የሐውር 668. ወአንተኒ ሕፃን 669. ምን ሰማህ ዮሐንስ 677. እስመ አሐዱ 679. ከዋው እገሪሆሙ 683. ጴጥሮስኒ ወጳውሎስ 893. ድንቅ ነው 932. የወደደኝ ጌታ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ⭐️የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት እንኳን በደህና መጣችሁ እያልን በመደበኛ የዝማሬ ጥናት እንድትገኙ እንዲሁም የአገልግሎት ምድባችሁን በመጠየቅ አገልግሎታችሁን እንድትቀጥሉ ይሁን                  ሰናይ ጊዜ

672. ሕዝብ ቅዱሳን (0:00) ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን አዕማደ ቤተ ክርስቲያን ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ ትርጉም፡- የክርስቲያን ህዝቦች የቤተክርስቲያን ምሰሶዎች የተከበሩ ሐዋርያት ጴጥሮስ እና ጳውሎስ የብርሃን ልጆች ብለው ሰየሟቸው። 674. ሚ መጠን (1:00) ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና /2/ ትርጉም፡- ከቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያ እና ከዮና ልጅ ጴጥሮስ በኢየሩሳሌም ላይ ምን ያህል ደም ፈሰሰ። @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: ማኅደረ ስብሐት (ሐነጽዋ)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
665. ሰርዐ ሰንበተ 666. ያርኁ ክረምተ 672. ሕዝብ ቅዱሳን 674. ሚ መጠን 894. ማን እንደ እርሱ 920. እናመስግነው ጌታችንን 930. አማኑኤል ናና

ዝማሜ ዘነሐሴ ኪዳነ ምሕረት አቡን ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ እኅትነ ይብልዋ ወይኬልልዋ ነያ ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ ጸቃውዕ ይውሕዝ እምከናፍሪሃ፤ ከመ ቅርፍተ ሮማን መላትሒሃ፤ ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ ትርጉም: (መላእክት እመቤታችንን እኅታችን ይሏታል፤ በክንፋቸው ይጋርዷታል፤ በማር ወለላ የተመሰለ የእግዚአብሔር ቃል ከከንፈሮቿ ይፈስሳል፤ ጒንጮቿ እንደ ሮማን ቅርፍት ናቸው፤ ልዑል ወደዳት፤ ዳዊት በመዝሙሩ አመሰገናት፤ በቤተ መቅደስ ተቀበሏት) ሰላም ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማእት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኩልነ ኀበ ማርያም እምነ አመላለስ ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ ፤ በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ

650. እስመ ኪያሆሙ (0:00) እስመ ኪያሆሙ ብነ እለ ይጸልዩ በእንቲአነ አባ ገሪማ ወአባ ይምዓታ ብነ ቅዱሳን ትርጉም:- በፈጣሪ ፊት ቆመው ስለ እኛ የሚጸልዩ የእኛ ቅዱሳን አባቶቻችን አባ ገሪማ እና አባ ይምአታ ናቸው፡፡ 655. ይትባረክ እግዚአብሔር (2:15) ይትባረክ እግዚአብሔር /2/ ዘአልዓላ ለጽዮን አምኲሉ ዓለማት /2/ ትርጉም፡- ጽዮንን ከዓለማት ሁሉ በላይ ከፍ ያደረጋት እግዚአብሔር ይባረክ፡፡ 657. ሕንፄሃ አዳም (4:17) ሕንፄሃ አዳም /2/ ሕንፄሃ ቤተክርስቲያን ሐመልማለ ወርቅ /2/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ ትርጉም፡- የቤተ ክርስቲያን ሕንፃዋ የሚያምር ዙሪያዋም የወርቅ ሐመልማል ነው። @fenotelozaaaa @fenotelozaaaa @Fenotelozaaaaa_bot

የዚህ ሳምንት ጥናት
ቅዳሜ 10:00-12:00 ( አዳራሽ) እሑድ 5:00-6:00 (አዳራሽ) የሰንበት አገልግሎት: አንቀጸ ብርሃን (ወደ ቤተ እግዚአብሔር)
በዚህ ሳምንት የሚጠኑ መዝሙራት
648. ጸሎትከ ትባርከኒ 650. እስመ ኪያሆሙ 652. ለቤተ ክርስቲያን 653. ተቀደሲ 654. ለዛቲ ቤት 655. ይትባረክ እግዚአብሔር 657. ሕንፄሃ አዳም 658. ሐነጽዋ 885. በልዑል መጠጊያ 899. ሳይገባኝ አምላክ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ማስታወሻ🗣 ⭐️ፈተና ያልተፈተናችሁ አባላት እሑድ (07/10/18) ጠዋት ፈተና የሚኖራችሁ ይሆናል ⭐️ነገ ሐሙስ (04/10/18) ወርኃዊ የቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ የሰርክ ጉባኤ አገልግሎት በአንቀጸ ብርሃን አባላት የሚሸፈን ሲሆን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን ዝማሬ: (እልል በሉ ፣ ሰአል ወጸሊ) ማሳሰቢያ💥 ⚡️ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰ አባላት በግንቦት ወር በነበሩ የጥናት እና የአገልግሎት ቀናት በተገቢው መንገድ ያልተገኛችሁ ሲሆን ከቅዳሜ 06/04/18 እስከ እሑድ 07/04/18 በአካል በመቅረብ የቀራችሁበትን ምክንያት እንድታስረዱ ፤ ማስጠንቀቂያ እንድትወስዱ ይሁን፡፡