en
Feedback
Grade 12 short notes✍️

Grade 12 short notes✍️

Open in Telegram

Our channel provide # short note # explanation videos # competition weekly # announcing

Show more
1 418
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-5730 days
Posts Archive
Heads up, high-schoolers! Africoders have prepared an event to share their Addiss coder experience. This event will feature AddisCoder '23 alumni, who will share their experiences and insights, providing a comprehensive understanding of the Addis Coder Application Process. Their primary focus will be on elucidating the application process, offering a detailed guide to facilitate a seamless application experience. Spread the word to your mates. Africoders ! Register: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeSTe4HFA31iuZKcPi0r2pyxqnnfXOicI4EP4IL4LrmRlRsQQ/viewform?usp=sf_link @curiousiTea

#ማሰቢያ ለሁሉም Freshman ተማሪዎች በሙሉ👇 📚2016 Freshman  Discussion  groups. 🪧ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ  ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️ ⛔️ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ  ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ🤗 አስታዉሱ :መረጃ  የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ  ስኬታማነት  ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️ 🪧ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው🙏 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖  Addis ababa university https://t.me/AAUfreshman2016  Arba Minch University https://t.me/AMUFreshman2016 Bahirdar University. https://t.me/BDUFreshman2016   University of Gondar https://t.me/UOGFreshman2016 Hawassa University https://t.me/HawasaFreshman2016    Haramaya University https://t.me/HAUFreshman2016    Jimma University https://t.me/JUFreshman2016   Dire dawa University https://t.me/DDUFreshman2016   Debra Markos University https://t.me/DMUFreshman2016       Debreberhan University https://t.me/DBUFreshman2016      Wollo University https://t.me/WoUFreshman2016     Ambo University https://t.me/AmboFreshman2016     Woldia University https://t.me/WoldiaFreshman2016    Wolkite University https://t.me/WUFreshman2016    Wolayita sodo University https://t.me/WSUFreshman2016      Wachamo University https://t.me/WachuFreshman2016   Arsi University https://t.me/AUFreshman2016   bulehora  University https://t.me/BulehuraFreshman2015   Injibara University https://t.me/IUFreshman2016 MEKELE UNIVERSITY https://t.me/+B4U3MuE0nkM4YTRk AASTU https://t.me/+xwq92A-jKsdhOTU0 ASTU https://t.me/+MP1hI80xZKdiMTI0 ASOSA UNIVERSITY https://t.me/+fGO_6HieOtRjNDI0 Worabe University https://t.me/+IGxqVn4gJx4wY2I8 SELALE UNIVERSITY https://t.me/+s6DrbNn9D8YxMTE0 Mede welabo University https://t.me/MedaFreshman2016 DILLA UNIVERSITY https://t.me/+VIsRPNEtHANkYzM0 👏ጓደኞቻችሁ Add አድርጓቸው ስለሚትሄዱበት ዩንቨርስቲ በቂ መረጃ ከእያንዳንዱ ዩንቨርስቲዎች የአዲስ ተማሪዎች ቅበላ ማስተባበሪያ ኮምቴ ማቅረብ ይጀምራሉ በሁሉም ዩንቨርስቲዎች አዲስ ገቢ ለሆናችሁ መረጃ ለማግኘት ይህን ቻናል ይጎብኙ 👇 https://t.me/+FS6QA5iKYvpjYmZk

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወ
+1
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። Website:  https://result.ethernet.edu.et/ Telegram bot: @moestudentbot @tikvahethiopia

8ኛው ዙር የኢክስ አዋርድ (IKS Award) እየተቃረበ ነው 😊 መስፈርቱን ምታሟሉ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች እስከ ጥቅምት 15 ድረስ በቀጣዩ 👇 google form ይ
8ኛው ዙር የኢክስ አዋርድ (IKS Award) እየተቃረበ ነው 😊 መስፈርቱን ምታሟሉ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች እስከ ጥቅምት 15 ድረስ በቀጣዩ 👇 google form ይመዝገቡ:: ይህን ፖስት ሼር በማረግ ለሌሎች ተማሪዎችም ተደራሽ ያርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን:: ለተጨማሪ መረጃ +251973081726 ወይም በ t.me/MSLeague1 ልታገኙን ትችላላችሁ:: የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ Badhaasa iks (IKS Award) marsaan 8ffaan gaheera😊 Hanga Onkololeesa 15itti (October 26) barattoonni khutaa 8ffaa ifii 12faa khan qormaata fudhattanii ulaagaa guuttan Google form👇 armaan gadiitiin galmaa'aa. Khatabbi tana 'share' goduudhaan barattoota biraan haageegnu. Oddeefannoo dabalataaf +251973081726aan yookhaan t.me/MSLeague1 nu qunnamuu dandeesu. Liigii Barattoota Muslimaa https://forms.gle/LuXQgx15hU5YnXGv7 @ms_league #iks #iksaward

ይሄ መልዕክት ሚመለከተው ለ ተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science)ብቻ ነው

እባካችሁ ለሌሎች አስተላልፉ

ይሄ ሚመለከተው ላለፋቹም ላላለፋቹም በሙሉ ነው ። ላላለፋችሁ ለ remedial ይጠቅማል

ለሁሉም 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና የወሰዳችሁ እንደገና የ university placement form ስለምትሞሉ ከነገ ጀምሮ ትምህርት ቤት በመገኘት ሞምላት ትችላላችሁ ። ይሄም የሆነው Addis Ababa science and technology (AASTU) university and Adam Science and technology university (ASTU) ስለ ተካተቱ ነው

Repost from Velu Glow
🔰ትንሽ ጠብቁን🙏 "School Code " System ማስገባት አስቸጋሪ ስለነበር ለመቀነር ስባል ነው የዘገየው ። Registration number እና የመጀመሪያ ስም ብቻ ተጠቀሙ። 1. eaes.edu.et 👉(Reg.no & First name ) 2. eaes.et 👉 (Reg.no & First name ) 3. eaes.gov.et 👉 (Reg.no & First Name ) SMS :6284 Bot :@EAESbot በተባለው ሰዓት ባለመለቀቁ ይቅርታ እንጨይቃለን። ለተማሪዎች ሼር አድርጉ🙏 https://t.me/+7zrnOezg13A3NjBk

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Result የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ማክሰኞ በ29/01/2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ ብሏል። ተፈታኞች
+1
#Result የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ማክሰኞ በ29/01/2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ ብሏል። ተፈታኞች የሚከተሉትን 3 አማራጭ አድራሻዎችን #ብቻ በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡       👉 በዌብ ሳይት፡- eaes.et 👉 በአጭር የጽሁፍ መልዕክት፡- 6284 👉 ቴሌግራም አድራሻ፡- @eaesbot አገልግሎቱ ከላይ ከተገለጹት የውጤት መግለጫ አማራጮች ውጪ ሌላ የውጤት መግለጫ መንገዶች የሌሉ መሆኑን አሳውቋል። ተማሪዎች በማመሳሰል " ውጤት እንገልጻለን " ከሚሉ ከማንኛውም አጭበርባሪዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተለልፏል። በተጨማሪ ተቋሙ ውጤት ለማሳየት ምንም ክፍያ የማይጠይቅ መሆኑን አስገንዝቧል። እንዴት ውጤት ልመልከት ? በዌብ ሳይት ለማየት ፦ 1. eaes.et ብለው ብሮውዘር ላይ ይጻፉ 2. በመቀጠልም በሚመጣው ገጽ ላይ የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) እና የመጀመሪያ ስም ይጻፉ 3. Check Result የሚለውን በመጫን ውጤትዎን ማግኘት ይችላሉ። በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ፦ 1. 6284 የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ብቻ ጽፎ አንዴ ብቻ በመላክ መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ። በቴሌግራም ቦት ፦ 1. @eaesbot ይፈልጉ 2. የሚመጡ አማራጮችን በመከተል የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ያስገቡ በመቀጠልም መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ፡፡ @tikvahethiopia

ye Cordova Academy School code 04180209

benezi linkouch wetete check madreg techelalachou

Repost from Ethio Matric
https://eaes.et/ https://result.neaea.gov.et/ https://t.me/eaesbot ዓምና ውጤት በእነዚህ ሲታይ ነበር ፤ ዘንድሮ ምናልባት ሊቀየር ይችላል፡፡

ከነገ ጧት12 ሰአት ጀምሮ በ ትምህርት ሚኒስቴር ዌብሳይት እና በ SMS ውጤት ማየት ይቻላል።

" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል። @tikvahethiopia

those who didnot choose their univercity placement you can choose on Monday not tomorrow

እስከ ነገ ድረስ ሞምላት ትችላላችሁ

You can choose the placement today or tomorrow only

Don't forget to share it and tell your friends please

ለ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ 2 : 3 ዐ ላይ የ university እና የ field ምርጫ ስለ ምታደርጉ በሰአቱ ት/ቤት ላይ መገኘት አለባችሁ