cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

NGCS PARENTS GRADE 9-12

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
1 811
المشتركون
+524 ساعات
+587 أيام
+7630 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
Sunday July 07/2024 Dear parents & guardians of grade 12 students who will be taking the 2016 E.C ( Ethiopian Seconary School Leaving Certificate Examination According to the information we received from Arada subcity Educatin office head late this afternoon (Abrhot public Library) will remain as the online exam center for our students and other schools as well. So as scheduled before all our Social Sciences students are requested to reach at Abrhot Library not late than morning Ethiopian time 1:00 a.m on the coming Wednesday July 10/2024. Please strictly oblige you not to bring prohibited goods and items - mobile phone;flash disks;watches(smart/Analog ) pencil bags; school bags ; jackets; shawls; scarves; towels and cap etc.. All the above mentioned prohibitions are to be applicable for the Natural Sciences students who will be sitting for their exams on the 16th of July,2024. We kindly ask you to follow and update yourselves by visiting this school's Telegram channel. Nativity Girls' School
إظهار الكل...
👍 1
እሁድ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ለ 2016 ዓ.ም ማትሪክ ተፈታኝ ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ወላጆችና ቤተሰቦች በሙሉ አሁን ከ ኣራዳ ክፍለ ከተማ ት/ፅህፈት ቤት በደረሰን መረጃ መሰረት የማህበራዊ ሳይንስም ሆኑ የ ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎቻችን ፈተናቸውን በ ኦንላይን በተቀመጠላቸው መርሃግብር በአብርሆት ቤተ መፃህፍት አዳራሽ ውስጥ ይፈተናሉ። ስለዚህ የ ፊታችን ረቡዕ ሀምሌ 03/2016 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ጠዋት እጅግ ቢረፍድ 1:00 አብርሆት ቤተ መፃህፍት በር ላይ መገኘትና አስፈላጊውን ፍተሻ ካለፉ በኋላ ወደ ውስጥ እንዲገቡ ስለተባለ በጊዜ እንድትገኙ እናሳስባለን። የማይፈቀዱና ሌሎች አላስፈላጊ ቁሳቁሶችን ይዞ ከመምጣት እንድትቆጠቡ እናሳስባለን። በተመሳሳይም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችም የ ወዲያኛው ሳምንት በአብርሆት ቤተ መፃህፍት አዳራሽ ውስጥ በኦንላይን የምትፈተኑ መሆኑ ስለተገለጸ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን። የ ተለወጠ (ፕሮግራም ፣ ቀን፣ ሰዓት፣ መፈተኛ ቦታ ካለ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል የምናሳውቃችሁ ስለሆነ በንቃት እንድትከታተሉ እናሳስባለን። ትምህርት ቤቱ
إظهار الكل...
Dear student of grade 12 don't forget to come to Abrehot library at 2 :00 Am
إظهار الكل...
ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ለ 2016 ዓ.ም የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ብሄራዊ ፈተና ለሚወስዱ  የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ  ሰኔ 29/2016 ዓ.ም *ቅድመ ፈተና ዝግጅት ዙሪያ * የተፈቀዱና የተከለከሉ ነገሮች/ ጉዳዮች * የተፈታኝ መብቶችና ግዴታዎች * ለተፈታኝ የሚያስፈልጉ አካላዊ  እና አእምሮአዊ ዝግጅቶች  እንዲሁም ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ እና ማብራሪያ (orientation) በአብርሆ ቤተ መጽሐፍ ይሰጣል:: ሁሉም ተማሪ ይገኝ!!
إظهار الكل...
😭 20
إظهار الكل...
👍 2
👍 4
ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ለ 2016 ዓ.ም የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ብሄራዊ ፈተና ለሚወስዱ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ጠዋት *ቅድመ ፈተና ዝግጅት ዙሪያ * የተፈቀዱና የተከለከሉ ነገሮች/ ጉዳዮች * የተፈታኝ መብቶችና ግዴታዎች * ለተፈታኝ የሚያስፈልጉ አካላዊ እና አእምሮአዊ ዝግጅቶች እንዲሁም ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ እና ማብራሪያ (orientation) ተሰጠ።
إظهار الكل...
ሀሙስ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ለ 2016 ዓ.ም የ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ለምትወሰዱ የ ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ጠዋት በነበራችሁ የገለፃ(orientation ) ጊዜ ላይ ነገ አርብ ሰኔ 28 /2016 እና ቅዳሜ ሰኔ 29/2016 እንደ ባለፈው ጊዜ በሁለት ፈረቃ ጠዋትና ከሰአት የሙከራ ፈተና በአብርሆት ቤተ መፃህፍት ይሰጣል። ከ አራዳ ክፍለ ከተማ በተነገረን መመሪያ መሰረት ተፈታኝ ተማሪዎች በተናጠል ለየብቻ ወደ ፈተና ጣቢያ መሄድ አይፈቀድላቸውም ። እንዳቅጣጫ ክፍለከተማው የወሰነው ትምህርት ቤቶች ለተማሪዎቻቸው ባሶችን አዘጋጅተው ተማሪዎቻቸውን በአንድ ላይ ከትምህርት ቤቶቻቸው አሳፍረው ወደ መፈተኛ ጣቢያቸው ይዘው እንዲመጡ ስለሆነ። የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ጠዋት 1:00 ሰአት ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ በተዘጋጀላችሁ ባስ ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ እንድትሄዱ እናሳስባለን። በተመሳሳይ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችም ከቀኑ 5:00 ላይ ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ በተዘጋጀላችሁ ባስ እንድትሄዱ እናሳስባለን ። የ ነገውንና የቅዳሜውን የሙከራ ፈተና በሰበብ አስባቡ ሳይፈተኑ መቅረት አይቻልም። የምትቀሩ ሰዎች ዋናውን ፈተና እንዳትወስዱ እገዳ ሊያስጥል የሚችል መመሪያ ሁሉ ለፈተና ጣቢያዎች ሁሉ የተላለፈ ስለሆነ ይህን ጉዳይ በትኩረት ይዛችሁ ፈተናው ላይ እንድትገኙ አበክረን እናሳስባለን ።
إظهار الكل...
👍 3
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.