en
Feedback
DERARTU TULU GENERAL SECONDARY SCHOOL/ ደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት/ Mana Barumsaa Daraartuu Tulluu Sadarkaa Lammaffaa Waliiga

DERARTU TULU GENERAL SECONDARY SCHOOL/ ደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት/ Mana Barumsaa Daraartuu Tulluu Sadarkaa Lammaffaa Waliigalaa

Open in Telegram
5 370
Subscribers
+524 hours
+847 days
+18630 days
Posts Archive
መንገድ ስለሚዘጋጋ በሰዓት መገኘት ተፈታኝ ተማሪ ግዴታ ነው።

PLEASE CHECK YOUR SECTION FOR TOMMOROW EXAM.NO NEED TO GO ABREHOT LIBRARY TO CHECK YOUR EXAM SECTION.SHARE TO YOUR CLASSMATES PLEASE!

Derartu Tullu ለ4:30 አብርሆት ጉዞ የትራንስፖርት ዝግጅት ተጠናቆ ሰዓት እስኪደርስ እየጠበቅን ነው። ተፈታኝ ተማሪዎች 4:00 ት/ቤት በር ላይ እንገናኝ ጉዞ 4:30 ይጀመራል።አርፋጅ ሀላፊ
+6
Derartu Tullu ለ4:30 አብርሆት ጉዞ የትራንስፖርት ዝግጅት ተጠናቆ ሰዓት እስኪደርስ እየጠበቅን ነው። ተፈታኝ ተማሪዎች 4:00 ት/ቤት በር ላይ እንገናኝ ጉዞ 4:30 ይጀመራል።አርፋጅ ሀላፊነቱን ራሱ ይወስዳል።

የቀን ተማሪዎች መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል 3:00 ት/ቤት እንድትገኙ።የተዘጋጀው ትራንስፖርት 3:30 ከት/ቤት ይንቀሳቀሳል።

ይህ ማስታወቂያ የቀን የማታ ተማሪዎችን ይመለከታል። ለግል ተፈታኞችም የት እና በስንተኛ ዙር እንደምትፈተኑ ነገ እንገልፃለን። Please be alert.