5 954
Subscribers
+37124 hours
+3777 days
+45730 days
Posts Archive
5 960
ከወንድም ፋሩቅ የመጣቹህ አህለን ቢኩም:ሼር አድርጉት ቻናሉን።
አንዳንዶች ቻናሉን ስትፈትሹ እንደምታድሩ አልጠራጠርም፥እያየሁኝም ነው፥በናንተም ሰበብ ነውና እየተሰራጨ ያለው ሹክረን ለኩም:)
5 960
🦯ከአንድ እድሜውንና ጊዜውን ካሳለፈ ትልቅ ሰው የተፃፈ ፅሁፍ መሆኑን እናስብ እራሳችንንም በዚህ ሳጥን እንክተተውስቲ ለአንድ አፍታ፦
ሁሌ ሰኞ መኖሩ አታለለኝ ሁሌ አንዲት ፀሀይ ወጥታ አንዲት ጀንበር ስትጠልቅ ፀሀይ እንደሆነ መውጣቷ አይቀርም ብዬ ችላ አልኳት ሁሌም ተመሳሳይ ወቅት፥እናም ያደረኳት የእጅ ሰአቴ ዞራ እዛው ስትቆጥር ደገፍ ብዬ በእርጋታ አሸለብኩ አንዳችም ጥርጣሬ አልነበረኝ።
የሸማኔን የውርወራ ቅፅበት በምታክል አፍታ ስነቃ ግን የፈረዝኩት ፀጉሬ በረሀ ሁኖ ጉልበት ዝሎ ምርኩዝ ድጋፍ ሁኖኝ ነበር ልክ ነው ያኔም ሰኞ ነበር ያኔም ፀሀይ አለች አሁንም ጊዜ ምቆጥርባት ሰአት ያው እጄ ላይ ነች...ግን ሁሉም ለኔ ያው አይደለም ከሸለብታ በፊት ለመመለስ ትላንት ከድቶኛል ከቶ አያውቀኝም፥ብዙ ማርመው እርሻ ምጠርገው መንገድ ማከማቸው ጥበብ፥የምሮጥበት ጉልበት ነበረኝ ግን ነበር ብቻ ሆነ።
ዛሬን እያለፍኩት ነገን ስጠብቀው ዋልኩ ራሴን ካለሁበት ህይወት ለመውጣት እኮ ነው እስኪ ሁሉም ነገር ከነገ ጀምሮ ላርመው እያልኩኝ ስንት ነገን ኣለፍኩ!? ኣልመሰለኝም ወይ ኣልገባኝም እንጂ ነገ ስል ነገ ስል ለካ ነገ ተወልዶ ሌላ ነገ ይወለዳል ,ህይወት, እንደ ቀን ኖሯል ለካ ነገን ማለት ትቼ ህይወት ገባኝ በስተመጨረሻ ተረዳኋት ብየ ነገ ማለቴን ኣቁሜ ዛሬ ልል ስል ቀን ሆኖ የማይመሽ የለምና ህይወቴንም ኣመሻሽዋ ላይ ኣገኘኋት።
5 960
ተኣምረ ሽረት
۞ مَا نَنسَخْ مِنْ آيَةٍ أَوْ نُنسِهَا نَأْتِ بِخَيْرٍ مِّنْهَا أَوْ مِثْلِهَا ۗ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መኾኑን አታውቅምን?|ቁርአን:-2/106|
🔖ይህ አንቀፅ ቁርኣን ውስጥ አንቀፆች እንደሚሻሩ ...የሚሻሩትም በሁለት መንገድ መሆናቸውን ያስቀምጣል አንደኛው በሌላ አንቀፅ መለወጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ማስረሳት ነው ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ አንቀፆችን በአእምሮ መያዝ እንድንችል እንዳደረገን ሁላ ማስረሳትም ይችላልና።
'ታዲያ እናስረሳሀለን የሚለውን አንዳንድ ሚሽነሪዎች መልዕክተኛው ቁርአንን እየረሱ ሲቸገሩ ያመጡት ዘዴ እንጂ አምላክ እያስረሳቸው አይደለም ይላሉ'
እኛ ደግሞ ይህ አንቀፅ የአሏህን ሁሉን ቻይነት እና የመልዕክተኛውን ትክክለኛነት የሚያረጋግጥ እንጂ እናንተ እንደምትሉት የመልዕክተኛውን ነብይነት ጥያቄ ውስጥ የሚከትት አይደለም እንላለን።
ምክንያቱም በጣም በሚያስገርም ሁኔታ አንድን የቁርአን አንቀፅ አሏህ ሲያስረሳቸው ሁሉንም ሰሀቦች ነው የሚያስረሳቸው ይህንን አምላክ ካልሆነ ማን ሊያደርገው ይችላል? መልሱን ለአመዛዛኝ ህሊና ትቼዋለሁ¡ ይህንን ያልኩበት ሰሂህ ዘገባ እነሆ:-
أَنَّ رَهْطًا مِنَ الْأَنْصَارِ مِنْ أَصْحَابِ النَّبِيِّ ﷺ أَخْبَرُوهُ أَنَّهُ قَامَ رَجُلٌ مِنْهُمْ فِي جَوْفِ اللَّيْلِ يُرِيدُ أَنْ يَفْتَتِحَ سُورَةً قَدْ كَانَ وَعَاهَا، فَلَمْ يَقْدِرْ مِنْهَا عَلَى شَيْءٍ إِلَّا: بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ، فَأَتَى بَابَ النَّبِيِّ ﷺ حِينَ أَصْبَحَ، يَسْأَلُ النَّبِيَّ ﷺ عَنْ ذَلِكَ، ثُمَّ جَاءَ آخَرُ، وَآخَرُ حَتَّى اجْتَمَعُوا، فَسَأَلَ بَعْضُهُمْ بَعْضًا: مَا جَمَعَهُمْ؟ فَأَخْبَرَ بَعْضُهُمْ بَعْضًا بِشَأْنِ تِلْكَ السُّورَةِ، ثُمَّ أَذِنَ لَهُمُ النَّبِيُّ ﷺ، فَأَخْبَرُوهُ خَبَرَهُمْ، وَسَأَلُوهُ عَنِ السُّورَةِ، فَسَكَتَ سَاعَةً لَا يَرْجِعُ إِلَيْهِمْ شَيْئًا، ثُمَّ قَالَ: «نُسِخَتِ الْبَارِحَةَ» فَنُسِخَتْ مِنْ صُدُورِهِمْ
ከአንሳር ከሆኑ ሰወች መካከል አንድ ሰው አንድ የቁርአን ምዕራፍን ለመቅራት ብሎ ሙሉ ለሙሉ ረሳው (ሊያስታውሰው አልቻለም) ከዛም ወደ መልዕክተኛው ﷺ ሊነግራቸው ሄደ ያን ጊዜ በጣም ቡዙ ሰሀቦች ያ የቁርአን ምዕራፍ ጠፍቶባቸው ወደ መልዕክተኛው ሄደው ነበረ፥ያህኔ ሰሀቦቹ ተነጋገሩ እና መልዕክተኛውን ጋር በመሄድ ሁላቸውም አንድ የቁርአን ምዕራፍ እንደጠፋቸው እና እንዲነግሯቸው መልዕክተኛውን ﷺ ጠየቋቸው ያኔ መልዕክተኛውﷺ ትንሽ ዝም አሉ እና ተሽራለች አሉአቸው።ሸርህ ሙሽኪሊል አሳር 5/272::
ለዚህም ነው ኢማሙ ዘሀቢይ ተከታዩን የሚያስቀምጡት:-
قال الحافظ الذهبي : نَسْخُ هَذِهِ السُّورَةِ وَمَحْوُهَا مِنْ صُدُورِهِمْ مِنْ بَرَاهِينِ النُّبُوَّةِ، وَالْحَدِيثُ صَحِيحٌ
ይህ አንቀፅ መሻሩ ከሰወች ልብ መውጣቱ(መጥፋቱ)፥መልዕክተኛው እውነተኛ ስለመሆናቸው ከሚያሳዩ ማስረጃዎች ውስጥ ነው ሀዲሱ ሰሂህ ነው።(ታሪኽ አል ኢስላም 1/731)
ይህ የሚያስገነዝበን ቁርአንን ያወረደው የሰው ልጆች ጌታ አሏህ መሆኑን እና ሙሀመድምﷺ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን ነው።
|የምስል ማስረጃ|
5 960
ተኣምረ ሽረት
۞ مَا نَنسَخْ مِنْ آيَةٍ أَوْ نُنسِهَا نَأْتِ بِخَيْرٍ مِّنْهَا أَوْ مِثْلِهَا ۗ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መኾኑን አታውቅምን?|ቁርአን:-2/106|
🔖ይህ አንቀፅ ቁርኣን ውስጥ አንቀፆች እንደሚሻሩ ...የሚሻሩትም በሁለት መንገድ መሆናቸውን ያስቀምጣል አንደኛው በሌላ አንቀፅ መለወጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ማስረሳት ነው ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ አንቀፆችን በአእምሮ መያዝ እንድንችል እንዳደረገን ሁላ ማስረሳትም ይችላልና።
'ታዲያ እናስረሳሀለን የሚለውን አንዳንድ ሚሽነሪዎች መልዕክተኛው ቁርአንን እየረሱ ሲቸገሩ ያመጡት ዘዴ እንጂ አምላክ እያስረሳቸው አይደለም ይላሉ'
እኛ ደግሞ ይህ አንቀፅ የአሏህን ሁሉን ቻይነት እና የመልዕክተኛውን ትክክለኛነት የሚያረጋግጥ እንጂ እናንተ እንደምትሉት የመልዕክተኛውን ነብይነት ጥያቄ ውስጥ የሚከትት አይደለም እንላለን።
ምክንያቱም በጣም በሚያስገርም ሁኔታ አንድን የቁርአን አንቀፅ አሏህ ሲያስረሳቸው ሁሉንም ሰሀቦች ነው የሚያስረሳቸው ይህንን አምላክ ካልሆነ ማን ሊያደርገው ይችላል? መልሱን ለአመዛዛኝ ህሊና ትቼዋለሁ¡ ይህንን ያልኩበት ሰሂህ ዘገባ እነሆ:-
أَنَّ رَهْطًا مِنَ الْأَنْصَارِ مِنْ أَصْحَابِ النَّبِيِّ ﷺ أَخْبَرُوهُ أَنَّهُ قَامَ رَجُلٌ مِنْهُمْ فِي جَوْفِ اللَّيْلِ يُرِيدُ أَنْ يَفْتَتِحَ سُورَةً قَدْ كَانَ وَعَاهَا، فَلَمْ يَقْدِرْ مِنْهَا عَلَى شَيْءٍ إِلَّا: بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ، فَأَتَى بَابَ النَّبِيِّ ﷺ حِينَ أَصْبَحَ، يَسْأَلُ النَّبِيَّ ﷺ عَنْ ذَلِكَ، ثُمَّ جَاءَ آخَرُ، وَآخَرُ حَتَّى اجْتَمَعُوا، فَسَأَلَ بَعْضُهُمْ بَعْضًا: مَا جَمَعَهُمْ؟ فَأَخْبَرَ بَعْضُهُمْ بَعْضًا بِشَأْنِ تِلْكَ السُّورَةِ، ثُمَّ أَذِنَ لَهُمُ النَّبِيُّ ﷺ، فَأَخْبَرُوهُ خَبَرَهُمْ، وَسَأَلُوهُ عَنِ السُّورَةِ، فَسَكَتَ سَاعَةً لَا يَرْجِعُ إِلَيْهِمْ شَيْئًا، ثُمَّ قَالَ: «نُسِخَتِ الْبَارِحَةَ» فَنُسِخَتْ مِنْ صُدُورِهِمْ
ከአንሳር ከሆኑ ሰወች መካከል አንድ ሰው አንድ የቁርአን ምዕራፍን ለመቅራት ብሎ ሙሉ ለሙሉ ረሳው (ሊያስታውሰው አልቻለም) ከዛም ወደ መልዕክተኛው ﷺ ሊነግራቸው ሄደ ያን ጊዜ በጣም ቡዙ ሰሀቦች ያ የቁርአን ምዕራፍ ጠፍቶባቸው ወደ መልዕክተኛው ሄደው ነበረ፥ያህኔ ሰሀቦቹ ተነጋገሩ እና መልዕክተኛውን ጋር በመሄድ ሁላቸውም አንድ የቁርአን ምዕራፍ እንደጠፋቸው እና እንዲነግሯቸው መልዕክተኛውን ﷺ ጠየቋቸው ያኔ መልዕክተኛውﷺ ትንሽ ዝም አሉ እና ተሽራለች አሉአቸው።ሸርህ ሙሽኪሊል አሳር 5/272::
ለዚህም ነው ኢማሙ ዘሀቢይ ተከታዩን የሚያስቀምጡት:-
قال الحافظ الذهبي : نَسْخُ هَذِهِ السُّورَةِ وَمَحْوُهَا مِنْ صُدُورِهِمْ مِنْ بَرَاهِينِ النُّبُوَّةِ، وَالْحَدِيثُ صَحِيحٌ
ይህ አንቀፅ መሻሩ ከሰወች ልብ መውጣቱ(መጥፋቱ)፥መልዕክተኛው እውነተኛ ስለመሆናቸው ከሚያሳዩ ማስረጃዎች ውስጥ ነው ሀዲሱ ሰሂህ ነው።(ታሪኽ አል ኢስላም 1/731)
ይህ የሚያስገነዝበን ቁርአንን ያወረደው የሰው ልጆች ጌታ አሏህ መሆኑን እና ሙሀመድምﷺ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን ነው።
|የምስል ማስረጃ|
5 960
ከኢብሮ ከpk ቤት እና ከነብያት መንገድ ከለይላ ቤት እና ከሌሎችም የመጣቹህ እንኳን ደህና መጣቹህ እናንተም ሼር አድርጉት፥የተለያዩ የሂወት ምክሮችን፥የሹብሀ መልሶችን እንመልሳለን።
5 960
እንኳን ደህና መጣቹህ፥ቡዙ ትምህርቶችን የምንማማርበት ቻናል ይሆናል ኢንሻኣሏህ ከላይ ጀምሮ በኡስታዝ ኢልያህ የተሰጡትን ደርሶች ተመልከቱ።
ሼር ያደረጋቹህ ባረከሏሁ ፊኩም።
ግን ኬት ቤት እንደመጣቹህ ኮመንት ላይ አስቀምጡስቲ☺️
5 960
يقول نزار قباني
إن لم يكون كل ما قدمته كافيا
فلا تقدم المزيد
قدم غيابك...
ودع الفراغ يروي لهم قيمة حضورك
ነዛር ሲናገር፡-
የከፈልከው ያ ኹሉ መስዋዕትነት በቂ ካልመሰላቸው
ተጨማሪ ምንም ነገር እንዳታደርግ፤
ይልቁንም ሽሽ…
ከዚያም በመሸሽኽ የተፈጠረው ክፍተት ዋጋኽን እንዲናግራቸው አድርግ
……
ይሕ ድንቅ አካሄድ የምንችለውን ኹሉ አድርገን ምንም ቦታ ለማይሰጡንና ለማይረዱን ሰዎች የሚከፈል የዘላለም ብድር ነው፡፡ ልክ እኛ መልቀቃችንን ተከትሎ የሚፈጠረው ግዙፍ ክፍተት የነርሱን ባዶነት ስለሚያጋልጥ፣የዘላለም ጸጸት ይኾንባቸዋል፡፡ ከዚያም በድሮ በሬ ባረስን ዓይነት አጓጉል ምኞት ውስጥ ይገባሉ፡፡
መቼም ይኹን ኹላችንም ለራሳችን ክብር ሊኖረን የግድ ይላል፡፡ ይሕንን ክብር የሚነሳንን አካል/ስብስብ ደግሞ መለማመድ/መለማመጥ ሳይኾን መሸሽ አማራጭ የሌለው ውሳኔ ሊኾን ይችላል፡፡
ለራስ ክብር ሲባል ኹሌም መከፈል ካለበት ቀላል መስዋዕትነት መካከል ቦታ ከማይሰጡንና ምናልባትም አጠገባቸው በመኖራችን ምክንያት በማወቅም ባለማወቅም ዕዳ ከኾንባቸው አካላት መሸሽ አንደኛው እንደኾነ ልብ ይሏል፡፡
5 960
አወወ ከዚህ ቀድሜ የለጠፍኹት የዶር ሙንቂዝን ውይይት ኢንሻአላህ በሰፊው እመለስበታለኹ።
ይሕን ጉድ ግን ሳላካፍላችኹ ባልፍ በደል እንዳይኾንብኝ ሰጋኹና ነው።
የዘንድሮ መስከረም በዋዛ ላይጠባ ነው መሰለኝ እንደ ሕዝብ ወፈፍራም ትንግርቶችን እያየን ነው።
መቼም ቢኾን ሰው ገለባን ከእንክርዳድና እብቅ ጋር ደብልቆ አዲስ እህል አይፈጥርም።
ይልቁንም ነገሩን አወሳስቦት እእገ (እንክርዳድ፣እብቅና ገለባ) የሚባል አዲስ ሰው አይደል እንስሳት እንኳ የማይቀምሱት ምትሓታዊ ነገር ሊቀምር ይችላል።
መጽሐፍቱን ከመቀላቀል ይልቅ ከኦርቶ ጥንቁልናውንና አይነኬ ተረቶችን፣ከካቶሊክ ደግም ጉልምትናና ዝሙቱን፣ ከፕሮቴስታንት አስረሽ ምቺውንና አዳዲስ በነብይነት ስም የሚሰሩ ቢዝነሶችን ከነ ትንቢታቸው ቅልቅል አድርጎ ዝሙትን ጨምሮ በኹሉም ረገድ ዋንጫ የበላ "ሃይማኖት" ፈጠርን ቢባል ለመነጋገርም ግልጽ ይኾን ነበር።
"መጽሐፍቱን ቀላቅለን አዲስ ሃይመኖት..." ማለት እንዴት እንዴት ያለ አካሄድ ነው ጃል?
ቆይ አኹን የኦርቶ ገድላት ከምን ጋር ሊቀላቀሉ ተመችቶ ነው የቅልቅል ድግስ የተጠራው?
መቼም ቢኾን ቂንጬን በአሹቅ ቀላቅሎ የሚመገብ የለም።
የኦርቶ ገድላት በካርቶን ፊልም እንኳ የማይሞከሩ ልዕለ ተዓምራት ( Hyper miracles) መኾናቸው ተረስቶ ነው የእንቀላቅል ጥሪው? ወይስ እነርሱ ተዘለው ነው?
ገድላት የሌሉበት ኦርቶዶክስ በሌላ ቅጂ የተከሰተ ፕሮቴስታንት እንጂ ሌላ አይደለም።
ለማንኛውም ይሕ ግለሰብ ለተመኩሮ ያህል ከደምሳሽ ጋር ቢነጋገርና ደምሳሽንም ያካተተ ሌላ "ኦካፕፍ" የሚባል ብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ያሉበት "ሃይማኖት" ነገር ቢታሰብ ፓን አፍሪካኒዝም ዕውን ሊኾን ይችላል። ትምሕርተ ስላቅ¡
5 960
يقول نزار قباني
إن لم يكون كل ما قدمته كافيا
فلا تقدم المزيد
قدم غيابك...
ودع الفراغ يروي لهم قيمة حضورك
ነዛር ሲናገር፡-
የከፈልከው ያ ኹሉ መስዋዕትነት በቂ ካልመሰላቸው
ተጨማሪ ምንም ነገር እንዳታደርግ፤
ይልቁንም ሽሽ…
ከዚያም በመሸሽኽ የተፈጠረው ክፍተት ዋጋኽን እንዲናግራቸው አድርግ
……
ይሕ ድንቅ አካሄድ የምንችለውን ኹሉ አድርገን ምንም ቦታ ለማይሰጡንና ለማይረዱን ሰዎች የሚከፈል የዘላለም ብድር ነው፡፡ ልክ እኛ መልቀቃችንን ተከትሎ የሚፈጠረው ግዙፍ ክፍተት የነርሱን ባዶነት ስለሚያጋልጥ፣የዘላለም ጸጸት ይኾንባቸዋል፡፡ ከዚያም በድሮ በሬ ባረስን ዓይነት አጓጉል ምኞት ውስጥ ይገባሉ፡፡
መቼም ይኹን ኹላችንም ለራሳችን ክብር ሊኖረን የግድ ይላል፡፡ ይሕንን ክብር የሚነሳንን አካል/ስብስብ ደግሞ መለማመድ/መለማመጥ ሳይኾን መሸሽ አማራጭ የሌለው ውሳኔ ሊኾን ይችላል፡፡
ለራስ ክብር ሲባል ኹሌም መከፈል ካለበት ቀላል መስዋዕትነት መካከል ቦታ ከማይሰጡንና ምናልባትም አጠገባቸው በመኖራችን ምክንያት በማወቅም ባለማወቅም ዕዳ ከኾንባቸው አካላት መሸሽ አንደኛው እንደኾነ ልብ ይሏል፡፡
5 960
يقول نزار قباني
إن لم يكون كل ما قدمته كافيا
فلا تقدم المزيد
قدم غيابك...
ودع الفراغ يروي لهم قيمة حضورك
ነዛር ሲናገር፡-
የከፈልከው ያ ኹሉ መስዋዕትነት በቂ ካልመሰላቸው
ተጨማሪ ምንም ነገር እንዳታደርግ፤
ይልቁንም ሽሽ…
ከዚያም በመሸሽኽ የተፈጠረው ክፍተት ዋጋኽን እንዲናግራቸው አድርግ
……
ይሕ ድንቅ አካሄድ የምንችለውን ኹሉ አድርገን ምንም ቦታ ለማይሰጡንና ለማይረዱን ሰዎች የሚከፈል የዘላለም ብድር ነው፡፡ ልክ እኛ መልቀቃችንን ተከትሎ የሚፈጠረው ግዙፍ ክፍተት የነርሱን ባዶነት ስለሚያጋልጥ፣የዘላለም ጸጸት ይኾንባቸዋል፡፡ ከዚያም በድሮ በሬ ባረስን ዓይነት አጓጉል ምኞት ውስጥ ይገባሉ፡፡
መቼም ይኹን ኹላችንም ለራሳችን ክብር ሊኖረን የግድ ይላል፡፡ ይሕንን ክብር የሚነሳንን አካል/ስብስብ ደግሞ መለማመድ/መለማመጥ ሳይኾን መሸሽ አማራጭ የሌለው ውሳኔ ሊኾን ይችላል፡፡
ለራስ ክብር ሲባል ኹሌም መከፈል ካለበት ቀላል መስዋዕትነት መካከል ቦታ ከማይሰጡንና ምናልባትም አጠገባቸው በመኖራችን ምክንያት በማወቅም ባለማወቅም ዕዳ ከኾንባቸው አካላት መሸሽ አንደኛው እንደኾነ ልብ ይሏል፡፡
