DERARTU TULU GENERAL SECONDARY SCHOOL/ ደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት/ Mana Barumsaa Daraartuu Tulluu Sadarkaa Lammaffaa Waliigalaa
Відкрити в Telegram
Показати більше
5 175
Підписники
+124 години
-37 днів
-4730 день
Архів дописів
+6
በትምህርት ለትውልድ ወላጆች እያደረጉ ባሉት እንቅስቃሴ 66 የፕላስቲክ ወንበር እና 11 የኘላስቲክ ጠረጴዛ ለተማሪዎች ካፍቴሪያ ዲሽ 108,000 ብር የሚሆን የግብአት የደረጉ ሲሆን ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። ወላጆች ተባብራችሁ እገዛውን ቀጥሉ።
MATH model ginbot 200018.docx2.47 KB
Repost from Kolfe education official channel🇪🇹
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፥ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ መመዝገባቸውን አሳውቋል።
ከተመዘገቡት ውስጥ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ የመሰረተ ልማት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ተገልጿል።
✅ የተፈጥሮ ሳይንስ ፦ 306,964 ተማሪዎች፤
✅ የማህበራዊ ሳይንስ ፦ 257,255 ተማሪዎች
ለፈተናው 667 ማዕከላት እንደተዘጋጁ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ያላቸውን ቀሪ ጊዜ በመጠቀም ለፈተና ዝግጁ መሆን እንሚጠበቅባቸው ተገለፀ።
(ግንቦት 30/2018 ዓ.ም) ለዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ስኬት ምቹ ምኅዳር ለመፍጠር የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልፃል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 17 ቀን የ2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የተገለፀ ሲሆን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመስጠት ዝግጅት ተከናውኗል ብለዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸው የተጠቀሰ ሲሆን አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ ይወስዳሉ ተብላል።
ለዚህም ተማሪዎች በቂ የኮምፒውተር ልምምድ የሚያደርጉበት አሰራር መዘርጋቱ የተመላከተ ሲሆን የመሰረተ ልማት ተደራሽነት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ተገልፆዋል።
ሀገር አቀፍ ፈተናውን ለሚወስዱ አካል ጉዳተኞችም ምቹ የመፈተኛ ከባቢን ለመፍጠርም ዝግጅት እየተደረገ ነው ተብላል።
የፈተና ሂደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተገልፃል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ያላቸውን ቀሪ ጊዜ በመጠቀም ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጋቸውን እንዲሁም የስነልቦና ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተገልፃል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ያላቸውን ቀሪ ጊዜ በመጠቀም ለፈተና ዝግጁ መሆን እንሚጠበቅባቸው ተገለፀ።
(ግንቦት 30/2018 ዓ.ም) ለዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ስኬት ምቹ ምኅዳር ለመፍጠር የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልፃል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 17 ቀን የ2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የተገለፀ ሲሆን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመስጠት ዝግጅት ተከናውኗል ብለዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸው የተጠቀሰ ሲሆን አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ ይወስዳሉ ተብላል።
ለዚህም ተማሪዎች በቂ የኮምፒውተር ልምምድ የሚያደርጉበት አሰራር መዘርጋቱ የተመላከተ ሲሆን የመሰረተ ልማት ተደራሽነት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ተገልፆዋል።
ሀገር አቀፍ ፈተናውን ለሚወስዱ አካል ጉዳተኞችም ምቹ የመፈተኛ ከባቢን ለመፍጠርም ዝግጅት እየተደረገ ነው ተብላል።
የፈተና ሂደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተገልፃል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ያላቸውን ቀሪ ጊዜ በመጠቀም ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጋቸውን እንዲሁም የስነልቦና ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተገልፃል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ቀን 28/09/2018 ዓ.ም
ጥብቅ ማስታወቂያ
ለ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል TOP 25 ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ቅዳሜ በቀን 29/09/2018 ዓ ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚሰጥ ከጠዋቱ 2:00 ጀምራችሁ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ እናሳዉቃለን።
ት/ቤቱ
Grade 12 mock exam practice New URL for addisabeba mock3.ethernet.edu.et
GEOGRAPHY HANDOUT FOR G9.pdf9.70 KB
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+3
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ድምፅ ሰጥተዋል።
(ግንቦት 24/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+4
ኢትዮዽያ እየመረጠች ነው !
እኔም መርጫለሁ!!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+4
በአዲስ አበባ የምርጫ ክልሎች የምርጫ የማስፈጸሚያ ቁሳቁስ ሥርጭት ተደራሽ በማድረግ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
(ግንቦት 23/2018 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መራጮች ድምፅ ይሰጣሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት 54 ሚሊየን 57 ሺህ 861 መራጮች መመዝገባቸውን አስታውቋል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ኢትዮጵያ ትመርጣለች !
የሕዝብ ሉዓላዊነት፣ የውሳኔ ሰጪነት መብት በተግባር ይረጋገጣል!!
ምርጫ የሕዝብ ሉዓላዊነት እውነተኛ መገለጫ፣ የዜጎች የባለቤትነት እና የውሳኔ ሰጪነት መብት በተግባር የሚረጋገጥበት ወሳኝ መድረክ ነው።
እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚገነባውም፣ የሕዝብን ፍጹም ውሳኔ ሰጪነት በመቀበልና በማክበር ላይ ብቻ ነው። ሕዝብን "በምርጫ አትሳተፉ፣ አትምረጡ" በማለት ለማስፈራራት መሞከር፣ እንዲሁም “እኔ አውቅልሃለሁ" በሚል የተሳሳተ የሞግዚትነት መንፈስ የዜጎችን ነፃ ፈቃድ ለመቀማት መሻት ለሕዝብ ያለን ንቀት የሚያሳይ፣ ከዘመኑ የሕዝብ የፖለቲካ ንቃተ ሕሊና ጋር የማይሄድ ኋላ ቀር አካሄድ ነው።
ሕዝባችን ግን ከእነዚህ ሁሉ የተዛቡ የፖለቲካ አመለካከቶች እጅግ ልቆ የሄደ፣ የሚበጀውንና የማይበጀውን ጠንቅቆ የሚያውቅ፣ እንዲሁም የሀገሩን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በራሱ ሚዛናዊነት መወሰን የሚችል እጅግ አስተዋይና እውነተኛ ዳኛ ነው። ለዚህም አንዱና ዋነኛው ማረጋገጫ፣ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች ከወዲሁ በንቃት በመመዝገብ የሀገራቸውን ብሩህ መጻኢ ዕድል ለመወሰንና የሚበጀውን ለመምረጥ ያሳዩት ከፍተኛ ዝግጁነትና ታሪካዊ ቁርጠኝነት ነው።
ስለሆነም፣ የሕዝብን ነፃ ምርጫ ማክበር የዲሞክራሲያዊነታችን መለኪያ ብቻ ሳይሆን የሀገራዊ ሕልውናችን እና የአንድነታችን ፅኑ መሠረት ነው። ይህ 7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ለሀገራችን ብቻ ሳይሆን፣ በመላው የአፍሪካ አህጉር የእውነተኛ ዲሞክራሲንና የሕዝብን የውስጥ አቅም በተግባር ለማሳየት የሚኖረው አዎንታዊ አንድምታ እና ምሳሌነት እጅግ የላቀ ነው።
#ኢትዮጵያ_ትመርጣለች #የሕዝብ_ሉዓላዊነት #ዲሞክራሲ
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ቀን 21/09/2018 ዓ.ም
ለ11ኛ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ በቀን 22/09/2018 ዓ.ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም ተማሪዎች ሰዓታችሁን አክብራችሁ 2፡00 ላይ በትምህርት ቤት እንድትገኙ እያሳውቃለን።
ት/ቤቱ
Grade 11 Geography Unit 8.pdf5.31 KB
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
