MS League - የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ
Open in Telegram
ይህ የMS League (የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ) ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ሌሎች የማህበራዊ ድህረ ገፆቻችንን ይወዳጁ YouTube https://youtube.com/@muslim_studentsleague?si=vRpAxHG7xgXIusXh Facebook https://www.facebook.com/emsleague Instagram https://www.instagram.com/msleague23
Show more7 883
Subscribers
+1624 hours
+397 days
+32330 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '26
August '26
+393
in 2 channels
July '26
+196
in 2 channels
Get PRO
June '26
+167
in 0 channels
Get PRO
May '26
+207
in 0 channels
Get PRO
April '26
+96
in 0 channels
Get PRO
March '26
+148
in 4 channels
Get PRO
February '26
+214
in 8 channels
Get PRO
January '26
+125
in 3 channels
Get PRO
December '25
+163
in 2 channels
Get PRO
November '25
+284
in 2 channels
Get PRO
October '25
+133
in 3 channels
Get PRO
September '25
+722
in 3 channels
Get PRO
August '25
+176
in 0 channels
Get PRO
July '25
+165
in 1 channels
Get PRO
June '25
+255
in 2 channels
Get PRO
May '25
+158
in 2 channels
Get PRO
April '25
+126
in 0 channels
Get PRO
March '25
+175
in 1 channels
Get PRO
February '25
+134
in 1 channels
Get PRO
January '25
+198
in 0 channels
Get PRO
December '24
+299
in 1 channels
Get PRO
November '24
+165
in 2 channels
Get PRO
October '24
+354
in 0 channels
Get PRO
September '24
+704
in 9 channels
Get PRO
August '24
+313
in 3 channels
Get PRO
July '24
+416
in 5 channels
Get PRO
June '24
+238
in 2 channels
Get PRO
May '24
+271
in 2 channels
Get PRO
April '24
+178
in 0 channels
Get PRO
March '24
+185
in 0 channels
Get PRO
February '24
+296
in 1 channels
Get PRO
January '24
+387
in 0 channels
Get PRO
December '23
+297
in 1 channels
Get PRO
November '23
+224
in 0 channels
Get PRO
October '23
+194
in 3 channels
Get PRO
September '23
+145
in 0 channels
Get PRO
August '23
+134
in 0 channels
Get PRO
July '23
+54
in 0 channels
Get PRO
June '23
+22
in 0 channels
Get PRO
May '23
+60
in 0 channels
Get PRO
April '23
+21
in 0 channels
Get PRO
March '23
+33
in 0 channels
Get PRO
February '23
+22
in 0 channels
Get PRO
January '23
+234
in 0 channels
Get PRO
December '22
+205
in 0 channels
Get PRO
November '22
+91
in 0 channels
Get PRO
October '22
+62
in 0 channels
Get PRO
September '22
+310
in 0 channels
Get PRO
August '22
+125
in 0 channels
Get PRO
July '220
in 0 channels
Get PRO
June '22
+6
in 0 channels
Get PRO
May '22
+45
in 0 channels
Get PRO
April '22
+43
in 0 channels
Get PRO
March '220
in 0 channels
Get PRO
February '220
in 0 channels
Get PRO
January '22
+2
in 0 channels
Get PRO
December '210
in 0 channels
Get PRO
November '210
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1
in 0 channels
Get PRO
September '210
in 0 channels
Get PRO
August '21
+10
in 0 channels
Get PRO
July '21
+2
in 0 channels
Get PRO
June '21
+42
in 0 channels
Get PRO
May '21
+680
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 30 August | +10 | |||
| 29 August | +18 | |||
| 28 August | +2 | |||
| 27 August | +12 | |||
| 26 August | +2 | |||
| 25 August | +12 | |||
| 24 August | +9 | |||
| 23 August | +9 | |||
| 22 August | +5 | |||
| 21 August | +9 | |||
| 20 August | +2 | |||
| 19 August | +12 | |||
| 18 August | +11 | |||
| 17 August | +5 | |||
| 16 August | +5 | |||
| 15 August | +8 | |||
| 14 August | +15 | |||
| 13 August | +2 | |||
| 12 August | +7 | |||
| 11 August | +5 | |||
| 10 August | +23 | |||
| 09 August | +45 | |||
| 08 August | +24 | |||
| 07 August | +26 | |||
| 06 August | +20 | |||
| 05 August | +23 | |||
| 04 August | +18 | |||
| 03 August | +17 | |||
| 02 August | +20 | |||
| 01 August | +17 |
Channel Posts
| 2 | "ማነው በረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ስም ደም የሚለግሰው ?" በሚል መሪቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው የደም ልገሳ መርሃግብር ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰአታት ይቀሩታል፤ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የዚህ ታሪካዊ ፕሮጀክት አካል ይሁኑ! | 885 |
| 3 | የሁለተኛው ቀን የደም ልገሳ ውሎ እጅግ ውብ በሆነ መልኩ ተጠናቋል፤ እርሶም በሚቀርቦት ቦታ (7 ቦታዎች ላይ እንገኛለን) እና በተመቾት ሰአት የፊታችን እሁድ ድረስ ብቅ በማለት ይለግሱ!
ማነው በረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ስም ደም የሚለግሰው? | 1 231 |
| 4 | የሁለተኛው ቀን የደም ልገሳ ውሎ እጅግ ውብ በሆነ መልኩ ተጠናቋል፤ እርሶም በሚቀርቦት ቦታ (7 ቦታዎች ላይ እንገኛለን) እና በተመቾት ሰአት የፊታችን እሁድ ድረስ ብቅ በማለት ይለግሱ!
ማነው በረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ስም ደም የሚለግሰው? | 1 125 |
| 5 | ከቀናት ሁሉ በላጭ በሆነው የጁሙዓ ቀን ፤ ከፍጡራን ሁሉ በላጭ የሆኑትን ነብይ እናውሳ!
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ
የመልዕክተኞች መደምደሚያ የሆኑት ውዱ ነብያችን ከወርቅ በከበረው አንደበታቸው በጁሙዓ ቀን በእርሳቸው ላይ ሶለዋት እንድናበዛ አዝዘውናል፤ ይህም የአላህን እዝነትና ምህረት የሚያስገኝ፣ የቂያማ ቀን የእርሳቸውን ሸፋዓ (አማላጅነት) የሚያሰጥ፣ የልብን ጭንቀት አስወግዶ ሰላምን የሚሰጥ እንዲሁም ዱዓችን አላህ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ የሚያደርግ መሆኑንም ነግረውናል። ፀሐይ ከወጣችባቸው ቀናት ሁሉ በላጩ በሆነው በጁምዓ ቀን፤ አላህ ከፈጠራቸው ፍጥረታት ሁሉ ያላቃቸውን ነብይ በማውሳት ቀናችንን እናሳምር። | 1 208 |
| 6 | No text... | 1 502 |
| 7 | No text... | 1 332 |
| 8 | የመጀመሪያ ቀን የደም ልገሳ ውሎ እጅግ ውብ በሆነ መልኩ ተጠናቋል፤ እርሶም በሚቀርቦት ቦታ (7 ቦታዎች ላይ እንገኛለን) እና በተመቾት ሰአት የፊታችን እሁድ ድረስ ብቅ በማለት ይለግሱ!
ማነው በረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ስም ደም የሚለግሰው? | 1 281 |
| 9 | የ6 ልጆቻቸውን እናት የሸኙበት ወቅት ነበር። ምድር ላይ የነበሯቸውን ከለላ ጨምረው ቀብረዋል። መላው የአረብ ጎሳ አይንህን ለአፈር ብሏቸዋል። ዐመቱ የሀዘን ከመሆኑ በላይ ለእለት ተእለት እንቅስቃሴ ፣ ንግድ እና ጭውውት ማንም ፈቃደኛ አልሆነላቸውም። ከዚህ መከራ ለመላቀቅ ነበር የጧኢፍ ሰዎችን ዝምድና ለመጠቀም የተጓዙት። ሰዎቹን የሰጧቸው ብርሐን ነበር የጧኢፍ ሰዎች ግን በመልሱ ከተማዋን እስኪለቁ በእብድ እና በህፃናት አስወገሯቸው። ታዲያ የዚህን ግዜ የተራራው መላዕክት እንዲያጠፋቸው ጠይቀውት ቢሆን ኖሮ...... አቡ ቀታዳህ አይኑ ሲወጣ ማንን አይቶ ይሰብር ነበር? አቡ ሑረይራስ ቢሆን ከዛ ሁላ መከራ እና በረሀብ ድንጋይን ከማሰር ጋር መፅናትን ከማን ተማረና? አብደላህ ብን ሁዘይፋህ ንጉስ ባልደረቦቹን አይኑ እያየ የፈላ ዘይት ውስጥ ሲጨምር የከውኑን ሞገስ ታጋሽነት ባያስተውል إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ
“እነሆ፣ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው።” የሚለውን መኖርን ከማን ይማር ነበር?
መልዕክተኛው ﷺ ባይታገሱ የጧኢፍ ህዝቦችን አላህ አጥፍቷቸው ምናልባትም ዛሬ ላይ እንደ አድ ህዝቦች ታሪካቸው ብቻ ይቀር ነበር። አሁንስ ልክ አላህን እንደጠየቁት ህዝቦቿ እስልምናን አልቀው የሳቸውን ታጋሽነት መመሪያ አድርገው ይኖራሉ።
ሰላት ሰላም በነቢ
የሞላ ሸርቀው ወገርቢ | 1 237 |
| 10 | የበድር ተሳታፊዎች ከዚህ በኃላ የምትሰሩት አይነካችሁም ሲባሉ የሚያዩት አርዐያ ባይኖራቸው። እንዴት ህይወትን መቀጠል ይችሉ እንደነበር የጋራ መግባባት ላይ ይደርሱ ነበርን? እኛስ ብንሆን መመሪያ ባይኖረን በአንድ ቀን የመቶ ሺ አጅር አግኝተን በቀጣዩ ቀን እንዴት ማምለክ እንዳለብን የሚጠቁም ባይኖር እንዴት መቀጠል እንዳለብን በቀላሉ እንረዳ ነበርን? የሰው ልጅ በባህሪው ሙሉ ነፃነት ሲሰጠው የመላላት እና ነፍስያውን የመከተል ዝንባሌን ያሳያል ለዛም ነው ነፃነትን ከተጠያቂነት መብትን ከግዴታ በማቆራኘት የሚሰበከው ጀነት ጀሀነም ሽልማት እና ቅጣት ጥንድ ጥንድ የሚሆኑት። ታዲያ የሰማዩ ሹም አይነታው ነብይ ዐለይሂ ሰላቱ ወሰላም ሁለንተናዊ አርዐያነታቸው የሚመጣው። እግራቸው እስኪሰነጠቅ የለሊት ስግደትን ሲፈፅሙ የተመለከተችው ባለቤታቸው “አንቱ የአላህ ነብይ ያለፈውም የሚመጣውም ወንጀሎ ተምሮ ሳለ ለምንድነው እንዲህ እስኪሆኑ የሚሰግዱት” ስትል ትጠይቃቸዋለች እንዲህ ነበር መልሳቸው «أَفَلَا أَكُونُ عَبْدًا شَكُورًا ነበር። “አመስጋኝ ባሪያ መሆንን አልሻምን?” የአምልኮ አርዐያነታቸው ባይከተለን በሚሰጠን አጅር እንብቃቃ ነበርን? የማመስገንን ልክ ባያሳዩን እንዴት እንሆን ነበር?
እንጃ......።
أَفْضَلُ الصَّلَاةِ وَأَتَمُّ التَّسْلِيمِ عَلَى سَيِّدِنَا وَمَوْلَانَا مُحَمَّدٍ، الْمُصْطَفَى الْمُخْتَارِ، وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ أَجْمَعِين | 93 |
| 11 | የበድር ተሳታፊዎች ከዚህ በኃላ የምትሰሩት አይነካችሁም ሲባሉ የሚያዩት አርዐያ ባይኖራቸው። እንዴት ህይወትን መቀጠል ይችሉ እንደነበር የጋራ መግባባት ላይ ይደርሱ ነበርን? እኛስ ብንሆን መመሪያ ባይኖረን በአንድ ቀን የመቶ ሺ አጅር አግኝተን በቀጣዩ ቀን እንዴት ማምለክ እንዳለብን የሚጠቁም ባይኖር እንዴት መቀጠል እንዳለብን በቀላሉ እንረዳ ነበርን? የሰው ልጅ በባህሪው ሙሉ ነፃነት ሲሰጠው የመላላት እና ነፍስያውን የመከተል ዝንባሌን ያሳያል ለዛም ነው ነፃነትን ከተጠያቂነት መብትን ከግዴታ በማቆራኘት የሚሰበከው ጀነት ጀሀነም ሽልማት እና ቅጣት ጥንድ ጥንድ የሚሆኑት። ታዲያ የሰማዩ ሹም አይነታው ነብይ ዐለይሂ ሰላቱ ወሰላም ሁለንተናዊ አርዐያነታቸው የሚመጣው። እግራቸው እስኪሰነጠቅ የለሊት ስግደትን ሲፈፅሙ የተመለከተችው ባለቤታቸው “አንቱ የአላህ ነብይ ያለፈውም የሚመጣውም ወንጀሎ ተምሮ ሳለ ለምንድነው እንዲህ እስኪሆኑ የሚሰግዱት” ስትል ትጠይቃቸዋለች እንዲህ ነበር መልሳቸው «أَفَلَا أَكُونُ عَبْدًا شَكُورًا ነበር። “አመስጋኝ ባሪያ መሆንን አልሻምን?” የአምልኮ አርዐያነታቸው ባይከተለን በሚሰጠን አጅር እንብቃቃ ነበርን? የማመስገንን ልክ ባያሳዩን እንዴት እንሆን ነበር?
እንጃ......።
أَفْضَلُ الصَّلَاةِ وَأَتَمُّ التَّسْلِيمِ عَلَى سَيِّدِنَا وَمَوْلَانَا مُحَمَّدٍ، الْمُصْطَفَى الْمُخْتَارِ، وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ أَجْمَعِين | 1 559 |
| 12 | አላህ ግን ምን ያህል ወዶ ቢያስወድዳቸው ነው... ያሰላም
ከዉዱ ረሱላችን ﷺ ዉብ ማንነታቸው መካከል ከሰሃቦች ጋር ያላቸው ግንኙነት ነው።
ሰሃቦች ሁሉም በዉስጣቸው ሚያስቡት ረሱል ﷺ አብልጠው ሚወዱት እኔን ነው ብለው ነበር።
አምር ኢብን አል-ዓስ የገጠመዉን እንዲህ ይተርከዋል።
አምር : "የኔ ነብይ ሆይ? አንቱ ዘንድ በጣም ተወዳጅ ማን ነው?"
ነብያችንﷺ : "ዓኢሻ"
አምር : አይ ከወንዶች ማለቴ ነው ያረሱለላህﷺ
ነብያችን ﷺ : "አባቷ"
አምር : "እሺ ከእርሱስ ቀጥሎ...?"
ነብያችን ﷺ : "ዑመር"
አምር ይህን በሰማ ጊዜ ከዚህ ከቀጠልኩ ሌላ እንዳይሉኝ ቀጥሎ እኔው ነኝ ብሎ እራሱን በማሳመን ተለያቸው።
ረሱላችንን ﷺ አርኣያ አድርገን ምንይዝ እንደሆነ ከጎናችን ያሉ ሰዎች ጋር ምን አይነት መስተጋብር እንዳለን እንፈትሽ።
ሰሉ ዓለል ሀቢብ | 967 |
| 13 | No text... | 1 752 |
| 14 | ቁድወቱና ፊል ኢብቲሳመህ
ስለ ዉዱ ነብያችንﷺ ሌሊት አብዛኞቻችን እንሰማለን እንዲህ ሲባል...
"ረሱል ﷺ ለሊት እግራቸው እስኪሰነጠቅ ድርስ ይቆሙ ነበር... ኡመቴም እያሉ ያለቅሱ ነበር።"
በዚህ መንገድ ግን አስበነው እናውቃለን? እንደዚያ ሌሊቱን በእንባ ሚያሳልፉት ነብይﷺ ፤ ቀኑን በፈገግታ እንጂ አይታዩም ነበር።
ጀሪር ኢብኑ ዓብዲላህ እንዲህ ይላል...
"በሕይወቴ አንድም ቀን አላለፈም የኔው ነብዬ ﷺ ሲያዩኝ ፈገግ ያሉ ቢሆን እንጂ"
በፈገግታቸው ነው ከሰው ሁሉ ልብ የገቡት።
በፈገግታቸው ነው ያነባን አይን ያበሱት
በፈገግታቸው ነው የሰሃባን ተስፋ ያለመለሙት
ፈገግታቸው አንድ የጥሪ መንገድም ነበር።
ፈገግታቸው የመሃባ መንገድም ነበር።
ፈገግታቸው ብዙ ብዙ ነገር ሆኖ አልፏል።
ለዚያም ነው በኛ ዉስጥም ሱና ሊሆን የቻለው
ፈገግ እንበል ፣ የሰዎችን ሕይወት በፈገግታችን እናድሰው የቁድዋችን የተፈቃሪያችን ነብይ ﷺ መንገድ ነዉና
ሰሉ ዓለል ሀቢብ | 2 015 |
| 15 | No text... | 1 693 |
| 16 | ኢህሳን የትምህርት መሳሪያ መርጃ ማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን በጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ተደረገ
ሙስሊም ተማሪዎች ሊግ ነሐሴ 18 2018 ዓል
ሙስሊም ተማሪዎች ሊግ ኢህሳን በሚል መጠሪያ ለ2019 ዓል የትምህርት መርጃ መሳሪያ ማሰባብ ዘመቻ ይፋ አድርጓል። ከዚህ ቀደም በነበሩ 2 ዙሮች በድምሩ ለ9 ክልል ከተሞች እና ከ3500 በላይ ለሆኑ ተማሪዎች መድረስ የተቻለ ሲሆን በዘንድሮው ዘመቻ ለ2019 ዓል የትምህርት ዘመን 3000 ፓኬጅ ለመሰብሰብ እቅድ ተይዟል።
የመግለጫውን ሙሉ ዝርዝር እና ፓኬጆቹን በቀጣይ ፖስቶች የምናሳውቅ ይሆናል። | 2 034 |
| 17 | No text... | 1 371 |
| 18 | ቁድወቱና ፊል ከረም
የኛ ተወዳጁ ነብይ ﷺ ሰዎች ጋር ያላቸው መስተጋብር የላቁ መሆናቸዉ ነፀብራቅ ሆኖ ዛሬም ድረስ እንዲፈቀሩ ያደርጋቸዋል።
ታስታዉሱ ኖሯል? የኛ ዉድ ነብይﷺ ለዚያ ሰው የሆኑትን?
"በእኔ ላይ ሰደቃ አድርጉልኝ" ባላቸው ጊዜ ሁለት ሸለቆ ሚሞላ የቤት እንስሳቶች ሰጡት። ሰዉየው አይኑ ያየዉን አላመነም ነበር! ከመች መች ተጠራሁ እያለ አስር ጊዜ አንገቱን አያዞረ ያያል። ወደ ህዝቦቹም በደረሰ ጊዜ የሆነዉን እንዲህ በአስደናቂ ቃላት ገለፀው። ብስንኝ ሲገለፅ ደግሞ ያምራል
"አዋጅ ለህዝቦቼ ፣ ለምታዳምጡኝ
ጉድ አየሁ በአይኔ ፣ ሰው ተገናኘሁኝ፤
ሙሀመድ ነው እርሱም ፣ እጅግ ያስደነቀኝ።
ሲሰጥ የማይፈራ ፣ ሲለግስ ያለዉን
ትንሽ ብጠይቀው ፣ ለግስብኝ ብለው
ሸለቆ ሚሞላ ፣ እንስሳቶች ሰጥቶኝ
ተደሰት ፤ ይዘህ ሂድ ወዳሻህበት አለኝ።
ወገን ተቀበሉ የርሱን እስልምና
አይቼበታለሁ ቀናዉን ጎዳና።
የሳቸዉን ልግስና እና መስተጋብር በሕይወታችን ለማምጣት ጥረት ብናደርግ ስንት ነገር በተቀየረ...
አላህ ይርዳን | 1 478 |
| 19 | No text... | 1 347 |
| 20 | No text... | 1 529 |
